Notice: file_put_contents(): Write of 10891 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-MAGAZINE | Telegram Webview: tikvahethmagazine/19352 -
Telegram Group & Telegram Channel
ወ/ሮ ማርታ ገብረ ጻዲቅ ላደረጉት አስተዋጽኦ በ91ኛ ዓመት የልደት ቀናቸው እውቅና ተሰጣቸው

የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ወዳጆች ማኅበር ለወ/ሮ ማርታ ገብረ ጻዲቅ የ20ኛው ክፍለ ዘመን ለኢትዮጵያ ሕዝብ ታላቅ ሥራና አስተዋፅኦ ያበረከቱ ሴት በሚል እውቅና ሰጥቷቸዋል።

ወ/ሮ ማርታ ገ/ጻዲቅ በ ቀ.ኃ.ሥ ዘመነ መንግስት የመጀመሪያዋ ሴት የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል እና የፕሮጀክት ሜርሲ መስራች ናቸው።

ማኅበሩ ያሰናዳው መድረክም የእውቅና የማስታወሻ መድረክም በትላንትናው ዕለት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6 ኪሎ ግቢ ራስ መኮንን አዳራሽ የተካሄደ ሲሆን የወ/ሮ ማርታ ገብረ ጻድቅ የ 91ኛ ዓመት የልደት ቀናቸውም በዕለቱ ተከብሯል።

ወ/ሮ ማርታ፥ ከባለቤታቸው ጋር በመሠረቱት ፕሮጀክት "ሜርሲ" ከመነሻው ጀምሮ በዝቅተኛ ኑሮ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ላደረጉት የበጎ አድራጎት ሥራ በአሜሪካን ሀገር "#የዓመቱ_እናት" የተባሉ ሲሆን ከTaylor University ሁለቱም የክብር ዶክትሬት ተበርክቶላቸዋል።

የህይወት ታሪካቸው ሲነገርም፥ በኢትዮጵያ አየር መንገድ የውጭ ሀገር ሴት የበረራ አስተናጋጆችን ሲያዩ ይቆጩ እንደነበርና በሄዱበት ሁሉ የሚያያዋቸውን ሎጋና መልከ መልካም ሴቶች እያግባቡና እያስተማሩ / እያስረዱ ወደ አውሮፕላን የበረራ አስተናጋጃነት ሥራ እንመጡ አድርገዋል።

በ1967 ዓ.ም የጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት፣ ለእስር ሊዳርጋቸው እንደሆነ በመስማታቸው ያላቸውን ንብረት ጥለው ከአዲስ አበባ ተነስተው የሰባት ቀን አድካሚ ጉዞ በማድረግ ወደ ኬንያ ተሰደዱ፡፡

ከኬንያ የስደት ቆይታ ወደ ግሪክ ሌላ የስደት ሕይወት አመሩ፡፡ በግሪክ ቆይታቸው ላይ ዘላቂ የሆኑና እስከአሁንም ድረስ የተተገበሩ እና በመተግበር ላይ የሚገኙትን ልዩ ልዩ ሰብዓዊ ተግባራትና ስራዎችን ለመጀመር ቻሉ፡፡

በምሥራቅ አፍሪካ አካባቢ በተከሰተው ድርቅ ኢትዮጵያም በእጅጉ ተጎድታ ስለነበረ (1977) ሕፃናትን ለመታደግ ወ/ሮ ማርታ "#አጥሚት" የሚባለውን አልሚ ምግብ አስተዋወቁ፡፡

ይህ አልሚ ምግብም በአሜሪካን አገር የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ድርጅት ታይቶ ዕውቅና እንዲሰጠው ለማድረግ በመቻሉ በድርቁ ለተጎዱ ኢትዮጵያዊያን በመላክ የብዙ ሰው ህይወትን ማዳን ተችሏል፡፡

ከዚህም በተጨማሪ ወደተለያዩ 30 አገራት ይህንን አጥሚት የተሰኘ አልሚ ምግብ በመላክ የህፃናትን ሕይወት በመታደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ተደርጓል፡፡

@tikvahethmagazine



tg-me.com/tikvahethmagazine/19352
Create:
Last Update:

ወ/ሮ ማርታ ገብረ ጻዲቅ ላደረጉት አስተዋጽኦ በ91ኛ ዓመት የልደት ቀናቸው እውቅና ተሰጣቸው

የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ወዳጆች ማኅበር ለወ/ሮ ማርታ ገብረ ጻዲቅ የ20ኛው ክፍለ ዘመን ለኢትዮጵያ ሕዝብ ታላቅ ሥራና አስተዋፅኦ ያበረከቱ ሴት በሚል እውቅና ሰጥቷቸዋል።

ወ/ሮ ማርታ ገ/ጻዲቅ በ ቀ.ኃ.ሥ ዘመነ መንግስት የመጀመሪያዋ ሴት የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል እና የፕሮጀክት ሜርሲ መስራች ናቸው።

ማኅበሩ ያሰናዳው መድረክም የእውቅና የማስታወሻ መድረክም በትላንትናው ዕለት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6 ኪሎ ግቢ ራስ መኮንን አዳራሽ የተካሄደ ሲሆን የወ/ሮ ማርታ ገብረ ጻድቅ የ 91ኛ ዓመት የልደት ቀናቸውም በዕለቱ ተከብሯል።

ወ/ሮ ማርታ፥ ከባለቤታቸው ጋር በመሠረቱት ፕሮጀክት "ሜርሲ" ከመነሻው ጀምሮ በዝቅተኛ ኑሮ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ላደረጉት የበጎ አድራጎት ሥራ በአሜሪካን ሀገር "#የዓመቱ_እናት" የተባሉ ሲሆን ከTaylor University ሁለቱም የክብር ዶክትሬት ተበርክቶላቸዋል።

የህይወት ታሪካቸው ሲነገርም፥ በኢትዮጵያ አየር መንገድ የውጭ ሀገር ሴት የበረራ አስተናጋጆችን ሲያዩ ይቆጩ እንደነበርና በሄዱበት ሁሉ የሚያያዋቸውን ሎጋና መልከ መልካም ሴቶች እያግባቡና እያስተማሩ / እያስረዱ ወደ አውሮፕላን የበረራ አስተናጋጃነት ሥራ እንመጡ አድርገዋል።

በ1967 ዓ.ም የጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት፣ ለእስር ሊዳርጋቸው እንደሆነ በመስማታቸው ያላቸውን ንብረት ጥለው ከአዲስ አበባ ተነስተው የሰባት ቀን አድካሚ ጉዞ በማድረግ ወደ ኬንያ ተሰደዱ፡፡

ከኬንያ የስደት ቆይታ ወደ ግሪክ ሌላ የስደት ሕይወት አመሩ፡፡ በግሪክ ቆይታቸው ላይ ዘላቂ የሆኑና እስከአሁንም ድረስ የተተገበሩ እና በመተግበር ላይ የሚገኙትን ልዩ ልዩ ሰብዓዊ ተግባራትና ስራዎችን ለመጀመር ቻሉ፡፡

በምሥራቅ አፍሪካ አካባቢ በተከሰተው ድርቅ ኢትዮጵያም በእጅጉ ተጎድታ ስለነበረ (1977) ሕፃናትን ለመታደግ ወ/ሮ ማርታ "#አጥሚት" የሚባለውን አልሚ ምግብ አስተዋወቁ፡፡

ይህ አልሚ ምግብም በአሜሪካን አገር የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ድርጅት ታይቶ ዕውቅና እንዲሰጠው ለማድረግ በመቻሉ በድርቁ ለተጎዱ ኢትዮጵያዊያን በመላክ የብዙ ሰው ህይወትን ማዳን ተችሏል፡፡

ከዚህም በተጨማሪ ወደተለያዩ 30 አገራት ይህንን አጥሚት የተሰኘ አልሚ ምግብ በመላክ የህፃናትን ሕይወት በመታደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ተደርጓል፡፡

@tikvahethmagazine

BY TIKVAH-MAGAZINE




Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethmagazine/19352

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH MAGAZINE Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Pinterest (PINS) Stock Sinks As Market Gains

Pinterest (PINS) closed at $71.75 in the latest trading session, marking a -0.18% move from the prior day. This change lagged the S&P 500's daily gain of 0.1%. Meanwhile, the Dow gained 0.9%, and the Nasdaq, a tech-heavy index, lost 0.59%. Heading into today, shares of the digital pinboard and shopping tool company had lost 17.41% over the past month, lagging the Computer and Technology sector's loss of 5.38% and the S&P 500's gain of 0.71% in that time. Investors will be hoping for strength from PINS as it approaches its next earnings release. The company is expected to report EPS of $0.07, up 170% from the prior-year quarter. Our most recent consensus estimate is calling for quarterly revenue of $467.87 million, up 72.05% from the year-ago period.

Why Telegram?

Telegram has no known backdoors and, even though it is come in for criticism for using proprietary encryption methods instead of open-source ones, those have yet to be compromised. While no messaging app can guarantee a 100% impermeable defense against determined attackers, Telegram is vulnerabilities are few and either theoretical or based on spoof files fooling users into actively enabling an attack.

TIKVAH MAGAZINE from jp


Telegram TIKVAH-MAGAZINE
FROM USA