Telegram Group & Telegram Channel
#አኽላቃችን

የሰዎች አኽላቅ ይበልጥ ቁልጭ ብሎ የሚታየው በችግር ጊዜ ነው።
በሰላምና ሁሉም ነገር በፈለጉት አቅጣጫ እየሄደ ባለበት ወቅት ላይ ሁሉም ሰው አመለ-ሸጋና አኽላቀ- ሙሉእ ነው።
አኽላቅ ትልቅ የዲን አካል እንደመሆኑ፤ ሰላትና መሰል ዒባዳዎች ላይ በሁሉም ሁኔታዎች ላይ እንደምንጸናው ሁሉ መልካም አኽላቅና ኢስላማዊ አደቦች ላይም ሁሌም እንጽና።

ችግር፣ ንዴትና ሰዎች እኛን መበደላቸው ከሙስሊም የማይጠበቅ የወረደ አኽላቅ እንዲኖረን አያድርገን።

ትክክለኛ ሙስሊም ጦር ሜዳ ላይ እንኳ ሆኖ ኢስላም ያዘዘውን አጠቃላይ አኽላቅና አደብ አይለቅም!

የተነካ ወይም የተጎዳ በመሰለው ቁጥር ከሚገባው በላይ ጸባዩ የሚለዋወጥ፣ ስሜቱን መቆጣጠር የሚሳነውና የሚናገረውን የማያውቅ ሙስሊም፤
{"ትክክለኛ የአላህ ባሮች (የጀነት እጩዎች) በቁጣ ጊዜ ንዴታቸውን ዋጥ የሚያደርጉ ናቸው"} የሚለውን የአላህን ቃል ሊያስታውስና ሊረጋጋ ይገባዋል።

ሁሌም አብሮን የሚኖር መልካም አኽላቅ አላህ ያድለን።



tg-me.com/eslamic_center/477
Create:
Last Update:

#አኽላቃችን

የሰዎች አኽላቅ ይበልጥ ቁልጭ ብሎ የሚታየው በችግር ጊዜ ነው።
በሰላምና ሁሉም ነገር በፈለጉት አቅጣጫ እየሄደ ባለበት ወቅት ላይ ሁሉም ሰው አመለ-ሸጋና አኽላቀ- ሙሉእ ነው።
አኽላቅ ትልቅ የዲን አካል እንደመሆኑ፤ ሰላትና መሰል ዒባዳዎች ላይ በሁሉም ሁኔታዎች ላይ እንደምንጸናው ሁሉ መልካም አኽላቅና ኢስላማዊ አደቦች ላይም ሁሌም እንጽና።

ችግር፣ ንዴትና ሰዎች እኛን መበደላቸው ከሙስሊም የማይጠበቅ የወረደ አኽላቅ እንዲኖረን አያድርገን።

ትክክለኛ ሙስሊም ጦር ሜዳ ላይ እንኳ ሆኖ ኢስላም ያዘዘውን አጠቃላይ አኽላቅና አደብ አይለቅም!

የተነካ ወይም የተጎዳ በመሰለው ቁጥር ከሚገባው በላይ ጸባዩ የሚለዋወጥ፣ ስሜቱን መቆጣጠር የሚሳነውና የሚናገረውን የማያውቅ ሙስሊም፤
{"ትክክለኛ የአላህ ባሮች (የጀነት እጩዎች) በቁጣ ጊዜ ንዴታቸውን ዋጥ የሚያደርጉ ናቸው"} የሚለውን የአላህን ቃል ሊያስታውስና ሊረጋጋ ይገባዋል።

ሁሌም አብሮን የሚኖር መልካም አኽላቅ አላህ ያድለን።

BY ISLAMIC-CENTER


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/eslamic_center/477

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC CENTER Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Among the actives, Ascendas REIT sank 0.64 percent, while CapitaLand Integrated Commercial Trust plummeted 1.42 percent, City Developments plunged 1.12 percent, Dairy Farm International tumbled 0.86 percent, DBS Group skidded 0.68 percent, Genting Singapore retreated 0.67 percent, Hongkong Land climbed 1.30 percent, Mapletree Commercial Trust lost 0.47 percent, Mapletree Logistics Trust tanked 0.95 percent, Oversea-Chinese Banking Corporation dropped 0.61 percent, SATS rose 0.24 percent, SembCorp Industries shed 0.54 percent, Singapore Airlines surrendered 0.79 percent, Singapore Exchange slid 0.30 percent, Singapore Press Holdings declined 1.03 percent, Singapore Technologies Engineering dipped 0.26 percent, SingTel advanced 0.81 percent, United Overseas Bank fell 0.39 percent, Wilmar International eased 0.24 percent, Yangzijiang Shipbuilding jumped 1.42 percent and Keppel Corp, Thai Beverage, CapitaLand and Comfort DelGro were unchanged.

The messaging service and social-media platform owes creditors roughly $700 million by the end of April, according to people briefed on the company’s plans and loan documents viewed by The Wall Street Journal. At the same time, Telegram Group Inc. must cover rising equipment and bandwidth expenses because of its rapid growth, despite going years without attempting to generate revenue.

ISLAMIC CENTER from kr


Telegram ISLAMIC-CENTER
FROM USA