Telegram Group & Telegram Channel
ክርስቶስን በማመን መዳን የተባለው የዘላለም ህይወት እንዲሁም ጽድቅንና ቅድስናን በነፃ ከተሰጡት፤ አማኙ እነዚህን ለመጠበቅ እንደየ አቅሙ በቻለው መጠን #መጋደል ይጠበቅበታል። ስጦታ እንደመሆኑ እኛም ለስጦታው ግብረመልስ መስጠት ያስፈልገናል። ተጋድሎአችንም ከስጋችንና ከሰይጣን ጋር ነው።

🧠ስጋችን ከዚህ የእምነት ስጦታ እንዳይጎድል ክፉ መሻቱን በመግታት በጸሎት በመልካም ስራዎችንና እንደ ቃሉ ለመኖር ከእግዚአብሔር ጋር ህብረት ማድረግን እናለማምደዋለን እያለማመድንም ህብረቱ ን እናሳድገዋለን።

👹 ሰይጣንን ደግሞ በስጋ ዝለን ደክመን ይህን ስጦታ እንድንጥል ስለሆነ የሚዋጋን በአግዚአብሔር ቃል እየተቃወምነው እንዋጋዋለን።

ይህን ስጦታ ለመጠበቅ እየወደቅክም እየተነሳህም ከስጋዊ ድካም እስክታርፍ (እስክትሞት) ድረስ ተጋድሎው ይቀጥላል።ተጋድሎው መገዛት ነው መገዛትም ፍቃዱን ማገልገል ነው። መልካምና ክፉ አገልጋይ የሚያስብለንም የጸጋ ስጦታውን ለመጠበቅ ለራሳችን ምን ሰራን የሚል ነው።



tg-me.com/mkreabew/2918
Create:
Last Update:

ክርስቶስን በማመን መዳን የተባለው የዘላለም ህይወት እንዲሁም ጽድቅንና ቅድስናን በነፃ ከተሰጡት፤ አማኙ እነዚህን ለመጠበቅ እንደየ አቅሙ በቻለው መጠን #መጋደል ይጠበቅበታል። ስጦታ እንደመሆኑ እኛም ለስጦታው ግብረመልስ መስጠት ያስፈልገናል። ተጋድሎአችንም ከስጋችንና ከሰይጣን ጋር ነው።

🧠ስጋችን ከዚህ የእምነት ስጦታ እንዳይጎድል ክፉ መሻቱን በመግታት በጸሎት በመልካም ስራዎችንና እንደ ቃሉ ለመኖር ከእግዚአብሔር ጋር ህብረት ማድረግን እናለማምደዋለን እያለማመድንም ህብረቱ ን እናሳድገዋለን።

👹 ሰይጣንን ደግሞ በስጋ ዝለን ደክመን ይህን ስጦታ እንድንጥል ስለሆነ የሚዋጋን በአግዚአብሔር ቃል እየተቃወምነው እንዋጋዋለን።

ይህን ስጦታ ለመጠበቅ እየወደቅክም እየተነሳህም ከስጋዊ ድካም እስክታርፍ (እስክትሞት) ድረስ ተጋድሎው ይቀጥላል።ተጋድሎው መገዛት ነው መገዛትም ፍቃዱን ማገልገል ነው። መልካምና ክፉ አገልጋይ የሚያስብለንም የጸጋ ስጦታውን ለመጠበቅ ለራሳችን ምን ሰራን የሚል ነው።

BY ምክረ አበው


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/mkreabew/2918

View MORE
Open in Telegram


ምክረ አበው Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram and Signal Havens for Right-Wing Extremists

Since the violent storming of Capitol Hill and subsequent ban of former U.S. President Donald Trump from Facebook and Twitter, the removal of Parler from Amazon’s servers, and the de-platforming of incendiary right-wing content, messaging services Telegram and Signal have seen a deluge of new users. In January alone, Telegram reported 90 million new accounts. Its founder, Pavel Durov, described this as “the largest digital migration in human history.” Signal reportedly doubled its user base to 40 million people and became the most downloaded app in 70 countries. The two services rely on encryption to protect the privacy of user communication, which has made them popular with protesters seeking to conceal their identities against repressive governments in places like Belarus, Hong Kong, and Iran. But the same encryption technology has also made them a favored communication tool for criminals and terrorist groups, including al Qaeda and the Islamic State.

Dump Scam in Leaked Telegram Chat

A leaked Telegram discussion by 50 so-called crypto influencers has exposed the extraordinary steps they take in order to profit on the back off unsuspecting defi investors. According to a leaked screenshot of the chat, an elaborate plan to defraud defi investors using the worthless “$Few” tokens had been hatched. $Few tokens would be airdropped to some of the influencers who in turn promoted these to unsuspecting followers on Twitter.

ምክረ አበው from us


Telegram ምክረ አበው
FROM USA