Telegram Group & Telegram Channel
Forwarded from የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት (moges Zedingl)
📜ኦሪት ዘፍጥረት 2፥11-15📜
_____
#ማስታወሻ ፦ የተለያዩ ትናንሽ ምንጮች በተለያየና ዝቅተኛ ወደሆነ ቦታ በመፍሰስ እየተቀላቀሉ #መጋቢ_ወንዝን ይፈጥራሉ፤እነዚህ የተፈጠሩት መጋቢ ወንዞችም እየተቀላቀሉ አንድ ትልቅ ወንዝ ይፈጥራሉ።ትላልቅ የተባሉት ወንዞችም ወደሌላ ቦታ እንደፈሰሱ ከነርሱ ለሚበልጥ ወንዝ መጋቢ ሊሆኑ ይችላሉ።ይህ በዘመናችን ያለ የወንዝ አፈጣጠር ሂደት ነው። የመጀመርያው ግን የተለየ ነበረ ከኤደን የሚፈልቀው ትልቁ ወንዝ ወደ አትክልቱ ስፍራ(ገነት) ገብቶ እንዳጠጣ ሌላ አራት ወንዞችን ፈጥሮ ይወጣል።እዚህጋ መጋቢው ትልቁ ወንዝ ነው።
🌊🌊🌊🌊🌊🌊🌊🌊
11.“የአንደኛው ወንዝ ስም ፊሶን ነው እርሱም ወርቅ የሚገኝበትን የኤውላጥ ምድርን ይከብባል የዚያም ምድር ወርቅ ጥሩ ነው፤”

#ኤውላጥ(ሐዊላ) ፦ በኩሽ ልጅ (ዘፍ10፥7) የተሰየመ በሲና አከባቢ ያለ አገር(ዓረቢያ) ነው።ከገነት የወጣው የወንዙ አንደኛው ክፍል(ፊሶን) በዚህ አካባቢ ይፈስ የነበረ።
------------------------------------
13.“የሁለተኛውም ወንዝ ስም ግዮን ነው፤ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል።”
 
#ኢትዮጵያ ፦ ይህ በዕብራይስጡ የኩሽ ምድር ብሎ ነቢዩ ሙሴ የፃፈውን  ”ኢትዮጵያ” ተብሎ በግሪክኛ ሰባ ሊቃናት(septuagint) የተተረጎመ ነው።ፀሓፊው (ነቢይ ሙሴ) ቦታውን በቀጥታ ሲገልጥ፥የሰባ ሊቃናት ትርጉም ግን የፊትን ቀለም ስለሚገልፅ አሻሚ እሳቤ እንዲፈጠር አድርጓል።ምክንያቱም በግሪክኛ «ኢትዮጵያ» #ጥቁር ማለት ስለሆነ። ብዙ ሊቃውንት ደግሞ ወንዙ ከቪክቶሪያ ሃይቅ የሚነሳውና ዓባይን ጨምሮ ብዙ የብዙ ሃገራት ወንዞች እየመገቡት ወደ ግብፅ የሚፈሰው «የናይል-ወንዝ» ነው ብለው ተርጉመውታል።ነገር ግን ናይል ከጥፋት ውሃ በኋላ ባለው የመልክአ ምድር አቀማመጥ የተፈጠረ ወንዝ ስለሆነ ትርጓሜው አያስኬድም አመጣጡ ከኤደን እንደመሆኑ።ዞሮ ዞሮ ግዮን ወደ የአሁኑ አፍሪካ ይፈስ የነበረ ወንዝ ነው።
--------------------------
14.“የሦስተኛውም ወንዝ ስም ጤግሮስ ነው እርሱም በአሦር ምሥራቅ የሚሄድ ነው።”

#አሦር ፦ በሴም ልጅ ዘፍ10፥11 የተሰየመና ነነዌ መናገሻውን ያደረገ የአሁኖቹ ኢራቅ፣ቱርክ፣ኢራን ወዘተ የሚያጠቃልል ግዛት ነው።ጤግሮስ(tigris,hiddekel) በዚህ ግዛት በስተምስራቅ የሚፈስ ወንዝ ነው።
---------------------------
15.አራተኛውም ወንዝ ኤፍራጥስ ነው።”
ኤፍራጥስ ከአሶር በስተምዕራብ የሚፈስ ወንዝ ነው።እግዚአብሔር ለአብርሃም የሚሰጠው ርስት ድንበሩ እስከዚህ ወንዝ እንደሆነ ተጠቅሷል።👇👇

“በዚያ ቀን እግዚአብሔር ለአብራም እንዲህ ብሎ ቃል ኪዳን አደረገ፦ ከግብፅ ወንዝ ጀምሮ እስከ ትልቁ ወንዝ እስከ #ኤፍራጥስ_ወንዝ ድረስ ይህችን ምድር ለዘርህ ሰጥቼአለሁ፤”— ዘፍጥረት 15፥18



tg-me.com/mkreabew/2924
Create:
Last Update:

📜ኦሪት ዘፍጥረት 2፥11-15📜
_____
#ማስታወሻ ፦ የተለያዩ ትናንሽ ምንጮች በተለያየና ዝቅተኛ ወደሆነ ቦታ በመፍሰስ እየተቀላቀሉ #መጋቢ_ወንዝን ይፈጥራሉ፤እነዚህ የተፈጠሩት መጋቢ ወንዞችም እየተቀላቀሉ አንድ ትልቅ ወንዝ ይፈጥራሉ።ትላልቅ የተባሉት ወንዞችም ወደሌላ ቦታ እንደፈሰሱ ከነርሱ ለሚበልጥ ወንዝ መጋቢ ሊሆኑ ይችላሉ።ይህ በዘመናችን ያለ የወንዝ አፈጣጠር ሂደት ነው። የመጀመርያው ግን የተለየ ነበረ ከኤደን የሚፈልቀው ትልቁ ወንዝ ወደ አትክልቱ ስፍራ(ገነት) ገብቶ እንዳጠጣ ሌላ አራት ወንዞችን ፈጥሮ ይወጣል።እዚህጋ መጋቢው ትልቁ ወንዝ ነው።
🌊🌊🌊🌊🌊🌊🌊🌊
11.“የአንደኛው ወንዝ ስም ፊሶን ነው እርሱም ወርቅ የሚገኝበትን የኤውላጥ ምድርን ይከብባል የዚያም ምድር ወርቅ ጥሩ ነው፤”

#ኤውላጥ(ሐዊላ) ፦ በኩሽ ልጅ (ዘፍ10፥7) የተሰየመ በሲና አከባቢ ያለ አገር(ዓረቢያ) ነው።ከገነት የወጣው የወንዙ አንደኛው ክፍል(ፊሶን) በዚህ አካባቢ ይፈስ የነበረ።
------------------------------------
13.“የሁለተኛውም ወንዝ ስም ግዮን ነው፤ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል።”
 
#ኢትዮጵያ ፦ ይህ በዕብራይስጡ የኩሽ ምድር ብሎ ነቢዩ ሙሴ የፃፈውን  ”ኢትዮጵያ” ተብሎ በግሪክኛ ሰባ ሊቃናት(septuagint) የተተረጎመ ነው።ፀሓፊው (ነቢይ ሙሴ) ቦታውን በቀጥታ ሲገልጥ፥የሰባ ሊቃናት ትርጉም ግን የፊትን ቀለም ስለሚገልፅ አሻሚ እሳቤ እንዲፈጠር አድርጓል።ምክንያቱም በግሪክኛ «ኢትዮጵያ» #ጥቁር ማለት ስለሆነ። ብዙ ሊቃውንት ደግሞ ወንዙ ከቪክቶሪያ ሃይቅ የሚነሳውና ዓባይን ጨምሮ ብዙ የብዙ ሃገራት ወንዞች እየመገቡት ወደ ግብፅ የሚፈሰው «የናይል-ወንዝ» ነው ብለው ተርጉመውታል።ነገር ግን ናይል ከጥፋት ውሃ በኋላ ባለው የመልክአ ምድር አቀማመጥ የተፈጠረ ወንዝ ስለሆነ ትርጓሜው አያስኬድም አመጣጡ ከኤደን እንደመሆኑ።ዞሮ ዞሮ ግዮን ወደ የአሁኑ አፍሪካ ይፈስ የነበረ ወንዝ ነው።
--------------------------
14.“የሦስተኛውም ወንዝ ስም ጤግሮስ ነው እርሱም በአሦር ምሥራቅ የሚሄድ ነው።”

#አሦር ፦ በሴም ልጅ ዘፍ10፥11 የተሰየመና ነነዌ መናገሻውን ያደረገ የአሁኖቹ ኢራቅ፣ቱርክ፣ኢራን ወዘተ የሚያጠቃልል ግዛት ነው።ጤግሮስ(tigris,hiddekel) በዚህ ግዛት በስተምስራቅ የሚፈስ ወንዝ ነው።
---------------------------
15.አራተኛውም ወንዝ ኤፍራጥስ ነው።”
ኤፍራጥስ ከአሶር በስተምዕራብ የሚፈስ ወንዝ ነው።እግዚአብሔር ለአብርሃም የሚሰጠው ርስት ድንበሩ እስከዚህ ወንዝ እንደሆነ ተጠቅሷል።👇👇

“በዚያ ቀን እግዚአብሔር ለአብራም እንዲህ ብሎ ቃል ኪዳን አደረገ፦ ከግብፅ ወንዝ ጀምሮ እስከ ትልቁ ወንዝ እስከ #ኤፍራጥስ_ወንዝ ድረስ ይህችን ምድር ለዘርህ ሰጥቼአለሁ፤”— ዘፍጥረት 15፥18

BY ምክረ አበው


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/mkreabew/2924

View MORE
Open in Telegram


ምክረ አበው Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram Be The Next Best SPAC

I have no inside knowledge of a potential stock listing of the popular anti-Whatsapp messaging app, Telegram. But I know this much, judging by most people I talk to, especially crypto investors, if Telegram ever went public, people would gobble it up. I know I would. I’m waiting for it. So is Sergei Sergienko, who claims he owns $800,000 of Telegram’s pre-initial coin offering (ICO) tokens. “If Telegram does a SPAC IPO, there would be demand for this issue. It would probably outstrip the interest we saw during the ICO. Why? Because as of right now Telegram looks like a liberal application that can accept anyone - right after WhatsApp and others have turn on the censorship,” he says.

Telegram announces Search Filters

With the help of the Search Filters option, users can now filter search results by type. They can do that by using the new tabs: Media, Links, Files and others. Searches can be done based on the particular time period like by typing in the date or even “Yesterday”. If users type in the name of a person, group, channel or bot, an extra filter will be applied to the searches.

ምክረ አበው from us


Telegram ምክረ አበው
FROM USA