Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-93496-93497-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/93497 -
Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
" አሁን ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ ማብቃቱ አይቀርም፤ ነገር ግን መች እንደሚያበቃ ማወቅ አይቻልም " - አታላይ አየለ (ፕ/ር) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦ ፊዚክስ ሕዋ ሣይንስ እና አስትሮኖሚ ተቋም የሴስሞሎጂ ትምህርት ክፍል ኃላፊ፣ የመሬት መንቀጥቀጥ ሣይንስ መምህርና ተመራማሪ አታላይ አየለ (ፕ/ር) ምን አሉ ? " ዛሬ በአፋር ክልል ፥ በዱለቻ ወረዳ በዶፋን ተራራ ላይ የተከሰተው ጭስ እና እንፋሎት…
“ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ይባላል። ብዙ ጊዜ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ መጠጋቱን አንዱ ማመላከቻ ነው ” - ኤልያስ ሌዊ (ዶ/ር)

በአፋር ክልል የመሬት መንቀጥቀጥ ከተስተዋለባቸው አካባቢዎች ተጠቃሽ በሆነው ዱለቻ ወረዳ ዶፋን ተራራ ሰሞኑን “ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ተከሰተ ” መባሉ ይታወቃል።

በዚህም በነዋሪዎች ላይ ጉዳት እንዳያደርስ እየተሰራ መሆኑ ሰሞኑን ተገልጿል።

ተከሰተ የተባለውን የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ በተመለከተ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስ፣ ስፔስ ሳይንስ እና አስትሮኖሚ ተቋም ዳይሬክተር ኤልያስ ሌዊ (ዶ/ር) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ማብራሪያ ሰጥተዋል።

ዳይሬክተሩ ምን አሉ ?

“ እሳተ ገሞራ እስካሁን አልፈነዳም። እሳተ ገሞራ ፈነዳ የሚለው መታረም አለበት። እስካሁን የመጣውን ፌሪያቲክ ኢራፕሽን እንለዋለን። 

እንፋሎት እና የአለት ስብርባሪዎች ናቸው በከፍተኛ ግፊት ወደ ላይ ወደ መሬት እየተወረወሩ የሚወጡት። ይሄም የጋለ መሬት ውስጥ ያለ ውሃ አለ። ያም ከታች ማግማው እየተጠጋ ሲሄድ ይግላል። 

ውሃው በከባድ ፕሬዠር መሬት ውስጥ ታምቆ ስለሚቆይ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ እየተጠጋ ሲመጣና ውሃውን ያቀፈውን አለት ሲያበላው ውሃው በጣም ስለሚፈላ በጉልበት በየስንጥቁ ተመንጭቆ ነው የሚወጣው።

ከትላንትና በስቲያ የሆነው ይሄ ነው። እርግጥ የጭቃ፣ የድንጋይ ስብርባሪዎች ጠራርጎ ይዞ ወጥቷል። ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ይባላል። ብዙ ጊዜ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ መጠጋቱን አንዱ ማመላከቻ ነው።

ይሄ ማለት ግን ይፈነዳል ብቻ ማለትም አይደለም። ሊፈነዳ ይችላል፤ ላይፈነዳም ይችላል እንጂ።

ነገር ግን ከትላንትና በስቲያ በብዙ ቦታ ላይ ‘ተነፈሰ፣ ፈነዳ’ ሲባል ነበር። ይህ ትክክል አይደለም። እሳተ ገሞራ ሲፈነዳ እንዲህ ቀላል አይደለም።

ለማንኛውም ግን ይሄም ቢሆን ለጤና አደገኛ የሆኑ ጋዞች ይዞ ሊወጣ ስለሚችል ይህን ስብስቦ ከአካባቢው ማራቅ አስፈላጊ ነው። 

ብዙ ሰዎች አካባቢው ሲሯሯጡ አንዳንድ መረጃዎች ያሳዩ ነበር።

ስለዚህ እስካሁን ቅልጥ አለት ወደ መሬት ላይ አልመጣም። እሳተ ገሞራ ፍንዳታ አልነበረም። ይሄ መታረም ያለበት ነገር ነው ማስረዳትም ያስፈልጋል


አልፈነዳም። ቮልካኒክ ኢራፕሽን የለም። ነገር ግን ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ራሱ ጋዝ፣ ሽታ ሊፈጥር ይችላል።

የፈላው ውሃ ራሱ ሰዎችን ያቃጥላል፣ እንፋሎት ነውና። ተስፈንጥሮ የሚወጣው ጭቃ ራሱ የጋለ ጭቃ ነው። ያ፣ ያአደጋ ሊያደርስ ይችላል። ግን የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ እኛ እስካሁን አልሰማንም" ብለዋል።

#TikvahEthipiaFamilyAA

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/93497
Create:
Last Update:

“ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ይባላል። ብዙ ጊዜ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ መጠጋቱን አንዱ ማመላከቻ ነው ” - ኤልያስ ሌዊ (ዶ/ር)

በአፋር ክልል የመሬት መንቀጥቀጥ ከተስተዋለባቸው አካባቢዎች ተጠቃሽ በሆነው ዱለቻ ወረዳ ዶፋን ተራራ ሰሞኑን “ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ተከሰተ ” መባሉ ይታወቃል።

በዚህም በነዋሪዎች ላይ ጉዳት እንዳያደርስ እየተሰራ መሆኑ ሰሞኑን ተገልጿል።

ተከሰተ የተባለውን የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ በተመለከተ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስ፣ ስፔስ ሳይንስ እና አስትሮኖሚ ተቋም ዳይሬክተር ኤልያስ ሌዊ (ዶ/ር) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ማብራሪያ ሰጥተዋል።

ዳይሬክተሩ ምን አሉ ?

“ እሳተ ገሞራ እስካሁን አልፈነዳም። እሳተ ገሞራ ፈነዳ የሚለው መታረም አለበት። እስካሁን የመጣውን ፌሪያቲክ ኢራፕሽን እንለዋለን። 

እንፋሎት እና የአለት ስብርባሪዎች ናቸው በከፍተኛ ግፊት ወደ ላይ ወደ መሬት እየተወረወሩ የሚወጡት። ይሄም የጋለ መሬት ውስጥ ያለ ውሃ አለ። ያም ከታች ማግማው እየተጠጋ ሲሄድ ይግላል። 

ውሃው በከባድ ፕሬዠር መሬት ውስጥ ታምቆ ስለሚቆይ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ እየተጠጋ ሲመጣና ውሃውን ያቀፈውን አለት ሲያበላው ውሃው በጣም ስለሚፈላ በጉልበት በየስንጥቁ ተመንጭቆ ነው የሚወጣው።

ከትላንትና በስቲያ የሆነው ይሄ ነው። እርግጥ የጭቃ፣ የድንጋይ ስብርባሪዎች ጠራርጎ ይዞ ወጥቷል። ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ይባላል። ብዙ ጊዜ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ መጠጋቱን አንዱ ማመላከቻ ነው።

ይሄ ማለት ግን ይፈነዳል ብቻ ማለትም አይደለም። ሊፈነዳ ይችላል፤ ላይፈነዳም ይችላል እንጂ።

ነገር ግን ከትላንትና በስቲያ በብዙ ቦታ ላይ ‘ተነፈሰ፣ ፈነዳ’ ሲባል ነበር። ይህ ትክክል አይደለም። እሳተ ገሞራ ሲፈነዳ እንዲህ ቀላል አይደለም።

ለማንኛውም ግን ይሄም ቢሆን ለጤና አደገኛ የሆኑ ጋዞች ይዞ ሊወጣ ስለሚችል ይህን ስብስቦ ከአካባቢው ማራቅ አስፈላጊ ነው። 

ብዙ ሰዎች አካባቢው ሲሯሯጡ አንዳንድ መረጃዎች ያሳዩ ነበር።

ስለዚህ እስካሁን ቅልጥ አለት ወደ መሬት ላይ አልመጣም። እሳተ ገሞራ ፍንዳታ አልነበረም። ይሄ መታረም ያለበት ነገር ነው ማስረዳትም ያስፈልጋል


አልፈነዳም። ቮልካኒክ ኢራፕሽን የለም። ነገር ግን ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ራሱ ጋዝ፣ ሽታ ሊፈጥር ይችላል።

የፈላው ውሃ ራሱ ሰዎችን ያቃጥላል፣ እንፋሎት ነውና። ተስፈንጥሮ የሚወጣው ጭቃ ራሱ የጋለ ጭቃ ነው። ያ፣ ያአደጋ ሊያደርስ ይችላል። ግን የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ እኛ እስካሁን አልሰማንም" ብለዋል።

#TikvahEthipiaFamilyAA

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93497

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram announces Anonymous Admins

The cloud-based messaging platform is also adding Anonymous Group Admins feature. As per Telegram, this feature is being introduced for safer protests. As per the Telegram blog post, users can “Toggle Remain Anonymous in Admin rights to enable Batman mode. The anonymized admin will be hidden in the list of group members, and their messages in the chat will be signed with the group name, similar to channel posts.”

Telegram is riding high, adding tens of million of users this year. Now the bill is coming due.Telegram is one of the few significant social-media challengers to Facebook Inc., FB -1.90% on a trajectory toward one billion users active each month by the end of 2022, up from roughly 550 million today.

TIKVAH ETHIOPIA from ms


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA