Telegram Group & Telegram Channel
የለምለም ኃ/ሚካኤል አዲስ አልበም ለገበያ ሊቀርብ ነው
በ #በላልበልሃ #ላሊበላ እና በሌሎች ተወዳጅ የሙዚቃ ስራዎቿ የምትታወቀዉ የድምፃዊት ለምለም ኃ/ሚካኤል አዲስ የሙዚቃ አልበም "ማያዬ" አርብ ግንቦት 9 ቀን 2016 ዓ.ም ለህዝብ መቅረቡን ተከትሎ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሠጥቷል::

በርካታ አንጋፋና ወጣት የሙዚቃ ባለሙያዎች የተሣተፉበት "ማያዬ" የተሠኘው ይህ አዲስ የሙዚቃ አልበም 12 (አሥራ ሁለት) ያህል ሙዚቃዎች የተካተቱበት ሲሆን አርብ ምሽት በናሆም ሬከርድስ የዩቲዩብ ቻናል እና በአለም አቀፍ የሙዚቃ መተግበሪያዎች አማካኝነት ለህዝብ ይቀርባል።

ድምፃዊት ለምለም ኃ/ሚካኤል በዛሬው ዕለት በማርዩት ሆቴል በተሰጠችው ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለፀችዉ አልበሙን ለመስራት ዘጠኝ(9) አመታትን ፈጅቶባታል::

በአልበሙ ላይ በቅንብር አበጋዝ ክብረወርቅ ሽዩታ፣ኤልያስ መልካ ሌሎችም ሲሳተፉ በግጥም ኤልያስ መልካ ሀብታሙ ቦጋለ፣ ብስራት ሱራፌል ፣ናትናኤል ግርማቸው ፣አንተነህ ወራሽ ተሳትፈዉበታል:: በሚክሲንግ እና ማስተሪንግ ሰለሞን ኃ/ማርያም በፕሮዲዉሠርነት ደግሞ ወንደሠን ይሁን ተሳትፈዋል።



tg-me.com/nahomrecords/5101
Create:
Last Update:

የለምለም ኃ/ሚካኤል አዲስ አልበም ለገበያ ሊቀርብ ነው
በ #በላልበልሃ #ላሊበላ እና በሌሎች ተወዳጅ የሙዚቃ ስራዎቿ የምትታወቀዉ የድምፃዊት ለምለም ኃ/ሚካኤል አዲስ የሙዚቃ አልበም "ማያዬ" አርብ ግንቦት 9 ቀን 2016 ዓ.ም ለህዝብ መቅረቡን ተከትሎ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሠጥቷል::

በርካታ አንጋፋና ወጣት የሙዚቃ ባለሙያዎች የተሣተፉበት "ማያዬ" የተሠኘው ይህ አዲስ የሙዚቃ አልበም 12 (አሥራ ሁለት) ያህል ሙዚቃዎች የተካተቱበት ሲሆን አርብ ምሽት በናሆም ሬከርድስ የዩቲዩብ ቻናል እና በአለም አቀፍ የሙዚቃ መተግበሪያዎች አማካኝነት ለህዝብ ይቀርባል።

ድምፃዊት ለምለም ኃ/ሚካኤል በዛሬው ዕለት በማርዩት ሆቴል በተሰጠችው ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለፀችዉ አልበሙን ለመስራት ዘጠኝ(9) አመታትን ፈጅቶባታል::

በአልበሙ ላይ በቅንብር አበጋዝ ክብረወርቅ ሽዩታ፣ኤልያስ መልካ ሌሎችም ሲሳተፉ በግጥም ኤልያስ መልካ ሀብታሙ ቦጋለ፣ ብስራት ሱራፌል ፣ናትናኤል ግርማቸው ፣አንተነህ ወራሽ ተሳትፈዉበታል:: በሚክሲንግ እና ማስተሪንግ ሰለሞን ኃ/ማርያም በፕሮዲዉሠርነት ደግሞ ወንደሠን ይሁን ተሳትፈዋል።

BY Nahom Records Inc













Share with your friend now:
tg-me.com/nahomrecords/5101

View MORE
Open in Telegram


Nahom Records Inc Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram today rolling out an update which brings with it several new features.The update also adds interactive emoji. When you send one of the select animated emoji in chat, you can now tap on it to initiate a full screen animation. The update also adds interactive emoji. When you send one of the select animated emoji in chat, you can now tap on it to initiate a full screen animation. This is then visible to you or anyone else who's also present in chat at the moment. The animations are also accompanied by vibrations. This is then visible to you or anyone else who's also present in chat at the moment. The animations are also accompanied by vibrations.

Telegram has exploded as a hub for cybercriminals looking to buy, sell and share stolen data and hacking tools, new research shows, as the messaging app emerges as an alternative to the dark web.An investigation by cyber intelligence group Cyberint, together with the Financial Times, found a ballooning network of hackers sharing data leaks on the popular messaging platform, sometimes in channels with tens of thousands of subscribers, lured by its ease of use and light-touch moderation.Nahom Records Inc from us


Telegram Nahom Records Inc
FROM USA