የለምለም ኃ/ሚካኤል አዲስ አልበም ለገበያ ሊቀርብ ነው
በ #በላልበልሃ #ላሊበላ እና በሌሎች ተወዳጅ የሙዚቃ ስራዎቿ የምትታወቀዉ የድምፃዊት ለምለም ኃ/ሚካኤል አዲስ የሙዚቃ አልበም "ማያዬ" አርብ ግንቦት 9 ቀን 2016 ዓ.ም ለህዝብ መቅረቡን ተከትሎ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሠጥቷል::
በርካታ አንጋፋና ወጣት የሙዚቃ ባለሙያዎች የተሣተፉበት "ማያዬ" የተሠኘው ይህ አዲስ የሙዚቃ አልበም 12 (አሥራ ሁለት) ያህል ሙዚቃዎች የተካተቱበት ሲሆን አርብ ምሽት በናሆም ሬከርድስ የዩቲዩብ ቻናል እና በአለም አቀፍ የሙዚቃ መተግበሪያዎች አማካኝነት ለህዝብ ይቀርባል።
ድምፃዊት ለምለም ኃ/ሚካኤል በዛሬው ዕለት በማርዩት ሆቴል በተሰጠችው ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለፀችዉ አልበሙን ለመስራት ዘጠኝ(9) አመታትን ፈጅቶባታል::
በአልበሙ ላይ በቅንብር አበጋዝ ክብረወርቅ ሽዩታ፣ኤልያስ መልካ ሌሎችም ሲሳተፉ በግጥም ኤልያስ መልካ ሀብታሙ ቦጋለ፣ ብስራት ሱራፌል ፣ናትናኤል ግርማቸው ፣አንተነህ ወራሽ ተሳትፈዉበታል:: በሚክሲንግ እና ማስተሪንግ ሰለሞን ኃ/ማርያም በፕሮዲዉሠርነት ደግሞ ወንደሠን ይሁን ተሳትፈዋል።
በ #በላልበልሃ #ላሊበላ እና በሌሎች ተወዳጅ የሙዚቃ ስራዎቿ የምትታወቀዉ የድምፃዊት ለምለም ኃ/ሚካኤል አዲስ የሙዚቃ አልበም "ማያዬ" አርብ ግንቦት 9 ቀን 2016 ዓ.ም ለህዝብ መቅረቡን ተከትሎ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሠጥቷል::
በርካታ አንጋፋና ወጣት የሙዚቃ ባለሙያዎች የተሣተፉበት "ማያዬ" የተሠኘው ይህ አዲስ የሙዚቃ አልበም 12 (አሥራ ሁለት) ያህል ሙዚቃዎች የተካተቱበት ሲሆን አርብ ምሽት በናሆም ሬከርድስ የዩቲዩብ ቻናል እና በአለም አቀፍ የሙዚቃ መተግበሪያዎች አማካኝነት ለህዝብ ይቀርባል።
ድምፃዊት ለምለም ኃ/ሚካኤል በዛሬው ዕለት በማርዩት ሆቴል በተሰጠችው ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለፀችዉ አልበሙን ለመስራት ዘጠኝ(9) አመታትን ፈጅቶባታል::
በአልበሙ ላይ በቅንብር አበጋዝ ክብረወርቅ ሽዩታ፣ኤልያስ መልካ ሌሎችም ሲሳተፉ በግጥም ኤልያስ መልካ ሀብታሙ ቦጋለ፣ ብስራት ሱራፌል ፣ናትናኤል ግርማቸው ፣አንተነህ ወራሽ ተሳትፈዉበታል:: በሚክሲንግ እና ማስተሪንግ ሰለሞን ኃ/ማርያም በፕሮዲዉሠርነት ደግሞ ወንደሠን ይሁን ተሳትፈዋል።
tg-me.com/nahomrecords/5101
Create:
Last Update:
Last Update:
የለምለም ኃ/ሚካኤል አዲስ አልበም ለገበያ ሊቀርብ ነው
በ #በላልበልሃ #ላሊበላ እና በሌሎች ተወዳጅ የሙዚቃ ስራዎቿ የምትታወቀዉ የድምፃዊት ለምለም ኃ/ሚካኤል አዲስ የሙዚቃ አልበም "ማያዬ" አርብ ግንቦት 9 ቀን 2016 ዓ.ም ለህዝብ መቅረቡን ተከትሎ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሠጥቷል::
በርካታ አንጋፋና ወጣት የሙዚቃ ባለሙያዎች የተሣተፉበት "ማያዬ" የተሠኘው ይህ አዲስ የሙዚቃ አልበም 12 (አሥራ ሁለት) ያህል ሙዚቃዎች የተካተቱበት ሲሆን አርብ ምሽት በናሆም ሬከርድስ የዩቲዩብ ቻናል እና በአለም አቀፍ የሙዚቃ መተግበሪያዎች አማካኝነት ለህዝብ ይቀርባል።
ድምፃዊት ለምለም ኃ/ሚካኤል በዛሬው ዕለት በማርዩት ሆቴል በተሰጠችው ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለፀችዉ አልበሙን ለመስራት ዘጠኝ(9) አመታትን ፈጅቶባታል::
በአልበሙ ላይ በቅንብር አበጋዝ ክብረወርቅ ሽዩታ፣ኤልያስ መልካ ሌሎችም ሲሳተፉ በግጥም ኤልያስ መልካ ሀብታሙ ቦጋለ፣ ብስራት ሱራፌል ፣ናትናኤል ግርማቸው ፣አንተነህ ወራሽ ተሳትፈዉበታል:: በሚክሲንግ እና ማስተሪንግ ሰለሞን ኃ/ማርያም በፕሮዲዉሠርነት ደግሞ ወንደሠን ይሁን ተሳትፈዋል።
በ #በላልበልሃ #ላሊበላ እና በሌሎች ተወዳጅ የሙዚቃ ስራዎቿ የምትታወቀዉ የድምፃዊት ለምለም ኃ/ሚካኤል አዲስ የሙዚቃ አልበም "ማያዬ" አርብ ግንቦት 9 ቀን 2016 ዓ.ም ለህዝብ መቅረቡን ተከትሎ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሠጥቷል::
በርካታ አንጋፋና ወጣት የሙዚቃ ባለሙያዎች የተሣተፉበት "ማያዬ" የተሠኘው ይህ አዲስ የሙዚቃ አልበም 12 (አሥራ ሁለት) ያህል ሙዚቃዎች የተካተቱበት ሲሆን አርብ ምሽት በናሆም ሬከርድስ የዩቲዩብ ቻናል እና በአለም አቀፍ የሙዚቃ መተግበሪያዎች አማካኝነት ለህዝብ ይቀርባል።
ድምፃዊት ለምለም ኃ/ሚካኤል በዛሬው ዕለት በማርዩት ሆቴል በተሰጠችው ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለፀችዉ አልበሙን ለመስራት ዘጠኝ(9) አመታትን ፈጅቶባታል::
በአልበሙ ላይ በቅንብር አበጋዝ ክብረወርቅ ሽዩታ፣ኤልያስ መልካ ሌሎችም ሲሳተፉ በግጥም ኤልያስ መልካ ሀብታሙ ቦጋለ፣ ብስራት ሱራፌል ፣ናትናኤል ግርማቸው ፣አንተነህ ወራሽ ተሳትፈዉበታል:: በሚክሲንግ እና ማስተሪንግ ሰለሞን ኃ/ማርያም በፕሮዲዉሠርነት ደግሞ ወንደሠን ይሁን ተሳትፈዋል።
BY Nahom Records Inc
Share with your friend now:
tg-me.com/nahomrecords/5101