Telegram Group & Telegram Channel
ቻይና በ2030 አሜሪካን በመብለጥ የዓለም ቁጥር አንድ ባለግዙፍ ኢኮኖሚ ባለቤት እንደምትሆን ተተነበየ።
በሚቀጥሉት አስርት ዓመታት የዓለም ቁጥር አንድ ባለግዙፍ ኢኮኖሚ ቻይና እንደምትሆን የምጣኔ ሀብት አማካሪ ድርጅቶች አስታወቁ።

አሁን ላይ የዓለም ሁለተኛዋ ባለግዙፍ ኢኮኖሚ ባለቤት ቻይና በአውሮፓውያኑ 2030 ቁጥር አንድ በመሆን አሜሪካን ልትበልጥ እንደምትችልም ነው የተተነበየው።

የቻይና ኢኮኖሚ በመንግስት ኢንቨስትመንት ላይ ፣በትላልቅ የቴክኖሎጂ ላማትና በሀገር ውስጥ ፍጆታ ላይ ትኩረት በማድረግ የአሜሪካን ቦታ እንደሚረከብም ነው በስፋት እየተገመተ ያለው።

ከብሪታኒያው የኢኮኖሚና ቢዝነስ ምርምር ማዕከል ትንቢያ በተጨማሪም የብድር ኢንሹራንስ ኩባንያ የሆነው ኢዩለር ሄርሜስም ተመሳሳይ ትንቢያ ሰርቷል ተብሏል።

የቤጅንግ እና የዋሸንግተን የንግድ እሰጥ አገባ እና የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በማምረቻ ኢንዱስትሪዎች ላይ ከፍተኛ ጫና ማሳደሩ ተገልጿል።

በአውሮፓውያኑ 2020 የቻይና ጠቅላላ ኢኮኖሚ 15 ነጥብ 92 ትሪሊየን ዶላር እንደሆነ አይ ኤችኤስ የተባለ ኩባንያ ጠቅሷል። በቀጣዩ ዓመት የሀገሪቱ ኢኮኖሚ18 ቢሊዮን እንደደረሰም ነው የተነገረው።የአሜሪካ ጠቅላላ ኢኮኖሚ ደግሞ 23 ትሪሊዮን ዶላር መሆኑም ተገልጿል።

የቤጅንግ እና የዋሸንግተን ፉክክር ኢኮኖሚያዊ ቢመስልም አሁን አሁን ግን ወታደራዊ መልክ እየያዘ መምጣቱም እየተነገረ ነው። ሀገራቱ አሁን ላይ በምጣኔ ሀብት ቅራኔ ውስጥ መግባታቸው በስፋት እየተወራ ሲሆን መሪዎቹ በጉዳዩ ላይ መወያየታቸው ይታወሳል።

አል ዐይን



tg-me.com/nidatube/6078
Create:
Last Update:

ቻይና በ2030 አሜሪካን በመብለጥ የዓለም ቁጥር አንድ ባለግዙፍ ኢኮኖሚ ባለቤት እንደምትሆን ተተነበየ።
በሚቀጥሉት አስርት ዓመታት የዓለም ቁጥር አንድ ባለግዙፍ ኢኮኖሚ ቻይና እንደምትሆን የምጣኔ ሀብት አማካሪ ድርጅቶች አስታወቁ።

አሁን ላይ የዓለም ሁለተኛዋ ባለግዙፍ ኢኮኖሚ ባለቤት ቻይና በአውሮፓውያኑ 2030 ቁጥር አንድ በመሆን አሜሪካን ልትበልጥ እንደምትችልም ነው የተተነበየው።

የቻይና ኢኮኖሚ በመንግስት ኢንቨስትመንት ላይ ፣በትላልቅ የቴክኖሎጂ ላማትና በሀገር ውስጥ ፍጆታ ላይ ትኩረት በማድረግ የአሜሪካን ቦታ እንደሚረከብም ነው በስፋት እየተገመተ ያለው።

ከብሪታኒያው የኢኮኖሚና ቢዝነስ ምርምር ማዕከል ትንቢያ በተጨማሪም የብድር ኢንሹራንስ ኩባንያ የሆነው ኢዩለር ሄርሜስም ተመሳሳይ ትንቢያ ሰርቷል ተብሏል።

የቤጅንግ እና የዋሸንግተን የንግድ እሰጥ አገባ እና የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በማምረቻ ኢንዱስትሪዎች ላይ ከፍተኛ ጫና ማሳደሩ ተገልጿል።

በአውሮፓውያኑ 2020 የቻይና ጠቅላላ ኢኮኖሚ 15 ነጥብ 92 ትሪሊየን ዶላር እንደሆነ አይ ኤችኤስ የተባለ ኩባንያ ጠቅሷል። በቀጣዩ ዓመት የሀገሪቱ ኢኮኖሚ18 ቢሊዮን እንደደረሰም ነው የተነገረው።የአሜሪካ ጠቅላላ ኢኮኖሚ ደግሞ 23 ትሪሊዮን ዶላር መሆኑም ተገልጿል።

የቤጅንግ እና የዋሸንግተን ፉክክር ኢኮኖሚያዊ ቢመስልም አሁን አሁን ግን ወታደራዊ መልክ እየያዘ መምጣቱም እየተነገረ ነው። ሀገራቱ አሁን ላይ በምጣኔ ሀብት ቅራኔ ውስጥ መግባታቸው በስፋት እየተወራ ሲሆን መሪዎቹ በጉዳዩ ላይ መወያየታቸው ይታወሳል።

አል ዐይን

BY NidaTube -ኒዳ ቲዩብ




Share with your friend now:
tg-me.com/nidatube/6078

View MORE
Open in Telegram


NidaTube ኒዳ ቲዩብ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram has exploded as a hub for cybercriminals looking to buy, sell and share stolen data and hacking tools, new research shows, as the messaging app emerges as an alternative to the dark web.An investigation by cyber intelligence group Cyberint, together with the Financial Times, found a ballooning network of hackers sharing data leaks on the popular messaging platform, sometimes in channels with tens of thousands of subscribers, lured by its ease of use and light-touch moderation.

Among the actives, Ascendas REIT sank 0.64 percent, while CapitaLand Integrated Commercial Trust plummeted 1.42 percent, City Developments plunged 1.12 percent, Dairy Farm International tumbled 0.86 percent, DBS Group skidded 0.68 percent, Genting Singapore retreated 0.67 percent, Hongkong Land climbed 1.30 percent, Mapletree Commercial Trust lost 0.47 percent, Mapletree Logistics Trust tanked 0.95 percent, Oversea-Chinese Banking Corporation dropped 0.61 percent, SATS rose 0.24 percent, SembCorp Industries shed 0.54 percent, Singapore Airlines surrendered 0.79 percent, Singapore Exchange slid 0.30 percent, Singapore Press Holdings declined 1.03 percent, Singapore Technologies Engineering dipped 0.26 percent, SingTel advanced 0.81 percent, United Overseas Bank fell 0.39 percent, Wilmar International eased 0.24 percent, Yangzijiang Shipbuilding jumped 1.42 percent and Keppel Corp, Thai Beverage, CapitaLand and Comfort DelGro were unchanged.

NidaTube ኒዳ ቲዩብ from us


Telegram NidaTube -ኒዳ ቲዩብ
FROM USA