Telegram Group & Telegram Channel
#አኽላቃችን

የሰዎች አኽላቅ ይበልጥ ቁልጭ ብሎ የሚታየው በችግር ጊዜ ነው።
በሰላምና ሁሉም ነገር በፈለጉት አቅጣጫ እየሄደ ባለበት ወቅት ላይ ሁሉም ሰው አመለ-ሸጋና አኽላቀ- ሙሉእ ነው።
አኽላቅ ትልቅ የዲን አካል እንደመሆኑ፤ ሰላትና መሰል ዒባዳዎች ላይ በሁሉም ሁኔታዎች ላይ እንደምንጸናው ሁሉ መልካም አኽላቅና ኢስላማዊ አደቦች ላይም ሁሌም እንጽና።

ችግር፣ ንዴትና ሰዎች እኛን መበደላቸው ከሙስሊም የማይጠበቅ የወረደ አኽላቅ እንዲኖረን አያድርገን።

ትክክለኛ ሙስሊም ጦር ሜዳ ላይ እንኳ ሆኖ ኢስላም ያዘዘውን አጠቃላይ አኽላቅና አደብ አይለቅም!

የተነካ ወይም የተጎዳ በመሰለው ቁጥር ከሚገባው በላይ ጸባዩ የሚለዋወጥ፣ ስሜቱን መቆጣጠር የሚሳነውና የሚናገረውን የማያውቅ ሙስሊም፤
{"ትክክለኛ የአላህ ባሮች (የጀነት እጩዎች) በቁጣ ጊዜ ንዴታቸውን ዋጥ የሚያደርጉ ናቸው"} የሚለውን የአላህን ቃል ሊያስታውስና ሊረጋጋ ይገባዋል።

ሁሌም አብሮን የሚኖር መልካም አኽላቅ አላህ ያድለን።



tg-me.com/eslamic_center/477
Create:
Last Update:

#አኽላቃችን

የሰዎች አኽላቅ ይበልጥ ቁልጭ ብሎ የሚታየው በችግር ጊዜ ነው።
በሰላምና ሁሉም ነገር በፈለጉት አቅጣጫ እየሄደ ባለበት ወቅት ላይ ሁሉም ሰው አመለ-ሸጋና አኽላቀ- ሙሉእ ነው።
አኽላቅ ትልቅ የዲን አካል እንደመሆኑ፤ ሰላትና መሰል ዒባዳዎች ላይ በሁሉም ሁኔታዎች ላይ እንደምንጸናው ሁሉ መልካም አኽላቅና ኢስላማዊ አደቦች ላይም ሁሌም እንጽና።

ችግር፣ ንዴትና ሰዎች እኛን መበደላቸው ከሙስሊም የማይጠበቅ የወረደ አኽላቅ እንዲኖረን አያድርገን።

ትክክለኛ ሙስሊም ጦር ሜዳ ላይ እንኳ ሆኖ ኢስላም ያዘዘውን አጠቃላይ አኽላቅና አደብ አይለቅም!

የተነካ ወይም የተጎዳ በመሰለው ቁጥር ከሚገባው በላይ ጸባዩ የሚለዋወጥ፣ ስሜቱን መቆጣጠር የሚሳነውና የሚናገረውን የማያውቅ ሙስሊም፤
{"ትክክለኛ የአላህ ባሮች (የጀነት እጩዎች) በቁጣ ጊዜ ንዴታቸውን ዋጥ የሚያደርጉ ናቸው"} የሚለውን የአላህን ቃል ሊያስታውስና ሊረጋጋ ይገባዋል።

ሁሌም አብሮን የሚኖር መልካም አኽላቅ አላህ ያድለን።

BY ISLAMIC-CENTER


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/eslamic_center/477

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC CENTER Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Importantly, that investor viewpoint is not new. It cycles in when conditions are right (and vice versa). It also brings the ineffective warnings of an overpriced market with it.Looking toward a good 2022 stock market, there is no apparent reason to expect these issues to change.

ISLAMIC CENTER from nl


Telegram ISLAMIC-CENTER
FROM USA