Telegram Group & Telegram Channel
የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መዝሙር 🇪🇹
Photo
⛪️ #ጻድቅስ_ከመ_በቀልት ይፈሪ ወይበዝኀ ከመ ዘግባ ዘሊባኖስ ትኩላን #እሙንቱ_ውሰተ_ቤተ_እግዚአብሔር
(መዝ/ዳዊት ፺፪ ፥፲፪)🙏

#እንኳን_አደረሳቹሁ_የእምየ_ተዋሕዶ_ልጆች

( ፰🕯) ለጻዲቁ አባ ኪሮስ🦋

አባ ኪሮስ አባቱ #ንጉስ_ዮናስ_እናቱ_አንስራ ይባላሉ፡፡ ሀገሩ ሮም ነው፡፡ ወላጆቹ እግዚአብሔርን የሚፈሩ ደጋግ ቅዱሳን ነበሩና አቡነ ኪሮስ በታህሳስ 8 ወለዱ፡፡ አቡነ ኪሮስ የመጀመሪያ ስሙ #ዲላሶር ይባል ነበር፡፡ በኋላ አባቱ ከሞተ በኋላ ሀብቱን ከወንድሙ ተካፍሎ ለድሆች መጽውቶ ዓለምን ንቆ መንኖ ሄደ፡፡ ከአባ በቡነዳ ገዳም ገባ፡፡
በ17 ዓመቱ #ሥርዓተ ምነኩስናን ተማረ፡፡ በአባ በቡነዳ እጅ መነኮሰ፡፡ #ከዚህ_በኋላ በጾም በጸሎት ተወስኖ ኖረ፡፡ስለ ዓለም መከራ ለ40 ዘመን ተኝተው ሲጸልዩ እላያቸው ላይ ሳር በቅሎባቸው ሳለ #መላእክት_መጥተው ተነስ ቢሉት አዳም የፍጡር ቃል ሰምቶ ወድቀዋል ጌታዬ ድምጹን ያሰማኝ አላቸው በኋላ ኪሩቤል አንስቶ ወስዶ ገነት አሳይተውት #ጌታችንም ቃል ኪዳን ሰቷቸዋል።

⛪️ #አባ_ኪሮስ_አባቴ 🕯
በእግዚአብሔር ትዕዛዝ ወደ #ገዳም_ገብተህ
በሀዘን ስሜት ውስጥ እንባህን አፍሰስህ
እመቤቴ ጠራህ አትለይኝ ብለህ
ሰባት መቶ ስግደትን ለእመ አምላክ ሰግደህ
ምህረትን አገኘህ እንደ እንግዳ ሆነህ
ወደ እግዚአብሔር ፀለይክ በሽተኛ ልታድን
#መላእክትም_መጡ ካንተ ጋር ለመሆን
እልፍ አዕላፋት እንዲሁም ጌታችን
ለችግረኞች ተስፋ የሆነው አምላካችን
ልክ እንደ አብርሀም እንደ #ፃድቁ_ሰው
ሰው ስትቀበል በሰላም በፍቅር ነው
የራስ ፀጉር እንደ በረዶ የነጣ
የፂምህ ውበት ነጭ ሆኖ የወጣ
አሟሟትህ ይገርማል ለሰማው የደንቃል
#እግዚአብሔር ተቀበሎ ለሚካኤል ሰጣት
በመቃብርህ ላይ መስቀሉን ተከሉት
ነፍስህን ከአምላክ ጋር እንዲ አሳረጓት
እርሷም በተሰጣት #ክብር_ደስ እያላት

❤️ወስብሐት #ለእግዚአብሔር 🦋

"ወር በገባ በ8 ፃድቁ አባታችን ቅዱስ አቡነ ኪሮስ ናቸው ።

ካልታሰበ አደጋ ወቶ ከመቅረት ይሰውሩን በቃል ኪዳናቸው ያስምሩን🙏

መልካም ቀን 🙏ቤተሰብ በስላም ያውለን

🤲 🤲 🤲
#አሜን......... 🧡 ......... #አሜን
⊹ #አሜን🙏³⊹



tg-me.com/ortodox_27/20131
Create:
Last Update:

⛪️ #ጻድቅስ_ከመ_በቀልት ይፈሪ ወይበዝኀ ከመ ዘግባ ዘሊባኖስ ትኩላን #እሙንቱ_ውሰተ_ቤተ_እግዚአብሔር
(መዝ/ዳዊት ፺፪ ፥፲፪)🙏

#እንኳን_አደረሳቹሁ_የእምየ_ተዋሕዶ_ልጆች

( ፰🕯) ለጻዲቁ አባ ኪሮስ🦋

አባ ኪሮስ አባቱ #ንጉስ_ዮናስ_እናቱ_አንስራ ይባላሉ፡፡ ሀገሩ ሮም ነው፡፡ ወላጆቹ እግዚአብሔርን የሚፈሩ ደጋግ ቅዱሳን ነበሩና አቡነ ኪሮስ በታህሳስ 8 ወለዱ፡፡ አቡነ ኪሮስ የመጀመሪያ ስሙ #ዲላሶር ይባል ነበር፡፡ በኋላ አባቱ ከሞተ በኋላ ሀብቱን ከወንድሙ ተካፍሎ ለድሆች መጽውቶ ዓለምን ንቆ መንኖ ሄደ፡፡ ከአባ በቡነዳ ገዳም ገባ፡፡
በ17 ዓመቱ #ሥርዓተ ምነኩስናን ተማረ፡፡ በአባ በቡነዳ እጅ መነኮሰ፡፡ #ከዚህ_በኋላ በጾም በጸሎት ተወስኖ ኖረ፡፡ስለ ዓለም መከራ ለ40 ዘመን ተኝተው ሲጸልዩ እላያቸው ላይ ሳር በቅሎባቸው ሳለ #መላእክት_መጥተው ተነስ ቢሉት አዳም የፍጡር ቃል ሰምቶ ወድቀዋል ጌታዬ ድምጹን ያሰማኝ አላቸው በኋላ ኪሩቤል አንስቶ ወስዶ ገነት አሳይተውት #ጌታችንም ቃል ኪዳን ሰቷቸዋል።

⛪️ #አባ_ኪሮስ_አባቴ 🕯
በእግዚአብሔር ትዕዛዝ ወደ #ገዳም_ገብተህ
በሀዘን ስሜት ውስጥ እንባህን አፍሰስህ
እመቤቴ ጠራህ አትለይኝ ብለህ
ሰባት መቶ ስግደትን ለእመ አምላክ ሰግደህ
ምህረትን አገኘህ እንደ እንግዳ ሆነህ
ወደ እግዚአብሔር ፀለይክ በሽተኛ ልታድን
#መላእክትም_መጡ ካንተ ጋር ለመሆን
እልፍ አዕላፋት እንዲሁም ጌታችን
ለችግረኞች ተስፋ የሆነው አምላካችን
ልክ እንደ አብርሀም እንደ #ፃድቁ_ሰው
ሰው ስትቀበል በሰላም በፍቅር ነው
የራስ ፀጉር እንደ በረዶ የነጣ
የፂምህ ውበት ነጭ ሆኖ የወጣ
አሟሟትህ ይገርማል ለሰማው የደንቃል
#እግዚአብሔር ተቀበሎ ለሚካኤል ሰጣት
በመቃብርህ ላይ መስቀሉን ተከሉት
ነፍስህን ከአምላክ ጋር እንዲ አሳረጓት
እርሷም በተሰጣት #ክብር_ደስ እያላት

❤️ወስብሐት #ለእግዚአብሔር 🦋

"ወር በገባ በ8 ፃድቁ አባታችን ቅዱስ አቡነ ኪሮስ ናቸው ።

ካልታሰበ አደጋ ወቶ ከመቅረት ይሰውሩን በቃል ኪዳናቸው ያስምሩን🙏

መልካም ቀን 🙏ቤተሰብ በስላም ያውለን

🤲 🤲 🤲
#አሜን......... 🧡 ......... #አሜን
⊹ #አሜን🙏³⊹

BY የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መዝሙር 🇪🇹




Share with your friend now:
tg-me.com/ortodox_27/20131

View MORE
Open in Telegram


የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መዝሙር 🇪🇹 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

Telegram Auto-Delete Messages in Any Chat

Some messages aren’t supposed to last forever. There are some Telegram groups and conversations where it’s best if messages are automatically deleted in a day or a week. Here’s how to auto-delete messages in any Telegram chat. You can enable the auto-delete feature on a per-chat basis. It works for both one-on-one conversations and group chats. Previously, you needed to use the Secret Chat feature to automatically delete messages after a set time. At the time of writing, you can choose to automatically delete messages after a day or a week. Telegram starts the timer once they are sent, not after they are read. This won’t affect the messages that were sent before enabling the feature.

የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መዝሙር 🇪🇹 from us


Telegram የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መዝሙር 🇪🇹
FROM USA