Telegram Group & Telegram Channel
የምስራቅ ክ/ከ አስተዳደር ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት በውቅሮ ቀበሌ የስንቅ ማዘጋጀት ተደረገ.....

ዛሬ 16/01/2015 ዓ.ም በዛ ጠዋት በዛ ብርድ እና ዝናብ ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ የውቅሮ ቀበሌ አስተዳደር አመራሮች የዉቅሮ ቀበሌ ነዋሪ ሴቶች እና የፕላስ የኪነ-ጥበብ እና የበጎ-አድራጎት ማህበር ወጣቶች በምስራቅ ክ/ከ አስተዳደር ውቅሮ ቀበሌ ቅጥር ግቢ ውስጥ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የማዕድ ማዘጋጀት ተግባር አከናውነዋል።

በዚህም ተግባር ፕላስ የኪነ-ጥበብ እና የበጎ-አድራጎት ማህበር ከውቅሮ ቀበሌ አመራሮች ጋር በመሆን እንደ ወጣት ለሀገር መከላከያው ያለውን ፍቅር እና ድጋፍ እንደ ከዚህ ቀደሙ በተግባር አሳይቷል።

"ሀገር ማለት ሰው ነው ሰው ማለትም ሀገር"

ፕላስ የኪነ-ጥበብ እና የበጎ-አድራጎት ማህበር
ሀዋሳ
16/01/2015 ዓ.ም



tg-me.com/plusarts/180
Create:
Last Update:

የምስራቅ ክ/ከ አስተዳደር ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት በውቅሮ ቀበሌ የስንቅ ማዘጋጀት ተደረገ.....

ዛሬ 16/01/2015 ዓ.ም በዛ ጠዋት በዛ ብርድ እና ዝናብ ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ የውቅሮ ቀበሌ አስተዳደር አመራሮች የዉቅሮ ቀበሌ ነዋሪ ሴቶች እና የፕላስ የኪነ-ጥበብ እና የበጎ-አድራጎት ማህበር ወጣቶች በምስራቅ ክ/ከ አስተዳደር ውቅሮ ቀበሌ ቅጥር ግቢ ውስጥ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የማዕድ ማዘጋጀት ተግባር አከናውነዋል።

በዚህም ተግባር ፕላስ የኪነ-ጥበብ እና የበጎ-አድራጎት ማህበር ከውቅሮ ቀበሌ አመራሮች ጋር በመሆን እንደ ወጣት ለሀገር መከላከያው ያለውን ፍቅር እና ድጋፍ እንደ ከዚህ ቀደሙ በተግባር አሳይቷል።

"ሀገር ማለት ሰው ነው ሰው ማለትም ሀገር"

ፕላስ የኪነ-ጥበብ እና የበጎ-አድራጎት ማህበር
ሀዋሳ
16/01/2015 ዓ.ም

BY Plus photographs ✌













Share with your friend now:
tg-me.com/plusarts/180

View MORE
Open in Telegram


Plus photographs Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

What is Telegram?

Telegram’s stand out feature is its encryption scheme that keeps messages and media secure in transit. The scheme is known as MTProto and is based on 256-bit AES encryption, RSA encryption, and Diffie-Hellman key exchange. The result of this complicated and technical-sounding jargon? A messaging service that claims to keep your data safe.Why do we say claims? When dealing with security, you always want to leave room for scrutiny, and a few cryptography experts have criticized the system. Overall, any level of encryption is better than none, but a level of discretion should always be observed with any online connected system, even Telegram.

Telegram hopes to raise $1bn with a convertible bond private placement

The super secure UAE-based Telegram messenger service, developed by Russian-born software icon Pavel Durov, is looking to raise $1bn through a bond placement to a limited number of investors from Russia, Europe, Asia and the Middle East, the Kommersant daily reported citing unnamed sources on February 18, 2021.The issue reportedly comprises exchange bonds that could be converted into equity in the messaging service that is currently 100% owned by Durov and his brother Nikolai.Kommersant reports that the price of the conversion would be at a 10% discount to a potential IPO should it happen within five years.The minimum bond placement is said to be set at $50mn, but could be lowered to $10mn. Five-year bonds could carry an annual coupon of 7-8%.

Plus photographs from us


Telegram Plus photographs ✌
FROM USA