Telegram Group & Telegram Channel
🕊️ሀሙስ 🕊️
ክፍል-4

ምን ብየ ልመልስ ምላሴ ተሳሰረ።ልክ ናቸውኮ ምንም አላውቅም።አንገቴን ደፍቼ ዝም አልኩ.......
ይሄኔ ስለነ አልበርት፣ ስለነ ቶማስ ኤዲሰን ፣ ስለነ ጀምስ ብሩስ ፣ ስለነ አብርሀም ሊንከን ፣ ስለነ ክርስቶፈር ኮሎምበስ .............
ብጠይቅሽ ኖሮ ሁሉንም በትክክል ትመልሽ ነበር አደለም? አሁን ንግግራቸው ወደ ቁጣ እያመራ መጣ።የኔ ልብም  እንዲሁ በፀፀት እየደማ መጣ።በእፍረት አንገቴን በ አዎንታ ነቀነቅኩ።


በይ እንጅ ስለነ ቅዱስ ያሬድ ንገሪኝ ፣በይ ስለ ካህኑ ዮቶር አስረጂኝ ፣ በያ ስለ ሊቁ ተዋነይ ተርኪልኝ ፣ቶሎ በይ ስለ ቅዱስ ላሊበላ ንገሪኝ ፣በይ ስለ ህንደኬ ፣ስለ ንጉስ ኢትኤል ፣ስለ ኢትዮጵያዊው ቢላል  ፣ስለ ሰማዕቱ አቡነ ጴጥሮስ፣ ስለ ሔኖክ፣ስለ ባልቻ አብዲሳጋ ፣ስለ ራስ አሉላ...ንገሪኝ..ስለ ንግስተ ሳባ.................በጣም ብዙ የማላውቃቸውን ስሞች ጠሩ።ምንም አላውቅም አልኩኝ።


አየሽ ታዲያ እንዴት ኢትዮጵያዊ ልትባይ ትችያለሽ ኧ?
ንገሪኝ እስኪ እነዚህ ሰወች ድንጋይ ፈልፍለው አለት ጠርበው ህንፃን አነፁ ፣ኢትዮጵን በስልጣኔ አሳደጉ ፣ዜማ ቅኔ ማህሌትን ለአለም አስተማሩ ፣ብራና ፍቀው ቀለም በጥብጠው ፣ የፅሁፍን ጥበብ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአለም አስተማሩ፣ የአመራርን ስርዐት በምድር አሳወቁ ፣ ለሀገራቸው ሲሉ መስዕዋት ሆኑ ፣ ለእሷ ሲሉ ህይወታቸውን ያለምንንም ስስት ገበሩ፣ ኧረ ስንቱን ልበል ጥበባቸው ስራቸው ተነግሮ አያልቅም።እነዚህ ሰዎች ኢትዮጵያውያን ናቸው።ተባሉ አንቺም ታሪክሽን እንኳ ሳታውቂ ኢትዮጵያዊ ነኝ አልሽ? መልሽልኝ።.......


bee



tg-me.com/nibab_lehiwot/149
Create:
Last Update:

🕊️ሀሙስ 🕊️
ክፍል-4

ምን ብየ ልመልስ ምላሴ ተሳሰረ።ልክ ናቸውኮ ምንም አላውቅም።አንገቴን ደፍቼ ዝም አልኩ.......
ይሄኔ ስለነ አልበርት፣ ስለነ ቶማስ ኤዲሰን ፣ ስለነ ጀምስ ብሩስ ፣ ስለነ አብርሀም ሊንከን ፣ ስለነ ክርስቶፈር ኮሎምበስ .............
ብጠይቅሽ ኖሮ ሁሉንም በትክክል ትመልሽ ነበር አደለም? አሁን ንግግራቸው ወደ ቁጣ እያመራ መጣ።የኔ ልብም  እንዲሁ በፀፀት እየደማ መጣ።በእፍረት አንገቴን በ አዎንታ ነቀነቅኩ።


በይ እንጅ ስለነ ቅዱስ ያሬድ ንገሪኝ ፣በይ ስለ ካህኑ ዮቶር አስረጂኝ ፣ በያ ስለ ሊቁ ተዋነይ ተርኪልኝ ፣ቶሎ በይ ስለ ቅዱስ ላሊበላ ንገሪኝ ፣በይ ስለ ህንደኬ ፣ስለ ንጉስ ኢትኤል ፣ስለ ኢትዮጵያዊው ቢላል  ፣ስለ ሰማዕቱ አቡነ ጴጥሮስ፣ ስለ ሔኖክ፣ስለ ባልቻ አብዲሳጋ ፣ስለ ራስ አሉላ...ንገሪኝ..ስለ ንግስተ ሳባ.................በጣም ብዙ የማላውቃቸውን ስሞች ጠሩ።ምንም አላውቅም አልኩኝ።


አየሽ ታዲያ እንዴት ኢትዮጵያዊ ልትባይ ትችያለሽ ኧ?
ንገሪኝ እስኪ እነዚህ ሰወች ድንጋይ ፈልፍለው አለት ጠርበው ህንፃን አነፁ ፣ኢትዮጵን በስልጣኔ አሳደጉ ፣ዜማ ቅኔ ማህሌትን ለአለም አስተማሩ ፣ብራና ፍቀው ቀለም በጥብጠው ፣ የፅሁፍን ጥበብ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአለም አስተማሩ፣ የአመራርን ስርዐት በምድር አሳወቁ ፣ ለሀገራቸው ሲሉ መስዕዋት ሆኑ ፣ ለእሷ ሲሉ ህይወታቸውን ያለምንንም ስስት ገበሩ፣ ኧረ ስንቱን ልበል ጥበባቸው ስራቸው ተነግሮ አያልቅም።እነዚህ ሰዎች ኢትዮጵያውያን ናቸው።ተባሉ አንቺም ታሪክሽን እንኳ ሳታውቂ ኢትዮጵያዊ ነኝ አልሽ? መልሽልኝ።.......


bee

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/149

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Among the actives, Ascendas REIT sank 0.64 percent, while CapitaLand Integrated Commercial Trust plummeted 1.42 percent, City Developments plunged 1.12 percent, Dairy Farm International tumbled 0.86 percent, DBS Group skidded 0.68 percent, Genting Singapore retreated 0.67 percent, Hongkong Land climbed 1.30 percent, Mapletree Commercial Trust lost 0.47 percent, Mapletree Logistics Trust tanked 0.95 percent, Oversea-Chinese Banking Corporation dropped 0.61 percent, SATS rose 0.24 percent, SembCorp Industries shed 0.54 percent, Singapore Airlines surrendered 0.79 percent, Singapore Exchange slid 0.30 percent, Singapore Press Holdings declined 1.03 percent, Singapore Technologies Engineering dipped 0.26 percent, SingTel advanced 0.81 percent, United Overseas Bank fell 0.39 percent, Wilmar International eased 0.24 percent, Yangzijiang Shipbuilding jumped 1.42 percent and Keppel Corp, Thai Beverage, CapitaLand and Comfort DelGro were unchanged.

Spiking bond yields driving sharp losses in tech stocks

A spike in interest rates since the start of the year has accelerated a rotation out of high-growth technology stocks and into value stocks poised to benefit from a reopening of the economy. The Nasdaq has fallen more than 10% over the past month as the Dow has soared to record highs, with a spike in the 10-year US Treasury yield acting as the main catalyst. It recently surged to a cycle high of more than 1.60% after starting the year below 1%. But according to Jim Paulsen, the Leuthold Group's chief investment strategist, rising interest rates do not represent a long-term threat to the stock market. Paulsen expects the 10-year yield to cross 2% by the end of the year. A spike in interest rates and its impact on the stock market depends on the economic backdrop, according to Paulsen. Rising interest rates amid a strengthening economy "may prove no challenge at all for stocks," Paulsen said.

ሕይወትን በገፅ from sg


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA