Telegram Group & Telegram Channel
ጥበቃ.......

"እንዴት የሚያምር ቀን ነው"። በሚል ሀይለቃል ነበር ቀኔን የጀመርኩት። በጣም ደስ ብሎኝ ነበር በጠዋት የነቃሁት። ምክኒያቱም ለ 5 አመታት ሳልሰለች የጠበቅኩት ፍቅረኛዬ ይመጣል ። ለ አመታት ያሳለፍኳቸውን የጥበቃ ጊዚያቆች ሳስብ አንዳንዴ በፅናቴ እገረማለሁ። ከአሁን አሁን ይደውላል ጥበቃ፣ ከዛሬ ነገ ታገቢኛለሽ ብሎ ይጠይቀኛል ጥበቃ፣ ድንገት መጥቶ ሰርፕራይዝ ያደርገኛል ጥበቃ፣ ተኝቼ በህልሜ እስካየው ጥበቃ፣.................ብቻ ብዙ ብዙ ጥበቃ ለወትሮው እንደዚህ ትዕግስተኛ አልነበርኩም የያዘ ይዞኝ እንጅ........




ዛሬ ግን ይሄ ጥበቃየ ለመጨረሻ ጊዜ የሚያበቃበት ቀን ነው። በቃ እፎይ የምልበት ቀን። ለዛም ነው በጠዋት ተነስቼ ቆንጆ ሆኜ የመጨረሻ ጥበቃየን ለመጠበቅ እየተዘጋጀሁ ያለሁት ። የሚወደውን ቆንጆ ሀምራዊ ቀሚስ አድርጌ፣ ፀጉሬን በግራ በኩል ከፍዬ ቆንጆ አድርጌ አስይዤዋለሁ። ጫማዬ ጥቁር ትንሽ ተለቅ ያለ ሄል ያለው ቆንጆ ጫማ ነው። ቦርሳዬ ዋው እሱ ድሮ የላከልኝ በጣም ምወደው ጥቁር ነጫጭ ፈርጥ ያለው ነው። በጊዜው ውድ የሚባለውን ሽቶ በላዬ ላይ አርከፍክፌ መስታወት ፊት ቆምኩ። መልኬ እንደዛሬ ቆንጆ ሆኖ ታይቶኝ አያውቅም። ብቻ ወጣሁ..............



ቦታው ጋ ደርሼ ሲመጣ ምን እንደምለው ፣ ከዛ በኋላ የምናደርጋቸውን ነገሮች፣ የሚኖረንን ሕይወት እያሰብኩ በደስታ አለም ውስጥ ራሴን አሰመጥኩት። ጠበቅኩ.....ጠበቅኩ...... ጥበቃው ሊሰለቸኝ ሲጀምር..... ለ አምስት አመት የጠበቅኩ ሴት አንድ ቀን መታገስማ አያቅተኝም ከዚህ በኋላኮ ላርፍ ነው ተመስገን እያልኩ ብቻየን እስቃለሁ። ብዙ ሰዓታት አለፉ ስልኩ አይሰራም........ሲመጣ መንገድ ላይ የሆነ ነገር ገጥሞት እንደሆነ ደመደምኩ። ነፍሴ ተጨነቀች...... ሳላገኘው ምን ሆኖብኝ ይሆን? ብቻ ውስጤ ፈራ....... ግን መጠበቅ አላቆምኩም ።ካለፉት አምስት አመታት ጥበቃ ይልቅ የዛሬው ጥበቃ እንደ ሺ አመት ረዘመብኝ። ............
ጥበቃው ቀጠለ። አንድ መልዕክት ስልኬ ጋር እስኪገባ ድረስ። እንዲህ ይል ነበር......


" የኔ ማር አትጠብቂኝ ለዘላለም አልመጣም!!!!"

የዛ ሁሉ አመት ጥበቃ በአንድ አረፍተነገር አከተመ!!!! "አልመጣም" መልዕክቱን ደጋግሜ አየሁት ውስጤ ላይ የሆነ ነገር ቁርጥ ሲል ብቻ ተሰማኝ። አልጮህኩም፤ አላለቀስኩም። ምን እንደተሰማኝም አላውቅም ብቻ ግን ተሰበርኩ። ክንፏ እንደተመታ ወፍ ሙሽሽ አልኩ። ለካስ በጣም ሲታዘን እንባም ይደርቃል፣ ለመጮህም ቃላት ያልቃል።


ግን አንድ ነገር ልክ ነበርኩ። እንዳልኩት ዛሬ የመጨረሻ የጥበቃ ቀኔ ሆነ።ከዛሬ በኋላ አልጠብቅም!!!!




ከተቀመጥኩበት ተነስቼ በተሰበረ ልቤ ወደቤቴ መንገዴን ቀጠልኩ።

@nibab_lehiwot
@nibab_lehiwot
@nibab_lehiwot



tg-me.com/nibab_lehiwot/158
Create:
Last Update:

ጥበቃ.......

"እንዴት የሚያምር ቀን ነው"። በሚል ሀይለቃል ነበር ቀኔን የጀመርኩት። በጣም ደስ ብሎኝ ነበር በጠዋት የነቃሁት። ምክኒያቱም ለ 5 አመታት ሳልሰለች የጠበቅኩት ፍቅረኛዬ ይመጣል ። ለ አመታት ያሳለፍኳቸውን የጥበቃ ጊዚያቆች ሳስብ አንዳንዴ በፅናቴ እገረማለሁ። ከአሁን አሁን ይደውላል ጥበቃ፣ ከዛሬ ነገ ታገቢኛለሽ ብሎ ይጠይቀኛል ጥበቃ፣ ድንገት መጥቶ ሰርፕራይዝ ያደርገኛል ጥበቃ፣ ተኝቼ በህልሜ እስካየው ጥበቃ፣.................ብቻ ብዙ ብዙ ጥበቃ ለወትሮው እንደዚህ ትዕግስተኛ አልነበርኩም የያዘ ይዞኝ እንጅ........




ዛሬ ግን ይሄ ጥበቃየ ለመጨረሻ ጊዜ የሚያበቃበት ቀን ነው። በቃ እፎይ የምልበት ቀን። ለዛም ነው በጠዋት ተነስቼ ቆንጆ ሆኜ የመጨረሻ ጥበቃየን ለመጠበቅ እየተዘጋጀሁ ያለሁት ። የሚወደውን ቆንጆ ሀምራዊ ቀሚስ አድርጌ፣ ፀጉሬን በግራ በኩል ከፍዬ ቆንጆ አድርጌ አስይዤዋለሁ። ጫማዬ ጥቁር ትንሽ ተለቅ ያለ ሄል ያለው ቆንጆ ጫማ ነው። ቦርሳዬ ዋው እሱ ድሮ የላከልኝ በጣም ምወደው ጥቁር ነጫጭ ፈርጥ ያለው ነው። በጊዜው ውድ የሚባለውን ሽቶ በላዬ ላይ አርከፍክፌ መስታወት ፊት ቆምኩ። መልኬ እንደዛሬ ቆንጆ ሆኖ ታይቶኝ አያውቅም። ብቻ ወጣሁ..............



ቦታው ጋ ደርሼ ሲመጣ ምን እንደምለው ፣ ከዛ በኋላ የምናደርጋቸውን ነገሮች፣ የሚኖረንን ሕይወት እያሰብኩ በደስታ አለም ውስጥ ራሴን አሰመጥኩት። ጠበቅኩ.....ጠበቅኩ...... ጥበቃው ሊሰለቸኝ ሲጀምር..... ለ አምስት አመት የጠበቅኩ ሴት አንድ ቀን መታገስማ አያቅተኝም ከዚህ በኋላኮ ላርፍ ነው ተመስገን እያልኩ ብቻየን እስቃለሁ። ብዙ ሰዓታት አለፉ ስልኩ አይሰራም........ሲመጣ መንገድ ላይ የሆነ ነገር ገጥሞት እንደሆነ ደመደምኩ። ነፍሴ ተጨነቀች...... ሳላገኘው ምን ሆኖብኝ ይሆን? ብቻ ውስጤ ፈራ....... ግን መጠበቅ አላቆምኩም ።ካለፉት አምስት አመታት ጥበቃ ይልቅ የዛሬው ጥበቃ እንደ ሺ አመት ረዘመብኝ። ............
ጥበቃው ቀጠለ። አንድ መልዕክት ስልኬ ጋር እስኪገባ ድረስ። እንዲህ ይል ነበር......


" የኔ ማር አትጠብቂኝ ለዘላለም አልመጣም!!!!"

የዛ ሁሉ አመት ጥበቃ በአንድ አረፍተነገር አከተመ!!!! "አልመጣም" መልዕክቱን ደጋግሜ አየሁት ውስጤ ላይ የሆነ ነገር ቁርጥ ሲል ብቻ ተሰማኝ። አልጮህኩም፤ አላለቀስኩም። ምን እንደተሰማኝም አላውቅም ብቻ ግን ተሰበርኩ። ክንፏ እንደተመታ ወፍ ሙሽሽ አልኩ። ለካስ በጣም ሲታዘን እንባም ይደርቃል፣ ለመጮህም ቃላት ያልቃል።


ግን አንድ ነገር ልክ ነበርኩ። እንዳልኩት ዛሬ የመጨረሻ የጥበቃ ቀኔ ሆነ።ከዛሬ በኋላ አልጠብቅም!!!!




ከተቀመጥኩበት ተነስቼ በተሰበረ ልቤ ወደቤቴ መንገዴን ቀጠልኩ።

@nibab_lehiwot
@nibab_lehiwot
@nibab_lehiwot

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/158

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The SSE was the first modern stock exchange to open in China, with trading commencing in 1990. It has now grown to become the largest stock exchange in Asia and the third-largest in the world by market capitalization, which stood at RMB 50.6 trillion (US$7.8 trillion) as of September 2021. Stocks (both A-shares and B-shares), bonds, funds, and derivatives are traded on the exchange. The SEE has two trading boards, the Main Board and the Science and Technology Innovation Board, the latter more commonly known as the STAR Market. The Main Board mainly hosts large, well-established Chinese companies and lists both A-shares and B-shares.

Why Telegram?

Telegram has no known backdoors and, even though it is come in for criticism for using proprietary encryption methods instead of open-source ones, those have yet to be compromised. While no messaging app can guarantee a 100% impermeable defense against determined attackers, Telegram is vulnerabilities are few and either theoretical or based on spoof files fooling users into actively enabling an attack.

ሕይወትን በገፅ from sg


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA