Telegram Group & Telegram Channel
ስራዉ አሁንም ቀጥሏል.........

ማንም ዘወር ብሎ ያላየዉን የሲዳማ ቡና ታዳጊዎችን ይዞ በፈተኝ ወቅት ለክለቡ ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫ ይዞ መጥቶ ነበር ፤ አሁን ላይ ደግሞ እድገቱን አሳድጎ የሲዳማ ቡና ዋና አሰልጣኝ በመሆን ስራዉን ቀጥሏል እስካሁን በርስ ስር ክለቡ የተሸነፈዉ አንድ ጨዋታ ሲሆን በቡድኑ ዉስጥ የተጫዋቾች ስነልቦናን እና በራሳቸዉ እምነትን እንዲያሳድግ አድርጓል ።

ሲዳማ ቡና ሶስተኛ ደረጃን እንዲያጠናቅቅ የራሱን ድርሻ የተወጣዉ አሰልጣኝ ወንድማገኝ ተሾሜ ዛሬ በሊጉ የመጨረሻ ሳምንት ታዳጊዎችን በማሰለፍ ጨዋታዉን የሚያደርግ ይሆናል ፤ ክለቡ ዉስጥ ያሉትን ክፍተቶችን በመሸፈን ለቀጣይ አመት ለመዘጋጀት እረፍት የሚያገኘዉ ክለቡ ለዋንጫ ፉክክሩ ቀጣዩን አመት ካሁኑ እየጠበቁት ይገኛሉ።

አሰልጣኙ ባለፈዉ አመት በታዳጊዎች ዘንድሮም በሊጉ ጥሩ ስራን የሰራ ሲሆን ደጋፊዎችም ከእርሱ የሚጠብቁትን ለማድረግ ካሁኑ እየታተረ ይገኛል ፤ በአመቱ የመጨረሻ ጨዋታዉን ከሀዲያ ሆሳዕና ጋር የሚያደርጉት ቡናማዎቹ ድልን አልመዉ ይገዙ ቦጋለን የሊጉ ኮከብ ግብ አስቆጣሪ ለማድረግም ጭምር ወደ ሜዳ ይገባሉ።

ወንድማገኝ ተሾመ እና ይገዙ ቦጋለ እናመሰግናለን 👏🙏

@sidamacoffe
@sidamacoffe



tg-me.com/sidamacoffe/1378
Create:
Last Update:

ስራዉ አሁንም ቀጥሏል.........

ማንም ዘወር ብሎ ያላየዉን የሲዳማ ቡና ታዳጊዎችን ይዞ በፈተኝ ወቅት ለክለቡ ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫ ይዞ መጥቶ ነበር ፤ አሁን ላይ ደግሞ እድገቱን አሳድጎ የሲዳማ ቡና ዋና አሰልጣኝ በመሆን ስራዉን ቀጥሏል እስካሁን በርስ ስር ክለቡ የተሸነፈዉ አንድ ጨዋታ ሲሆን በቡድኑ ዉስጥ የተጫዋቾች ስነልቦናን እና በራሳቸዉ እምነትን እንዲያሳድግ አድርጓል ።

ሲዳማ ቡና ሶስተኛ ደረጃን እንዲያጠናቅቅ የራሱን ድርሻ የተወጣዉ አሰልጣኝ ወንድማገኝ ተሾሜ ዛሬ በሊጉ የመጨረሻ ሳምንት ታዳጊዎችን በማሰለፍ ጨዋታዉን የሚያደርግ ይሆናል ፤ ክለቡ ዉስጥ ያሉትን ክፍተቶችን በመሸፈን ለቀጣይ አመት ለመዘጋጀት እረፍት የሚያገኘዉ ክለቡ ለዋንጫ ፉክክሩ ቀጣዩን አመት ካሁኑ እየጠበቁት ይገኛሉ።

አሰልጣኙ ባለፈዉ አመት በታዳጊዎች ዘንድሮም በሊጉ ጥሩ ስራን የሰራ ሲሆን ደጋፊዎችም ከእርሱ የሚጠብቁትን ለማድረግ ካሁኑ እየታተረ ይገኛል ፤ በአመቱ የመጨረሻ ጨዋታዉን ከሀዲያ ሆሳዕና ጋር የሚያደርጉት ቡናማዎቹ ድልን አልመዉ ይገዙ ቦጋለን የሊጉ ኮከብ ግብ አስቆጣሪ ለማድረግም ጭምር ወደ ሜዳ ይገባሉ።

ወንድማገኝ ተሾመ እና ይገዙ ቦጋለ እናመሰግናለን 👏🙏

@sidamacoffe
@sidamacoffe

BY ሲዳማ ቡና Sidama Coffe©




Share with your friend now:
tg-me.com/sidamacoffe/1378

View MORE
Open in Telegram


ሲዳማ ቡና Sidama Coffe© Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram Auto-Delete Messages in Any Chat

Some messages aren’t supposed to last forever. There are some Telegram groups and conversations where it’s best if messages are automatically deleted in a day or a week. Here’s how to auto-delete messages in any Telegram chat. You can enable the auto-delete feature on a per-chat basis. It works for both one-on-one conversations and group chats. Previously, you needed to use the Secret Chat feature to automatically delete messages after a set time. At the time of writing, you can choose to automatically delete messages after a day or a week. Telegram starts the timer once they are sent, not after they are read. This won’t affect the messages that were sent before enabling the feature.

However, analysts are positive on the stock now. “We have seen a huge downside movement in the stock due to the central electricity regulatory commission’s (CERC) order that seems to be negative from 2014-15 onwards but we cannot take a linear negative view on the stock and further downside movement on the stock is unlikely. Currently stock is underpriced. Investors can bet on it for a longer horizon," said Vivek Gupta, director research at CapitalVia Global Research.

ሲዳማ ቡና Sidama Coffe© from us


Telegram ሲዳማ ቡና Sidama Coffe©
FROM USA