Telegram Group & Telegram Channel
ጂብራኢል

በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡

2፥97 “ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት” በላቸው፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ

ጂብሪል ከመላእክት አለቆች አንዱ ነው፦
2፥97 “ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት” በላቸው፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 59 , ሐዲስ 47
ሠሙራህ እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “በሌሊት ላይ ሁለት ሰዎች ወደ እኔ ሲመጡ አየሁኝ፥ ከእነርሱ አንዱ እንዲህ አለ፦ “ያ እሳት የሚያይዝ “ማሊክ” ሲሆን የእሳት ዘበኛ ነው፥ “እኔ ጂብሪል ነኝ”። ይህ ሚካኢል ነው”። عَنْ سَمُرَةَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ رَأَيْتُ اللَّيْلَةَ رَجُلَيْنِ أَتَيَانِي قَالاَ الَّذِي يُوقِدُ النَّارَ مَالِكٌ خَازِنُ النَّارِ، وَأَنَا جِبْرِيلُ، وَهَذَا مِيكَائِيلُ ‏”‌‏.‏

“ኢል” ئِيل የሚለው ቃል “ኢላህ” إِلَـٰه ለሚለው ምጻረ ቃል ሲሆን “አምላክ” ማለት ነው፥ “ኢል” ئِيل የሚለው ቃል በመላእክት ስም መዳረሻ ቅጥያ ሆኖ ይመጣል። ለምሳሌ “ሚካ-ኢል” مِيكَائِيل እና “ጂብራ-ኢል” جِبْرَائِيل ተጠቃሽ ናቸው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 196
ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ እንደተረከው፦ የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ጂብራኢል ስለ ውዱእ አስተማረኝ”። زَيْدِ بْنِ حَارِثَةَ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ ‏ “‏ عَلَّمَنِي جِبْرَائِيلُ الْوُضُوءَ

“ጂብሪል” جِبْرِيل “ሀምዘቱል ወስል” هَمْزَة الوَصْل ተውጦ ሲነበብ ሲሆን “ሀምዘቱል ወስል” هَمْزَة الوَصْل በግልጽ ሲመጣ ደግሞ “ጂብራ-ኢል” جِبْرَائِيل ይሆናል፥ ይህንን በዐረቢኛው ባይብልም ማየት ይቻላል፦
ሉቃስ 1፥19 መልአኩም መልሶ፦ እኔ በአሏህ ፊት የምቆመው ጂብራኢል ነኝ። فَأجَابَهُ المَلَاكُ: «أنَا جِبْرَائِيلُ الَّذِي أقِفُ فِي حَضْرَةِ اللهِ
ዳንኤል 9፥21 ገናም በጸሎት ስናገር አስቀድሜ በራእይ አይቼው የነበረው “ሰው” ጂብሪል እነሆ እየበረረ መጣ። أيْ بَيْنَمَا كُنْتُ أُصَلِّي هَذِهِ الصَّلَاةَ – طَارَ الرَّجُلُ جِبرِيلُ الَّذِي رَأيْتُهُ قَبْلًا فِي الرُّؤيَا مُسرِعًا فَوَصَلَ إلَيَّ فِي وَقْتِ ذَبِيحَةِ المَسَاءِ.

“ጂብራ-ኢል” جِبْرَائِيل ወይም “ጂብሪል” جِبْرِيل የሚለው ቃል “ጂብር” جِبْرَ እና “ኢል” ئِيل ከሚሉ ሁለት ቃላት የተዋቀረ ነው፥ “ጂብር” جِبْرየሚለው ቃል “ጀበረ” جَبَرَ ማለትም “ጀገነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጀግና” ማለት ነው። “ጂብራ-ኢል” جِبْرَائِيل ማለት በጥቅሉ “የአምላክ ጀግና” ማለት ነው፥ በተመሳሳይ በዕብራይስጥ “ገብር-ኤል” גַּבְרִיאֵל ነው። “ጌቤር” גָּבַר ማለት “ጀግና” “ኃያል” “ብርቱ” ማለት ነው፦
2 ሳሙኤል 1፥23 ከአንበሳም ይልቅ “ብርቱዎች” ነበሩ። קלו מאריות גברו׃

“ገበር” גֶּבֶר ሲሆን ደግሞ “ሰው” ማለት ነው፦
ኢዮብ 34፥7 እንደ ኢዮብ ያለ “ሰው” ማን ነው? מי־גבר כאיוב

“ገብር-ኤል” גַּבְרִיאֵל በዚህ ትርጉሙ “የአምላክ ሰው” ማለት ነው፥ “ኤል” אֵל የሚለው ቃል “ኤሎሃ” אֱלוֹהַּ ለሚለው ምጻረ ቃል ሲሆን “አምላክ” ማለት ነው። ጂብሪል በሰው አምሳል ወደ ሰዎች ስለሚመጣ የአምላክ ሰው ነው፥ ወደ መርየም የመጣው ትክክለኛ ሰው ተመስሎ ነው፦
19፥17 ከእነሱም መጋረጃን አደረገች፡፡ መንፈሳችንምም (ጂብሪልን) ወደርሷ ላክን፡፡ ለእርሷም ትክክለኛ ሰው ሆኖ ተመሰለላት፡፡ فَاتَّخَذَتْ مِن دُونِهِمْ حِجَابًا فَأَرْسَلْنَا إِلَيْهَا رُوحَنَا فَتَمَثَّلَ لَهَا بَشَرًا سَوِيًّا

ጂብሪል ወደ ነቢያችን”ﷺ” የሚመጣው በሚወዱት ባልደረባ በዲሕያህ ኢብኑ ኸሊፋህ በሚባል ሰው ተመስሎ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 66, ሐዲስ 2
አቡ ዑስማን እንደተረከው፦ “ጂብሪል ወደ ነቢዩ”ﷺ” ሲመጣ ኡሙ ሠላማህ ከእርሳቸው ጋር ነበረች፥ ጂብሪል መናገር ጀመረ። ነቢዩም”ﷺ”፦ “ኡሙ ሠላማህ ይህ ማን ነው? አሉ፥ እርሷም፦ “ይህ ዲሕያህ ነው” አለች። ጂብሪል በሄደ ጊዜ እርሷም፦ “ወሏሂ! በነቢዩ”ﷺ” ሑጥባህ ላይ ስለ ጂብሪል ዜና እስኪነግሩን ድረስ ከዲሕያህ በስተቀር ሌላ ማንንም አላሰብኩም ነበር”። عَنْ أَبِي عُثْمَانَ، قَالَ أُنْبِئْتُ أَنَّ جِبْرِيلَ، أَتَى النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم وَعِنْدَهُ أُمُّ سَلَمَةَ فَجَعَلَ يَتَحَدَّثُ فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم لأُمِّ سَلَمَةَ ‏ “‏ مَنْ هَذَا ‏”‌‏.‏ أَوْ كَمَا قَالَ قَالَتْ هَذَا دِحْيَةُ‏.‏ فَلَمَّا قَامَ قَالَتْ وَاللَّهِ مَا حَسِبْتُهُ إِلاَّ إِيَّاهُ حَتَّى سَمِعْتُ خُطْبَةَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم يُخْبِرُ خَبَرَ جِبْرِيلَ أَوْ كَمَا قَالَ،

በባይብልም ቢሆን ገብርኤል በሰው አምሳያ ወደ ዳንኤል ስለመጣ “ሰው” ተብሏል፦
ዳንኤል 9፥21 ገናም በጸሎት ስናገር አስቀድሜ በራእይ አይቼው የነበረው “ሰው” ገብርኤል እነሆ እየበረረ መጣ።

ምነው አብርሃም ቤት የገቡት ሦስቱ መላእክት “ሰዎች” ተብለው የለ እንዴ?፦
ዘፍጥረት 18፥2 ዓይኑንም አነሣና እነሆ፥ “ሦስት ሰዎች” በፊቱ ቆመው አየ።
ዘፍጥረት 18፥16 “ሰዎቹም” ከዚያ ተነሥተው ወደ ሰዶም አቀኑ አብርሃምም ሊሸኛቸው አብሮአቸው ሄደ።
ዘፍጥረት 18፥22 “ሰዎቹም” ከዚያ ፊታቸውን አቀኑ፥ ወደ ሰዶምም ሄዱ።

እንዲሁ ከአብርሃም ቤት ወደ ሰዶም ያቀኑት ሁለቱ መላእክት ሁለቱ ሰዎች ተብለዋል እኮ፦
ዘፍጥረት 19፥1 “ሁለቱም መላእክት” በመሸ ጊዜ ወደ ሰዶም ገቡ።
ዘፍጥረት 19፥10 “ሁለቱም ሰዎች” እጃቸውን ዘርግተው ሎጥን ወደ እነርሱ ዘንድ ወደ ቤት አገቡት መዝጊያውንም ዘጉት።
ዘፍጥረት 19፥12 “ሁለቱም ሰዎች” ሎጥን አሉት። እኛ ይህን ስፍራ እናጠፋለንና፥ ጩኸታቸው በእግዚአብሔር ፊት ትልቅ ሆኖአልና እናጠፋውም ዘንድ እግዚአብሔር ሰድዶናል።

እንግዲህ ተረጋግተን ልጡ የተራሰ ጉድጓዱ የተማሰ ምርምር ስናረግ “ገብርኤል” ማለት “የአምላክ ሰው” ማለት መሆኑን እና ገብርኤል በሰው አምሳል ስለሚመጣ “ሰው” መባሉን አስረግጠን እና ረግጠን ካስረዳን ዘንዳ “ጂብራኢል እንዴት በሰው አምሳል ይመጣል” ብላችሁ የተቻችሁት ትችት የጨባራ ለቅሶ እና ተስካር ነው፥ ዙሪያ ገቡን ሳትመረምሩ መተቸት እንዲህ ድባቅ ያስገባል። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።

ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://www.tg-me.com/Wahidcom

ወሠላሙ ዐለይኩም



tg-me.com/slmatawahi/8838
Create:
Last Update:

ጂብራኢል

በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡

2፥97 “ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት” በላቸው፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ

ጂብሪል ከመላእክት አለቆች አንዱ ነው፦
2፥97 “ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት” በላቸው፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 59 , ሐዲስ 47
ሠሙራህ እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “በሌሊት ላይ ሁለት ሰዎች ወደ እኔ ሲመጡ አየሁኝ፥ ከእነርሱ አንዱ እንዲህ አለ፦ “ያ እሳት የሚያይዝ “ማሊክ” ሲሆን የእሳት ዘበኛ ነው፥ “እኔ ጂብሪል ነኝ”። ይህ ሚካኢል ነው”። عَنْ سَمُرَةَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ رَأَيْتُ اللَّيْلَةَ رَجُلَيْنِ أَتَيَانِي قَالاَ الَّذِي يُوقِدُ النَّارَ مَالِكٌ خَازِنُ النَّارِ، وَأَنَا جِبْرِيلُ، وَهَذَا مِيكَائِيلُ ‏”‌‏.‏

“ኢል” ئِيل የሚለው ቃል “ኢላህ” إِلَـٰه ለሚለው ምጻረ ቃል ሲሆን “አምላክ” ማለት ነው፥ “ኢል” ئِيل የሚለው ቃል በመላእክት ስም መዳረሻ ቅጥያ ሆኖ ይመጣል። ለምሳሌ “ሚካ-ኢል” مِيكَائِيل እና “ጂብራ-ኢል” جِبْرَائِيل ተጠቃሽ ናቸው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 196
ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ እንደተረከው፦ የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ጂብራኢል ስለ ውዱእ አስተማረኝ”። زَيْدِ بْنِ حَارِثَةَ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ ‏ “‏ عَلَّمَنِي جِبْرَائِيلُ الْوُضُوءَ

“ጂብሪል” جِبْرِيل “ሀምዘቱል ወስል” هَمْزَة الوَصْل ተውጦ ሲነበብ ሲሆን “ሀምዘቱል ወስል” هَمْزَة الوَصْل በግልጽ ሲመጣ ደግሞ “ጂብራ-ኢል” جِبْرَائِيل ይሆናል፥ ይህንን በዐረቢኛው ባይብልም ማየት ይቻላል፦
ሉቃስ 1፥19 መልአኩም መልሶ፦ እኔ በአሏህ ፊት የምቆመው ጂብራኢል ነኝ። فَأجَابَهُ المَلَاكُ: «أنَا جِبْرَائِيلُ الَّذِي أقِفُ فِي حَضْرَةِ اللهِ
ዳንኤል 9፥21 ገናም በጸሎት ስናገር አስቀድሜ በራእይ አይቼው የነበረው “ሰው” ጂብሪል እነሆ እየበረረ መጣ። أيْ بَيْنَمَا كُنْتُ أُصَلِّي هَذِهِ الصَّلَاةَ – طَارَ الرَّجُلُ جِبرِيلُ الَّذِي رَأيْتُهُ قَبْلًا فِي الرُّؤيَا مُسرِعًا فَوَصَلَ إلَيَّ فِي وَقْتِ ذَبِيحَةِ المَسَاءِ.

“ጂብራ-ኢል” جِبْرَائِيل ወይም “ጂብሪል” جِبْرِيل የሚለው ቃል “ጂብር” جِبْرَ እና “ኢል” ئِيل ከሚሉ ሁለት ቃላት የተዋቀረ ነው፥ “ጂብር” جِبْرየሚለው ቃል “ጀበረ” جَبَرَ ማለትም “ጀገነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጀግና” ማለት ነው። “ጂብራ-ኢል” جِبْرَائِيل ማለት በጥቅሉ “የአምላክ ጀግና” ማለት ነው፥ በተመሳሳይ በዕብራይስጥ “ገብር-ኤል” גַּבְרִיאֵל ነው። “ጌቤር” גָּבַר ማለት “ጀግና” “ኃያል” “ብርቱ” ማለት ነው፦
2 ሳሙኤል 1፥23 ከአንበሳም ይልቅ “ብርቱዎች” ነበሩ። קלו מאריות גברו׃

“ገበር” גֶּבֶר ሲሆን ደግሞ “ሰው” ማለት ነው፦
ኢዮብ 34፥7 እንደ ኢዮብ ያለ “ሰው” ማን ነው? מי־גבר כאיוב

“ገብር-ኤል” גַּבְרִיאֵל በዚህ ትርጉሙ “የአምላክ ሰው” ማለት ነው፥ “ኤል” אֵל የሚለው ቃል “ኤሎሃ” אֱלוֹהַּ ለሚለው ምጻረ ቃል ሲሆን “አምላክ” ማለት ነው። ጂብሪል በሰው አምሳል ወደ ሰዎች ስለሚመጣ የአምላክ ሰው ነው፥ ወደ መርየም የመጣው ትክክለኛ ሰው ተመስሎ ነው፦
19፥17 ከእነሱም መጋረጃን አደረገች፡፡ መንፈሳችንምም (ጂብሪልን) ወደርሷ ላክን፡፡ ለእርሷም ትክክለኛ ሰው ሆኖ ተመሰለላት፡፡ فَاتَّخَذَتْ مِن دُونِهِمْ حِجَابًا فَأَرْسَلْنَا إِلَيْهَا رُوحَنَا فَتَمَثَّلَ لَهَا بَشَرًا سَوِيًّا

ጂብሪል ወደ ነቢያችን”ﷺ” የሚመጣው በሚወዱት ባልደረባ በዲሕያህ ኢብኑ ኸሊፋህ በሚባል ሰው ተመስሎ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 66, ሐዲስ 2
አቡ ዑስማን እንደተረከው፦ “ጂብሪል ወደ ነቢዩ”ﷺ” ሲመጣ ኡሙ ሠላማህ ከእርሳቸው ጋር ነበረች፥ ጂብሪል መናገር ጀመረ። ነቢዩም”ﷺ”፦ “ኡሙ ሠላማህ ይህ ማን ነው? አሉ፥ እርሷም፦ “ይህ ዲሕያህ ነው” አለች። ጂብሪል በሄደ ጊዜ እርሷም፦ “ወሏሂ! በነቢዩ”ﷺ” ሑጥባህ ላይ ስለ ጂብሪል ዜና እስኪነግሩን ድረስ ከዲሕያህ በስተቀር ሌላ ማንንም አላሰብኩም ነበር”። عَنْ أَبِي عُثْمَانَ، قَالَ أُنْبِئْتُ أَنَّ جِبْرِيلَ، أَتَى النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم وَعِنْدَهُ أُمُّ سَلَمَةَ فَجَعَلَ يَتَحَدَّثُ فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم لأُمِّ سَلَمَةَ ‏ “‏ مَنْ هَذَا ‏”‌‏.‏ أَوْ كَمَا قَالَ قَالَتْ هَذَا دِحْيَةُ‏.‏ فَلَمَّا قَامَ قَالَتْ وَاللَّهِ مَا حَسِبْتُهُ إِلاَّ إِيَّاهُ حَتَّى سَمِعْتُ خُطْبَةَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم يُخْبِرُ خَبَرَ جِبْرِيلَ أَوْ كَمَا قَالَ،

በባይብልም ቢሆን ገብርኤል በሰው አምሳያ ወደ ዳንኤል ስለመጣ “ሰው” ተብሏል፦
ዳንኤል 9፥21 ገናም በጸሎት ስናገር አስቀድሜ በራእይ አይቼው የነበረው “ሰው” ገብርኤል እነሆ እየበረረ መጣ።

ምነው አብርሃም ቤት የገቡት ሦስቱ መላእክት “ሰዎች” ተብለው የለ እንዴ?፦
ዘፍጥረት 18፥2 ዓይኑንም አነሣና እነሆ፥ “ሦስት ሰዎች” በፊቱ ቆመው አየ።
ዘፍጥረት 18፥16 “ሰዎቹም” ከዚያ ተነሥተው ወደ ሰዶም አቀኑ አብርሃምም ሊሸኛቸው አብሮአቸው ሄደ።
ዘፍጥረት 18፥22 “ሰዎቹም” ከዚያ ፊታቸውን አቀኑ፥ ወደ ሰዶምም ሄዱ።

እንዲሁ ከአብርሃም ቤት ወደ ሰዶም ያቀኑት ሁለቱ መላእክት ሁለቱ ሰዎች ተብለዋል እኮ፦
ዘፍጥረት 19፥1 “ሁለቱም መላእክት” በመሸ ጊዜ ወደ ሰዶም ገቡ።
ዘፍጥረት 19፥10 “ሁለቱም ሰዎች” እጃቸውን ዘርግተው ሎጥን ወደ እነርሱ ዘንድ ወደ ቤት አገቡት መዝጊያውንም ዘጉት።
ዘፍጥረት 19፥12 “ሁለቱም ሰዎች” ሎጥን አሉት። እኛ ይህን ስፍራ እናጠፋለንና፥ ጩኸታቸው በእግዚአብሔር ፊት ትልቅ ሆኖአልና እናጠፋውም ዘንድ እግዚአብሔር ሰድዶናል።

እንግዲህ ተረጋግተን ልጡ የተራሰ ጉድጓዱ የተማሰ ምርምር ስናረግ “ገብርኤል” ማለት “የአምላክ ሰው” ማለት መሆኑን እና ገብርኤል በሰው አምሳል ስለሚመጣ “ሰው” መባሉን አስረግጠን እና ረግጠን ካስረዳን ዘንዳ “ጂብራኢል እንዴት በሰው አምሳል ይመጣል” ብላችሁ የተቻችሁት ትችት የጨባራ ለቅሶ እና ተስካር ነው፥ ዙሪያ ገቡን ሳትመረምሩ መተቸት እንዲህ ድባቅ ያስገባል። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።

ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://www.tg-me.com/Wahidcom

ወሠላሙ ዐለይኩም

BY የሰለምቴዎች ቻናል


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/slmatawahi/8838

View MORE
Open in Telegram


የሰለምቴወች ቻናል🥀 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Importantly, that investor viewpoint is not new. It cycles in when conditions are right (and vice versa). It also brings the ineffective warnings of an overpriced market with it.Looking toward a good 2022 stock market, there is no apparent reason to expect these issues to change.

If riding a bucking bronco is your idea of fun, you’re going to love what the stock market has in store. Consider this past week’s ride a preview.The week’s action didn’t look like much, if you didn’t know better. The Dow Jones Industrial Average rose 213.12 points or 0.6%, while the S&P 500 advanced 0.5%, and the Nasdaq Composite ended little changed.

የሰለምቴወች ቻናል🥀 from us


Telegram የሰለምቴዎች ቻናል
FROM USA