Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
“ ... 1,500 ካ/ሜ ግሪን ኤርያውን 12 ወጣቶች መጥተው አጠሩት ” - ቅሬታ አቅራቢዎች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 አካባቢ በሚገኘውና በ1979 ዓ/ም ለ “ አዲስ አበባ 100ኛ ዓመት ቤት ሥራ ማኀበር ” ተሰጥቶ ነበር የተባለ 1500 ካ/ሜ መሬት የመከነ ማስረጃ ባቀረቡ ሰዎች መታጠሩን ማኅበሩ ገለጸ። ቦታው በ1979 ዓ/ም ለማኀበሩ ከተሰጠ ጊዜ…
#Update

በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ወረዳ 1 ጀርመን አደባባይ አካባቢ የሚገኘውና በ1979 ዓ/ም ለ “ አዲስ አበባ 100ኛ ዓመት ቤት ሥራ ማኀበር ” ተሰጥቶ ነበር የተባለ 1,500 ካ/ሜ መናፈሻ መሬት የመከነ ማስረጃ ባቀረቡ ሰዎች መታጠሩን ማኀበሩ መግለጹን መረጃ አጋርተናችሁ ነበር።

ከዚያ ወዲህ ምን ተፈጠረ ?

የማኀበሩ አባላት ትላንት (ዓርብ ሚያዚያ 18 ቀን 2016 ዓ/ም) ከምሽቱ 3 ገደማ በሰጡት ቃል፣ “ ጨለማን ተገን አድርገው የግንባታ እቃዎች አስገብተዋል ” ብለዋል።

“ ደንቦች ቢባል፣ ሰላምና ጸጥታ ቢባል ምንም ሊፈይድልን አልቻለም። አሁን ለሕይወታችን ሁሉ እየፈራን ነው። የ70 ዓመት አረጋዊ ገፍትረው ጣሉ አታስገቡም ብሎ ሲከለክላቸው ” ሲሉም ወቅሰዋል።

የጸጥታ አካላት መፍትሄ እንዲሰጧቸው ቢጠይቁም ፈቃደኛ እንዳልሆኑላቸው ገልጸው፣ “ የለፋንበት፣ ወጪ ያወጣንበት ቦታ ነው። ኃላፊነት የጎደለው ነገር እየተሰራ ነው ” ብለዋል።

ታጠረ የተባለው ግሪን ኤሪያ ጀርመን አደባባይ አካባቢ የተባበሩት ነዳጅ ማደያ ወደ ውስጥ 300 ሜትር ገባ ብሎ መሆኑን አመላክተዋል።

ለቅሬታው ምላሽ እንዲሰጡ የጠየቅናቸው አንድ የደንብ ማስከበር አካል፣ ጉዳዩን በዝርዝር ከሰሙ በኋላ ምላሽ ለመስጠት የማይመች ቦታ ላይ እንደሆኑና ከቆይታ በኋላ እንዲደወል ቢጠይቁም ፣ በድጋሚ ሲደወል ስልክ ለማንሳት ፈቃደኛ አልሆኑም።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/87259
Create:
Last Update:

#Update

በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ወረዳ 1 ጀርመን አደባባይ አካባቢ የሚገኘውና በ1979 ዓ/ም ለ “ አዲስ አበባ 100ኛ ዓመት ቤት ሥራ ማኀበር ” ተሰጥቶ ነበር የተባለ 1,500 ካ/ሜ መናፈሻ መሬት የመከነ ማስረጃ ባቀረቡ ሰዎች መታጠሩን ማኀበሩ መግለጹን መረጃ አጋርተናችሁ ነበር።

ከዚያ ወዲህ ምን ተፈጠረ ?

የማኀበሩ አባላት ትላንት (ዓርብ ሚያዚያ 18 ቀን 2016 ዓ/ም) ከምሽቱ 3 ገደማ በሰጡት ቃል፣ “ ጨለማን ተገን አድርገው የግንባታ እቃዎች አስገብተዋል ” ብለዋል።

“ ደንቦች ቢባል፣ ሰላምና ጸጥታ ቢባል ምንም ሊፈይድልን አልቻለም። አሁን ለሕይወታችን ሁሉ እየፈራን ነው። የ70 ዓመት አረጋዊ ገፍትረው ጣሉ አታስገቡም ብሎ ሲከለክላቸው ” ሲሉም ወቅሰዋል።

የጸጥታ አካላት መፍትሄ እንዲሰጧቸው ቢጠይቁም ፈቃደኛ እንዳልሆኑላቸው ገልጸው፣ “ የለፋንበት፣ ወጪ ያወጣንበት ቦታ ነው። ኃላፊነት የጎደለው ነገር እየተሰራ ነው ” ብለዋል።

ታጠረ የተባለው ግሪን ኤሪያ ጀርመን አደባባይ አካባቢ የተባበሩት ነዳጅ ማደያ ወደ ውስጥ 300 ሜትር ገባ ብሎ መሆኑን አመላክተዋል።

ለቅሬታው ምላሽ እንዲሰጡ የጠየቅናቸው አንድ የደንብ ማስከበር አካል፣ ጉዳዩን በዝርዝር ከሰሙ በኋላ ምላሽ ለመስጠት የማይመች ቦታ ላይ እንደሆኑና ከቆይታ በኋላ እንዲደወል ቢጠይቁም ፣ በድጋሚ ሲደወል ስልክ ለማንሳት ፈቃደኛ አልሆኑም።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/87259

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Among the actives, Ascendas REIT sank 0.64 percent, while CapitaLand Integrated Commercial Trust plummeted 1.42 percent, City Developments plunged 1.12 percent, Dairy Farm International tumbled 0.86 percent, DBS Group skidded 0.68 percent, Genting Singapore retreated 0.67 percent, Hongkong Land climbed 1.30 percent, Mapletree Commercial Trust lost 0.47 percent, Mapletree Logistics Trust tanked 0.95 percent, Oversea-Chinese Banking Corporation dropped 0.61 percent, SATS rose 0.24 percent, SembCorp Industries shed 0.54 percent, Singapore Airlines surrendered 0.79 percent, Singapore Exchange slid 0.30 percent, Singapore Press Holdings declined 1.03 percent, Singapore Technologies Engineering dipped 0.26 percent, SingTel advanced 0.81 percent, United Overseas Bank fell 0.39 percent, Wilmar International eased 0.24 percent, Yangzijiang Shipbuilding jumped 1.42 percent and Keppel Corp, Thai Beverage, CapitaLand and Comfort DelGro were unchanged.

NEWS: Telegram supports Facetime video calls NOW!

Secure video calling is in high demand. As an alternative to Zoom, many people are using end-to-end encrypted apps such as WhatsApp, FaceTime or Signal to speak to friends and family face-to-face since coronavirus lockdowns started to take place across the world. There’s another option—secure communications app Telegram just added video calling to its feature set, available on both iOS and Android. The new feature is also super secure—like Signal and WhatsApp and unlike Zoom (yet), video calls will be end-to-end encrypted.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA