Telegram Group & Telegram Channel
ፎቶ ፦ በአማራ ክልል ፣ ባህር ዳር ከ60 ዓመታት በላይ አገልግሎት ሲሰጥ የነበረውን ድልድይ የተካው በታላቁ የዓባይ ወንዝ ላይ የተገነባው " የዓባይ ድልድል " ጠ/ሚ ዶክተር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት ዛሬ ተመርቋል።

የግንባታው ውል በ2011 ነበር የተፈረመው።

ስራውን #የቻይናው ኮምኑኪዬሽን ኮንስትራክሽን ካምፓኒ በኃላፊነት የወሰደ ሲሆን ቦቴክ ቦስፈረስ የተባለ የቱርክ ድርጅት እና ከስታዲያ ኢንጅነሪንግ ስራዎች የተባለ ሀገር በቀል ተቋም በጋራ ሆነው የማማከር ስራ ሰርተዋል።

ድልድዩ የ380 ሜትር ርዝማኔ አለው፡፡

የጎን ስፋቱ 43 ሜትር ሲሆን በግራ እና በቀኝ በአንድ ጊዜ 6 ተሽርካሪዎች ማስተናገድ ይችላል።

5 ሜትር የእግረኛ መሄጃ የተሰራለት ሲሆን በሁለቱም አቅጣጫ ለብስክሌት ተጠቃሚዎች የሚሆን መስመርን አካቷል።

ግንባታው በአጠቃላይ 1,437,000,000 ብር ወጪ እንደወጣበትና ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ መንግስት እንደተሸፈነ ተገልጿል።

#AmharaCommunication
@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/87579
Create:
Last Update:

ፎቶ ፦ በአማራ ክልል ፣ ባህር ዳር ከ60 ዓመታት በላይ አገልግሎት ሲሰጥ የነበረውን ድልድይ የተካው በታላቁ የዓባይ ወንዝ ላይ የተገነባው " የዓባይ ድልድል " ጠ/ሚ ዶክተር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት ዛሬ ተመርቋል።

የግንባታው ውል በ2011 ነበር የተፈረመው።

ስራውን #የቻይናው ኮምኑኪዬሽን ኮንስትራክሽን ካምፓኒ በኃላፊነት የወሰደ ሲሆን ቦቴክ ቦስፈረስ የተባለ የቱርክ ድርጅት እና ከስታዲያ ኢንጅነሪንግ ስራዎች የተባለ ሀገር በቀል ተቋም በጋራ ሆነው የማማከር ስራ ሰርተዋል።

ድልድዩ የ380 ሜትር ርዝማኔ አለው፡፡

የጎን ስፋቱ 43 ሜትር ሲሆን በግራ እና በቀኝ በአንድ ጊዜ 6 ተሽርካሪዎች ማስተናገድ ይችላል።

5 ሜትር የእግረኛ መሄጃ የተሰራለት ሲሆን በሁለቱም አቅጣጫ ለብስክሌት ተጠቃሚዎች የሚሆን መስመርን አካቷል።

ግንባታው በአጠቃላይ 1,437,000,000 ብር ወጪ እንደወጣበትና ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ መንግስት እንደተሸፈነ ተገልጿል።

#AmharaCommunication
@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA










Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/87579

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.

China’s stock markets are some of the largest in the world, with total market capitalization reaching RMB 79 trillion (US$12.2 trillion) in 2020. China’s stock markets are seen as a crucial tool for driving economic growth, in particular for financing the country’s rapidly growing high-tech sectors.Although traditionally closed off to overseas investors, China’s financial markets have gradually been loosening restrictions over the past couple of decades. At the same time, reforms have sought to make it easier for Chinese companies to list on onshore stock exchanges, and new programs have been launched in attempts to lure some of China’s most coveted overseas-listed companies back to the country.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA