Telegram Group & Telegram Channel
* አስቸኳይ የእገዛ ጥሪ !

ለሐያት መዳን ምክንያት እንሁን 🙏

ሀያት ኢብራሂም ኡመር ትባላለች:: የ 11ኛ ክፍል ተማሪ ስትሆን እድሜዋ 17 ነው። በደረሰባት ከፍተኛ የሆነ የኩላሊት ህመም ዲያሌሲስ እየተደረገላት በከፍተኛ ስቃይ ውስጥ ትገኛለች።

በበሽታው መጠቃቷ ከታወቀበት እለት ጀምሮ ከበሽታው ጋር በትግል ላይ የምትገኝ ሲሆን ይህም ከቀን ወደ ቀን ሰውነቷን እያደከመው ይገኛል።

ታዳጊዋ የቀድሞ ጤንነቷ እንዲመለስ ያለው ብቸኛ አማራጭ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ ብቻ እንደሆነ ከህክምና ባለሙያዎች ተነግሯታል።

ለዚህ ህክምና ሁሉንም ሂደት (process) ጨምሮ እስከ 2,000,000 (ሁለት ሚሊየን) ብር ያስፈልጋታል!!!

ይህን ገንዘብ ለመሸፈን የሀያት ቤተሰቦች ወገኖቻችን እርዱን አግዙን እያሉ ወደ ህብረተሰቡ ጥሪ ያቀርባሉ።

ሐያት ወደ ሞት ስትሄድ እያያችሁ ዝም አትበሉኝ ለመዳኔ ምክንያት ሁኑ ትለናለች!

ከተረባረብን 2000 (ሁለት ሺህ) ሰው ሆነን 1000 (አንድ ሺህ) ብር ብልነግስ ልጃችን፣ እህታችን ድና ህልሟን ታሳካ ዘንድ ምክንያት እንሁናታለን። ሀያት ድና ትምህርቷን መቀጠል ትፈልጋለች። ደግሞ ለመዳኗ ሰብብ እንሆናለን።

የቻልነውን በሙሉ እህታችንን በገንዘብ እንርዳት፣ በገንዘብ ያልቻልን በፀሎት አብረናት እንሁን ፣ ሌላው ቢቀር መረጃውን ሼር በማድረግ ሊረዷት ወደሚችሉ ሰዎች አንድ እርምጃ እናቅርባት።

በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ

የአካውንት ስም:— ሀያት ኢብራሂም ዑመር

የኢትዮጲያን ግድ ባንክ:— 1000353443147

አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ:— 01425853981500

ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ :— 1000089014135

የሀያትን ቤተሰቦች በስልክ ለማግኘት

0983676776
0920942369
0912823605

@tikvahethmagazine



tg-me.com/tikvahethiopiafund/189
Create:
Last Update:

* አስቸኳይ የእገዛ ጥሪ !

ለሐያት መዳን ምክንያት እንሁን 🙏

ሀያት ኢብራሂም ኡመር ትባላለች:: የ 11ኛ ክፍል ተማሪ ስትሆን እድሜዋ 17 ነው። በደረሰባት ከፍተኛ የሆነ የኩላሊት ህመም ዲያሌሲስ እየተደረገላት በከፍተኛ ስቃይ ውስጥ ትገኛለች።

በበሽታው መጠቃቷ ከታወቀበት እለት ጀምሮ ከበሽታው ጋር በትግል ላይ የምትገኝ ሲሆን ይህም ከቀን ወደ ቀን ሰውነቷን እያደከመው ይገኛል።

ታዳጊዋ የቀድሞ ጤንነቷ እንዲመለስ ያለው ብቸኛ አማራጭ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ ብቻ እንደሆነ ከህክምና ባለሙያዎች ተነግሯታል።

ለዚህ ህክምና ሁሉንም ሂደት (process) ጨምሮ እስከ 2,000,000 (ሁለት ሚሊየን) ብር ያስፈልጋታል!!!

ይህን ገንዘብ ለመሸፈን የሀያት ቤተሰቦች ወገኖቻችን እርዱን አግዙን እያሉ ወደ ህብረተሰቡ ጥሪ ያቀርባሉ።

ሐያት ወደ ሞት ስትሄድ እያያችሁ ዝም አትበሉኝ ለመዳኔ ምክንያት ሁኑ ትለናለች!

ከተረባረብን 2000 (ሁለት ሺህ) ሰው ሆነን 1000 (አንድ ሺህ) ብር ብልነግስ ልጃችን፣ እህታችን ድና ህልሟን ታሳካ ዘንድ ምክንያት እንሁናታለን። ሀያት ድና ትምህርቷን መቀጠል ትፈልጋለች። ደግሞ ለመዳኗ ሰብብ እንሆናለን።

የቻልነውን በሙሉ እህታችንን በገንዘብ እንርዳት፣ በገንዘብ ያልቻልን በፀሎት አብረናት እንሁን ፣ ሌላው ቢቀር መረጃውን ሼር በማድረግ ሊረዷት ወደሚችሉ ሰዎች አንድ እርምጃ እናቅርባት።

በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ

የአካውንት ስም:— ሀያት ኢብራሂም ዑመር

የኢትዮጲያን ግድ ባንክ:— 1000353443147

አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ:— 01425853981500

ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ :— 1000089014135

የሀያትን ቤተሰቦች በስልክ ለማግኘት

0983676776
0920942369
0912823605

@tikvahethmagazine

BY Tikvah Ethiopia Aid




Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopiafund/189

View MORE
Open in Telegram


Tikvah Ethiopia Aid Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram hopes to raise $1bn with a convertible bond private placement

The super secure UAE-based Telegram messenger service, developed by Russian-born software icon Pavel Durov, is looking to raise $1bn through a bond placement to a limited number of investors from Russia, Europe, Asia and the Middle East, the Kommersant daily reported citing unnamed sources on February 18, 2021.The issue reportedly comprises exchange bonds that could be converted into equity in the messaging service that is currently 100% owned by Durov and his brother Nikolai.Kommersant reports that the price of the conversion would be at a 10% discount to a potential IPO should it happen within five years.The minimum bond placement is said to be set at $50mn, but could be lowered to $10mn. Five-year bonds could carry an annual coupon of 7-8%.

What is Telegram?

Telegram’s stand out feature is its encryption scheme that keeps messages and media secure in transit. The scheme is known as MTProto and is based on 256-bit AES encryption, RSA encryption, and Diffie-Hellman key exchange. The result of this complicated and technical-sounding jargon? A messaging service that claims to keep your data safe.Why do we say claims? When dealing with security, you always want to leave room for scrutiny, and a few cryptography experts have criticized the system. Overall, any level of encryption is better than none, but a level of discretion should always be observed with any online connected system, even Telegram.

Tikvah Ethiopia Aid from us


Telegram Tikvah Ethiopia Aid
FROM USA