Telegram Group & Telegram Channel
ባለፉት አስራ ስድስት ቀናት በጉጂ፣ በምዕራብ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ በተከሰረተ ጎርፍ የ14 ሰዎች ህይወት አለፈ

ባለፉት 16 ቀናት በምዕራብ ጉጂ፤ በሲዳማ፤ ማእከላዊ ኢትዮጵያ እና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የ14 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ከ106 ሺ ሰዎች በላይ መፈናቀላቸውን የአውሮፓ ኮሚሽን የአስቸኳይ ድጋፍ ማስተባበሪያ ማዕከል ባወጣው ሪፖርት አስታውቋል፡፡

በሪፖርቱ መሰረት ፦

- በምእራብ ጉጂ 120 ሺ 481 ሰዎች በጎርፍ ተጠቅተዋል፡፡ በተጨማሪም 102 ሺ 128 ሰዎች ተፈናቅለው የ5 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተመላክቷል፡፡ ከ 3ሺ በላይ ቤቶች በከፊል እና ሙሉ ለሙሉ መውደማቸው ሲገለጽ ከፍተኛ የምግብ ዋስትና ችግር እንዳለ ተመላክቷል፡፡

- በደቡብ ኢትዮጵያ ደግሞ 4ሺ ሰዎች በጎርፍ ተጠቅተው የ3 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተጠቁሟል፡፡

- በማእከላዊ ኢትዮጵያ 4ሺ 65 ሰዎች ሲፈናቀሉ የ6 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተመላክቷል፡፡

በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በግጭቶችና ከአየር ንብረት ጋር በተያያዘ በሚደርሱ ድንገተኛ አደጋዎች ምክንያት አፋጣኝ ምላሽ ለማድረግ የሚያስችል የአቅም ውስንነት እንዳለ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አሳውቋል፡፡

ፎቶ፦ ፋይል

@TikvahethMagazine



tg-me.com/tikvahethmagazine/22281
Create:
Last Update:

ባለፉት አስራ ስድስት ቀናት በጉጂ፣ በምዕራብ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ በተከሰረተ ጎርፍ የ14 ሰዎች ህይወት አለፈ

ባለፉት 16 ቀናት በምዕራብ ጉጂ፤ በሲዳማ፤ ማእከላዊ ኢትዮጵያ እና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የ14 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ከ106 ሺ ሰዎች በላይ መፈናቀላቸውን የአውሮፓ ኮሚሽን የአስቸኳይ ድጋፍ ማስተባበሪያ ማዕከል ባወጣው ሪፖርት አስታውቋል፡፡

በሪፖርቱ መሰረት ፦

- በምእራብ ጉጂ 120 ሺ 481 ሰዎች በጎርፍ ተጠቅተዋል፡፡ በተጨማሪም 102 ሺ 128 ሰዎች ተፈናቅለው የ5 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተመላክቷል፡፡ ከ 3ሺ በላይ ቤቶች በከፊል እና ሙሉ ለሙሉ መውደማቸው ሲገለጽ ከፍተኛ የምግብ ዋስትና ችግር እንዳለ ተመላክቷል፡፡

- በደቡብ ኢትዮጵያ ደግሞ 4ሺ ሰዎች በጎርፍ ተጠቅተው የ3 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተጠቁሟል፡፡

- በማእከላዊ ኢትዮጵያ 4ሺ 65 ሰዎች ሲፈናቀሉ የ6 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተመላክቷል፡፡

በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በግጭቶችና ከአየር ንብረት ጋር በተያያዘ በሚደርሱ ድንገተኛ አደጋዎች ምክንያት አፋጣኝ ምላሽ ለማድረግ የሚያስችል የአቅም ውስንነት እንዳለ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አሳውቋል፡፡

ፎቶ፦ ፋይል

@TikvahethMagazine

BY TIKVAH-MAGAZINE




Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethmagazine/22281

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH MAGAZINE Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

How Does Telegram Make Money?

Telegram is a free app and runs on donations. According to a blog on the telegram: We believe in fast and secure messaging that is also 100% free. Pavel Durov, who shares our vision, supplied Telegram with a generous donation, so we have quite enough money for the time being. If Telegram runs out, we will introduce non-essential paid options to support the infrastructure and finance developer salaries. But making profits will never be an end-goal for Telegram.

Telegram has exploded as a hub for cybercriminals looking to buy, sell and share stolen data and hacking tools, new research shows, as the messaging app emerges as an alternative to the dark web.An investigation by cyber intelligence group Cyberint, together with the Financial Times, found a ballooning network of hackers sharing data leaks on the popular messaging platform, sometimes in channels with tens of thousands of subscribers, lured by its ease of use and light-touch moderation.TIKVAH MAGAZINE from us


Telegram TIKVAH-MAGAZINE
FROM USA