Telegram Group & Telegram Channel
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የረቀቀው የአጠቃላይ ትምህርት ህግ የህፃናት የመማር መብትን የሚያረጋግጥ ነው፡- ትምህርት ሚኒስቴር፡፡
------------------------------------------------------------------
የትምህርት ሚኒስቴር የተማሪዎችን የመማር መብትና ትምህርት የመከታተል ግዴታን ያካተተ ረቂቅ ህግ አዘጋጅቷል፡፡

የትምህርት ረቂቅ ህጉ የአጠቃላይ ትምህርት ተሳትፎን በማሳደግ ተማሪዎች አስፈላጊውን መሠረታዊ ዕውቀት፤ ክህሎትና አመለካከት ጨብጠው መልካም ዜጎች እንዲሆኑ የሚያስችል ነው፡፡

በረቂቅ ህጉ ዕድሜው ለትምህርት የደረሰ ማንኛውም ህጻን በመንግሥት ትምህርት ቤቶች ከቅድመ መደበኛ እስከ 8ኛ ክፍል ድረስ ትምህርትን በነፃ የመማር መብት እንዳለውና ትምህርቱንም የመከታተል ግዴታ ያለበት ሲሆን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን ደግሞ በነፃ እንዲማር ይደነግጋል፡፡

በተጨማሪም ማንኛውም ወላጅ ወይም አሳዳጊ ልጁ ወይም የሚያስተዳድረው ልጅ ወደ ትምህርት ቤት የመላክና ትምህርቱን እንዲከታተል የማድረግ ግዴታ እንዳለበት በረቂቅ ህጉ ተመላክቷል፡፡

ተማሪዎች ትምህርታቸውን ያለማቋረጥ መከታተላቸውን ማረጋገጥ ደግሞ የትምህርት ቤቱ ግዴታ ነው፡፡

የህፃናትን የመማር መብት የሚያረጋግጠው ይህ ረቂቅ ህግ ውይይት እየተደረገበት ሲሆን በሚመለከተው አካል ሲፀድቅ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡



tg-me.com/timhirt_minister/140
Create:
Last Update:

በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የረቀቀው የአጠቃላይ ትምህርት ህግ የህፃናት የመማር መብትን የሚያረጋግጥ ነው፡- ትምህርት ሚኒስቴር፡፡
------------------------------------------------------------------
የትምህርት ሚኒስቴር የተማሪዎችን የመማር መብትና ትምህርት የመከታተል ግዴታን ያካተተ ረቂቅ ህግ አዘጋጅቷል፡፡

የትምህርት ረቂቅ ህጉ የአጠቃላይ ትምህርት ተሳትፎን በማሳደግ ተማሪዎች አስፈላጊውን መሠረታዊ ዕውቀት፤ ክህሎትና አመለካከት ጨብጠው መልካም ዜጎች እንዲሆኑ የሚያስችል ነው፡፡

በረቂቅ ህጉ ዕድሜው ለትምህርት የደረሰ ማንኛውም ህጻን በመንግሥት ትምህርት ቤቶች ከቅድመ መደበኛ እስከ 8ኛ ክፍል ድረስ ትምህርትን በነፃ የመማር መብት እንዳለውና ትምህርቱንም የመከታተል ግዴታ ያለበት ሲሆን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን ደግሞ በነፃ እንዲማር ይደነግጋል፡፡

በተጨማሪም ማንኛውም ወላጅ ወይም አሳዳጊ ልጁ ወይም የሚያስተዳድረው ልጅ ወደ ትምህርት ቤት የመላክና ትምህርቱን እንዲከታተል የማድረግ ግዴታ እንዳለበት በረቂቅ ህጉ ተመላክቷል፡፡

ተማሪዎች ትምህርታቸውን ያለማቋረጥ መከታተላቸውን ማረጋገጥ ደግሞ የትምህርት ቤቱ ግዴታ ነው፡፡

የህፃናትን የመማር መብት የሚያረጋግጠው ይህ ረቂቅ ህግ ውይይት እየተደረገበት ሲሆን በሚመለከተው አካል ሲፀድቅ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡

BY Sport 360




Share with your friend now:
tg-me.com/timhirt_minister/140

View MORE
Open in Telegram


Sport 360 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram auto-delete message, expiring invites, and more

elegram is updating its messaging app with options for auto-deleting messages, expiring invite links, and new unlimited groups, the company shared in a blog post. Much like Signal, Telegram received a burst of new users in the confusion over WhatsApp’s privacy policy and now the company is adopting features that were already part of its competitors’ apps, features which offer more security and privacy. Auto-deleting messages were already possible in Telegram’s encrypted Secret Chats, but this new update for iOS and Android adds the option to make messages disappear in any kind of chat. Auto-delete can be enabled inside of chats, and set to delete either 24 hours or seven days after messages are sent. Auto-delete won’t remove every message though; if a message was sent before the feature was turned on, it’ll stick around. Telegram’s competitors have had similar features: WhatsApp introduced a feature in 2020 and Signal has had disappearing messages since at least 2016.

Unlimited members in Telegram group now

Telegram has made it easier for its users to communicate, as it has introduced a feature that allows more than 200,000 users in a group chat. However, if the users in a group chat move past 200,000, it changes into "Broadcast Group", but the feature comes with a restriction. Groups with close to 200k members can be converted to a Broadcast Group that allows unlimited members. Only admins can post in Broadcast Groups, but everyone can read along and participate in group Voice Chats," Telegram added.

Sport 360 from us


Telegram Sport 360
FROM USA