Notice: file_put_contents(): Write of 10736 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/93394 -
Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
" አሁን ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ ማብቃቱ አይቀርም፤ ነገር ግን መች እንደሚያበቃ ማወቅ አይቻልም " - አታላይ አየለ (ፕ/ር) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦ ፊዚክስ ሕዋ ሣይንስ እና አስትሮኖሚ ተቋም የሴስሞሎጂ ትምህርት ክፍል ኃላፊ፣ የመሬት መንቀጥቀጥ ሣይንስ መምህርና ተመራማሪ አታላይ አየለ (ፕ/ር) ምን አሉ ? " ዛሬ በአፋር ክልል ፥ በዱለቻ ወረዳ በዶፋን ተራራ ላይ የተከሰተው ጭስ እና እንፋሎት…
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
" ዱአ ያስፈልጋል !! "

" አፋር ክልል ገቢ ረሱ ዞን ሀን ሩካ ወረዳ ከፍተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ህዝቡን ከመኖሪያ ቤቱ አውጥቶ ሜዳ ላይ እያሰደረው ነው።

በተለያየ ግዜ በጎርፍ አደጋ ሲጠቃ የኖረው የአፋር ህዝብ ዛሬም አላህ ይድረስለት።

ሁሉም ሰው ቤት ውስጥ መተኛት አቁሞ ውጭ በረንዳ ላይ ወጥቶ እየተኛ ነው።

ዱአ ያስፍልጋል !! " - መሀመድ ኢሴ


@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/93394
Create:
Last Update:

" ዱአ ያስፈልጋል !! "

" አፋር ክልል ገቢ ረሱ ዞን ሀን ሩካ ወረዳ ከፍተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ህዝቡን ከመኖሪያ ቤቱ አውጥቶ ሜዳ ላይ እያሰደረው ነው።

በተለያየ ግዜ በጎርፍ አደጋ ሲጠቃ የኖረው የአፋር ህዝብ ዛሬም አላህ ይድረስለት።

ሁሉም ሰው ቤት ውስጥ መተኛት አቁሞ ውጭ በረንዳ ላይ ወጥቶ እየተኛ ነው።

ዱአ ያስፍልጋል !! " - መሀመድ ኢሴ


@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA


Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93394

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram is riding high, adding tens of million of users this year. Now the bill is coming due.Telegram is one of the few significant social-media challengers to Facebook Inc., FB -1.90% on a trajectory toward one billion users active each month by the end of 2022, up from roughly 550 million today.

Telegram announces Anonymous Admins

The cloud-based messaging platform is also adding Anonymous Group Admins feature. As per Telegram, this feature is being introduced for safer protests. As per the Telegram blog post, users can “Toggle Remain Anonymous in Admin rights to enable Batman mode. The anonymized admin will be hidden in the list of group members, and their messages in the chat will be signed with the group name, similar to channel posts.”

TIKVAH ETHIOPIA from tr


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA