Telegram Group & Telegram Channel
የረመዳን የመጨረሻዎቹ 10 ቀኖች‼️
============================
✔️ የረመዳን የመጨረሻዎቹ አስርት ቀናት «ዐሽረል አዋኺር» ይሰኛሉ።
የረመዳን ቀናቶች ከሌሎቹ የአመቱ ቀናቶች የተለዩና የተባረኩ ናቸው።
የረመዳን የመጨረሻዎቹ አስርት ቀናት ደግሞ ከሌሎቹ የረመዳን ቀናት የተለዩና ድንቅ ናቸው።
*
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ከምንጊዜውም በላይ በእነዚህ ቀናት ውስጥ ለየት ያሉ እንደነበሩ ከእናታችን ዐኢሻህ ረዲየልሏሁ ዐንሃ የተገኘ ሐዲሥ ይጠቁመናል።
👉ዐኢሻህ ረዲየልሏሁ ዐንሃ እንዲህ ትላለች፥
"كان النبي - صلى الله عليه وسلم - إذا دخل العشر أحيا الليل وأيقظ أهله، وجدَّ وشدَّ المئزر"
"(የረመዳን የመሸረሻዎቹ) አስር (ቀኖች) በገቡ ጊዜ፣
ሌሊቱን ያነጉ (ሕያው ያደርጉ) ነበር፣ ቤተሰባቸውን ያነቁ ነበር፣ የሚጠነክሩና ሽርጣቸውን ያጠብቁ ነበር።"
[ቡኻሪ፥ 2014
ሙስሊም፥ 1174]

"ሽርጣቸውን ያጠብቁ ነበር!" የሚለው ገለጻ በዒባዳ ላይ ይታገሉና ይተጉ ነበር ለማለት ነው ተብሏል።
አንዳንድ ዑለሞች ደግሞ ሚስቶቻቸውን ይርቁ ነበር ለማለት የተፈለገበት የአሽሙር አገላለጽ ነው ብለዋል።
*
👉 አሁን ከርሷው በተገኘ ሌላ ሐዲሥ ላይ እንዲህ ትለናለች፥
"كان رسول الله - صلى الله عليه وسلم - يجتهد في العشر الأواخر ما لا يجتهد في غيره"

"(በረመዳን) የመጨረሻዎቹ አስርት ቀናት ውስጥ ነብዩ ﷺ በሌሎች (ቀናት) የማይታገሉትን ይታገሉ ነበር። (በዒባዳ ይበልጥ ይበረቱ ነበር።)"
[ሙስሊም፥ 1175]
||
ከነዚህ ሁለት ሐዲሦች የምንረዳው፤
ነብያችን ﷺ በመጨረሻዎቹ የረመዳን ቀኖች ከምንግዜውም በላይ በዒባዳ ይተጉ እንደነበር ነው።
*
እነዚህን የረመዳን የመሸረሻ አስር ቀናት ይበልጥ ልዩ ከሚያደርጋቸው ነገሮች መካከል አንዱና ዋናው፣
የመወሰኛዋ ሌሊት (ለይለተል ቀድር) በነዚህ አስርት ቀናት ውስጥ የምትገኝ መሆኗ ነው።
በዚህች የተባረከች ሌሊት የሚሰራ መልካም ስራ ከሰማኒያ ሶስት አመት በላይ ከሚደረግ ስራ በላይ ይበልጣል።
||
ስለዚህ በእነዚህ የተባረኩ ቀናት ውስጥ፣
ከምንጊዜውም በላይ ራሳችንንና ቤተሰባችንን በዒባዳ ልክ እንደ ነብያችን ﷺ ልንነቃና ልናነቃ ይገባል።
||
በነዚህ ቀናት ውስጥ ነቅተን የምንሰራው ስራ ጫት በመቃም ዲቤ እየወገርን መጨፈር ሳይሆን፣
የሚከተሉትን ነው።
✔️ ለይለተል ቀድርን መጠባበቅ፣
✔️ኢዕቲካፍ መውጣት፣
✔️ቁርኣን ይበልጥ ማብዛት፣
✔️በአላህ መንገድ ላይ ሶደቃ ማውጣት፣
✔️ሌሊቱን በዒባዳ ማሳለፍ (ሐይ ማድረግ)፣
✔️ቤተሰባችንን ማንቃት፣
✔️ሽርጥን ማጥበቅ፣
✔️ተሀጁድና ሌሎች ትርፍ ሶላቶችንም ጠንቅቆ መስገድ፣

እንዲሁም ሌላም ተጨማሪ ማንኛውንም መልካም የሚባል ተግባር ከወትሮው ይልቅ ይበልጥ ማብዛት።
||
የአላህ ፈቃዱ ከሆነ፣
ኢዕቲካፍ፣ ተሀጁድ፣ ለይለተል ቀድር እና ኢዕቲካፍ የሚሉ ርዕሶችን በተናጠል የምመለስባቸው ይሆናል።


አላህ ረመዳንን የምንጠቀምበት ያድርገን።
@eslamic_center



tg-me.com/eslamic_center/557
Create:
Last Update:

የረመዳን የመጨረሻዎቹ 10 ቀኖች‼️
============================
✔️ የረመዳን የመጨረሻዎቹ አስርት ቀናት «ዐሽረል አዋኺር» ይሰኛሉ።
የረመዳን ቀናቶች ከሌሎቹ የአመቱ ቀናቶች የተለዩና የተባረኩ ናቸው።
የረመዳን የመጨረሻዎቹ አስርት ቀናት ደግሞ ከሌሎቹ የረመዳን ቀናት የተለዩና ድንቅ ናቸው።
*
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ከምንጊዜውም በላይ በእነዚህ ቀናት ውስጥ ለየት ያሉ እንደነበሩ ከእናታችን ዐኢሻህ ረዲየልሏሁ ዐንሃ የተገኘ ሐዲሥ ይጠቁመናል።
👉ዐኢሻህ ረዲየልሏሁ ዐንሃ እንዲህ ትላለች፥
"كان النبي - صلى الله عليه وسلم - إذا دخل العشر أحيا الليل وأيقظ أهله، وجدَّ وشدَّ المئزر"
"(የረመዳን የመሸረሻዎቹ) አስር (ቀኖች) በገቡ ጊዜ፣
ሌሊቱን ያነጉ (ሕያው ያደርጉ) ነበር፣ ቤተሰባቸውን ያነቁ ነበር፣ የሚጠነክሩና ሽርጣቸውን ያጠብቁ ነበር።"
[ቡኻሪ፥ 2014
ሙስሊም፥ 1174]

"ሽርጣቸውን ያጠብቁ ነበር!" የሚለው ገለጻ በዒባዳ ላይ ይታገሉና ይተጉ ነበር ለማለት ነው ተብሏል።
አንዳንድ ዑለሞች ደግሞ ሚስቶቻቸውን ይርቁ ነበር ለማለት የተፈለገበት የአሽሙር አገላለጽ ነው ብለዋል።
*
👉 አሁን ከርሷው በተገኘ ሌላ ሐዲሥ ላይ እንዲህ ትለናለች፥
"كان رسول الله - صلى الله عليه وسلم - يجتهد في العشر الأواخر ما لا يجتهد في غيره"

"(በረመዳን) የመጨረሻዎቹ አስርት ቀናት ውስጥ ነብዩ ﷺ በሌሎች (ቀናት) የማይታገሉትን ይታገሉ ነበር። (በዒባዳ ይበልጥ ይበረቱ ነበር።)"
[ሙስሊም፥ 1175]
||
ከነዚህ ሁለት ሐዲሦች የምንረዳው፤
ነብያችን ﷺ በመጨረሻዎቹ የረመዳን ቀኖች ከምንግዜውም በላይ በዒባዳ ይተጉ እንደነበር ነው።
*
እነዚህን የረመዳን የመሸረሻ አስር ቀናት ይበልጥ ልዩ ከሚያደርጋቸው ነገሮች መካከል አንዱና ዋናው፣
የመወሰኛዋ ሌሊት (ለይለተል ቀድር) በነዚህ አስርት ቀናት ውስጥ የምትገኝ መሆኗ ነው።
በዚህች የተባረከች ሌሊት የሚሰራ መልካም ስራ ከሰማኒያ ሶስት አመት በላይ ከሚደረግ ስራ በላይ ይበልጣል።
||
ስለዚህ በእነዚህ የተባረኩ ቀናት ውስጥ፣
ከምንጊዜውም በላይ ራሳችንንና ቤተሰባችንን በዒባዳ ልክ እንደ ነብያችን ﷺ ልንነቃና ልናነቃ ይገባል።
||
በነዚህ ቀናት ውስጥ ነቅተን የምንሰራው ስራ ጫት በመቃም ዲቤ እየወገርን መጨፈር ሳይሆን፣
የሚከተሉትን ነው።
✔️ ለይለተል ቀድርን መጠባበቅ፣
✔️ኢዕቲካፍ መውጣት፣
✔️ቁርኣን ይበልጥ ማብዛት፣
✔️በአላህ መንገድ ላይ ሶደቃ ማውጣት፣
✔️ሌሊቱን በዒባዳ ማሳለፍ (ሐይ ማድረግ)፣
✔️ቤተሰባችንን ማንቃት፣
✔️ሽርጥን ማጥበቅ፣
✔️ተሀጁድና ሌሎች ትርፍ ሶላቶችንም ጠንቅቆ መስገድ፣

እንዲሁም ሌላም ተጨማሪ ማንኛውንም መልካም የሚባል ተግባር ከወትሮው ይልቅ ይበልጥ ማብዛት።
||
የአላህ ፈቃዱ ከሆነ፣
ኢዕቲካፍ፣ ተሀጁድ፣ ለይለተል ቀድር እና ኢዕቲካፍ የሚሉ ርዕሶችን በተናጠል የምመለስባቸው ይሆናል።


አላህ ረመዳንን የምንጠቀምበት ያድርገን።
@eslamic_center

BY ISLAMIC-CENTER


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/eslamic_center/557

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC CENTER Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The S&P 500 slumped 1.8% on Monday and Tuesday, thanks to China Evergrande, the Chinese property company that looks like it is ready to default on its more-than $300 billion in debt. Cries of the next Lehman Brothers—or maybe the next Silverado?—echoed through the canyons of Wall Street as investors prepared for the worst.

Telegram auto-delete message, expiring invites, and more

elegram is updating its messaging app with options for auto-deleting messages, expiring invite links, and new unlimited groups, the company shared in a blog post. Much like Signal, Telegram received a burst of new users in the confusion over WhatsApp’s privacy policy and now the company is adopting features that were already part of its competitors’ apps, features which offer more security and privacy. Auto-deleting messages were already possible in Telegram’s encrypted Secret Chats, but this new update for iOS and Android adds the option to make messages disappear in any kind of chat. Auto-delete can be enabled inside of chats, and set to delete either 24 hours or seven days after messages are sent. Auto-delete won’t remove every message though; if a message was sent before the feature was turned on, it’ll stick around. Telegram’s competitors have had similar features: WhatsApp introduced a feature in 2020 and Signal has had disappearing messages since at least 2016.

ISLAMIC CENTER from ua


Telegram ISLAMIC-CENTER
FROM USA