Telegram Group & Telegram Channel
🕊️ሀሙስ 🕊️
ክፍል-6

ፈገግ አሉና ""የተሰወርነው እኛ ሳንሆን የተሰወራችሁት እናንተ ናችሁ"" አሉኝ።
ኧ.........ምን ማለት ነው ይሄ? ድጋሚ ጠየቅኩ
ይሄን ማወቅ ያለብሽ አንች ነሽ እንግዲህ ኢትዮጵያዊ ለመሆን እንደሻትሽ ነግረሽኛል።አሁን ነቅተሻል ስለዚህ መርምሪ ፣ ለማወቅ ቆፍሪ ፣በደምብ ጣሪ......የተቻለሽን ሁሉ አድርጊ ያኔ ሁሉንም በደምብ ታውቂያለሽ አለኝ።
እኔም አሁንማ ምን ዋጋ አለው ሁሉም አልፏል ወደፊት ልቀጥል እንጂ አልኩኝ።እሳቸውም የመስቀል ቅርፅ ያለውን መቋሚያ ተደግፈው ቆሙ ።አልረፈደም ደግሞ  ''ከሚቀር ሰው አርፍዶ የመጣ ተስፋ አለው''።' ኢትዮጵያ የምታድገው ወደ ፊት በመራመድ ሳይሆን ወደኋላ በመጓዝ ነው።" ብለውኝ መንገዳቸውን ቀጠሉ።እኔም እንደቆምኩ ሀሳቤን ቀጠልኩ።


ልክ ነበሩ አዎ አንቀላፍተናል።ዝም ብለን የሚሰጡንን እየዋጥን ደንዝዘናል።ከማንም በላይ ታላቅ ሀገር ይዘን ፤ታላቅ ታሪክ ተሰጥቶን በእጅ የያዙት ወርቅ እንደመዳብ ይቆጠራል እንዲሉ አበው እኛም የሰውን ስንመኝ በተቆፈረልን ጥልቅ ጉድጓድ ዘው ብለን ገባን።እኛ ማለት ትተን እኔነት መረጥን።ይሄም ውጤቱ  በዘረኝነት በሽታ ተለክፈን ይኸው ስንት አመት ተባላን።እርስ በርሳችን መጠባበቅ ሲገባን መገዳደልን መረጥን ።በዚህ የተጠቀምን መስሎን ሀገራችን ጎዳን እንደገና ዝቅ አልን።


አሁን ከገባንበት ጉድጓድ የመውጫ ጊዜያችን ነው።የነፃነታችን ሰዓቱ ደርሷል።ምንም እንኳ ጉድጓዱ ጥልቅ ቢሆንም እጅ ለእጅ ተያይዘን መውጣት አያቅተንም።ምክንያቱም እኛ ኢትዮጵያውያን ነን ።ወደፊት ቀዳሚ ታላቅ ህዝቦች።ይሄንን ከራሴ ጋ ሳወራ ለካ ሰዓቱ ሄዷል። እሳቸውም ከእኔ ተሰውረዋል። እኔም ወደፊት መሄዴን ትቸ መንገዴን ወደኋላ ቀጠልኩ።
ይህቺን ቀን ግን ወደድኳት ማንነቴን ያወቅኩባት እለት ።መቸም ላልረሳት ለራሴ ቃል ገባሁ። 🕊️"ሀሙስ የቀን ቅዱስ"🕊️

ተፈፀመ።

bee



tg-me.com/nibab_lehiwot/151
Create:
Last Update:

🕊️ሀሙስ 🕊️
ክፍል-6

ፈገግ አሉና ""የተሰወርነው እኛ ሳንሆን የተሰወራችሁት እናንተ ናችሁ"" አሉኝ።
ኧ.........ምን ማለት ነው ይሄ? ድጋሚ ጠየቅኩ
ይሄን ማወቅ ያለብሽ አንች ነሽ እንግዲህ ኢትዮጵያዊ ለመሆን እንደሻትሽ ነግረሽኛል።አሁን ነቅተሻል ስለዚህ መርምሪ ፣ ለማወቅ ቆፍሪ ፣በደምብ ጣሪ......የተቻለሽን ሁሉ አድርጊ ያኔ ሁሉንም በደምብ ታውቂያለሽ አለኝ።
እኔም አሁንማ ምን ዋጋ አለው ሁሉም አልፏል ወደፊት ልቀጥል እንጂ አልኩኝ።እሳቸውም የመስቀል ቅርፅ ያለውን መቋሚያ ተደግፈው ቆሙ ።አልረፈደም ደግሞ  ''ከሚቀር ሰው አርፍዶ የመጣ ተስፋ አለው''።' ኢትዮጵያ የምታድገው ወደ ፊት በመራመድ ሳይሆን ወደኋላ በመጓዝ ነው።" ብለውኝ መንገዳቸውን ቀጠሉ።እኔም እንደቆምኩ ሀሳቤን ቀጠልኩ።


ልክ ነበሩ አዎ አንቀላፍተናል።ዝም ብለን የሚሰጡንን እየዋጥን ደንዝዘናል።ከማንም በላይ ታላቅ ሀገር ይዘን ፤ታላቅ ታሪክ ተሰጥቶን በእጅ የያዙት ወርቅ እንደመዳብ ይቆጠራል እንዲሉ አበው እኛም የሰውን ስንመኝ በተቆፈረልን ጥልቅ ጉድጓድ ዘው ብለን ገባን።እኛ ማለት ትተን እኔነት መረጥን።ይሄም ውጤቱ  በዘረኝነት በሽታ ተለክፈን ይኸው ስንት አመት ተባላን።እርስ በርሳችን መጠባበቅ ሲገባን መገዳደልን መረጥን ።በዚህ የተጠቀምን መስሎን ሀገራችን ጎዳን እንደገና ዝቅ አልን።


አሁን ከገባንበት ጉድጓድ የመውጫ ጊዜያችን ነው።የነፃነታችን ሰዓቱ ደርሷል።ምንም እንኳ ጉድጓዱ ጥልቅ ቢሆንም እጅ ለእጅ ተያይዘን መውጣት አያቅተንም።ምክንያቱም እኛ ኢትዮጵያውያን ነን ።ወደፊት ቀዳሚ ታላቅ ህዝቦች።ይሄንን ከራሴ ጋ ሳወራ ለካ ሰዓቱ ሄዷል። እሳቸውም ከእኔ ተሰውረዋል። እኔም ወደፊት መሄዴን ትቸ መንገዴን ወደኋላ ቀጠልኩ።
ይህቺን ቀን ግን ወደድኳት ማንነቴን ያወቅኩባት እለት ።መቸም ላልረሳት ለራሴ ቃል ገባሁ። 🕊️"ሀሙስ የቀን ቅዱስ"🕊️

ተፈፀመ።

bee

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/151

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The messaging service and social-media platform owes creditors roughly $700 million by the end of April, according to people briefed on the company’s plans and loan documents viewed by The Wall Street Journal. At the same time, Telegram Group Inc. must cover rising equipment and bandwidth expenses because of its rapid growth, despite going years without attempting to generate revenue.

The seemingly negative pandemic effects and resource/product shortages are encouraging and allowing organizations to innovate and change.The news of cash-rich organizations getting ready for the post-Covid growth economy is a sign of more than capital spending plans. Cash provides a cushion for risk-taking and a tool for growth.

ሕይወትን በገፅ from us


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA