Telegram Group & Telegram Channel
የእኔ ታሪክ (ምዕራፍ 2)

ክፍል -12

ሕዝቅኤልን አረጋግታ ካስቀመጠችው በኋላ ሜሮን ታሪኩን መናገር ጀመረች። አሌፍ ብሎ ስሙን ያስቀየረው አባቱ ነው።ምክኒያቱም ከሌሎቹ ልጆቹ አስበልጦ በሚባል ደረጃ በጣም ይወደው ነበር። ከልጆቹ አንዱ ኡስታዝ እንዲሆን ይመኝ ስለነበረ ሰሚር ደሞ እንደሚፈልገው አይነት ብሩህ አእምሮ ስላለው ገና በልጅነቱ ነው ቁራን መቅራት የጀመረው ፍጥነቱ ሼሆቹኝ ሳይቀር አስደንቋቸው ነበር። ያም ሆነ ይህ ግን አሌፍም ይሁን ሰሚር የአንተ ልጅ ነው። በህይወቴ እንደዚህ አይነት የነገሮች ግጥጥም አይቼ አላውቅም ።ሕዝቅኤል መንቀጥቀጥ ጀመረ።ሜ....ሜሮን አ ልገባሽም ቪ..ቪቪያን እና አሌፍኮ.... ተናግሮ ሳይጨርስ ራሱን ስቶ ወደቀ። ሜሮን ጮኸች....ቪቪያን........አንተ ሕዝቅኤል ....ቪ ቶሎ ድረሱ እያለች ማልቀስ ጀመረች። ቪቪያን እና እናቷ ጩኸቱን ወደሰሙበት ሮጡ ሕዝቅኤል ተዘርሮ ወድቋል። አባዬ......ቪቪያን ጮኸች....እናቷ ይባሱኑ ስታየው ደርቃ ቀረች ። ሜሮን ለአምቡላንስ ደውላ ሕዝቅኤልን ወደ ሆስፒታል ወሰዱት ።




የሜሮን ወንዱ ልጇም ያለችበትን ነግራው ወደ ሆስፒታል እየመጣ ነው። ድንገት የሆስፒታሉ በር ላይ ሰማያዊ አይኖች ያሏት ፀጉሯ በጀርባዋ የወረደ ልጅ እንባዋን እንደጎርፍ እያወረደች ተመለከታት። ሲያያት አንጀቱን በላችው.....አድርጎት የማያውቀውን አጠገቧ ተቀመጠ። ግን ምን ማድረግ እንዳለበት ስላላወቀ ዝም ብሎ ያያት ጀመር። ለትንሽ ደቂቃ ትኩር ብሎ ሲያያት ከቆየ በኋላ ለምንድን ነው ምታለቅሽው አላት ቃላቱን በመከራ እያወጣ። ልጅቷ ጭራሽ አጠገቧ ሰው እንደተቀመጠ አላስተዋለችም ነበርና ደነገጠች። እንባዋን እየጠራረገች አይ ምንም አለች(የጠረገችው እንባዋ ወዲያው እየሞላ) ። ይኸውልሽ ምን እንደሆንሽ አላውቅም ግን ያለምክንያት እንደማታለቅሽ አውቃለሁ ። ምንም ይሁን ምን ግን ጠንካራ መሆን አለብሽ ። የምታስታምሚው ሰው የአንቺ ጥንካሬ ያስፈልገዋል። ከመድሃኒት በላይ የሰውን ልጅ የሚያድነው ተስፋ እና ብሩህ ፊት ነው እሽ....ስለዚህ ሁለተኛ እንዳታለቅሽ .....ልጅቷ ፈገግ አለች አወ ልክ እንደሱ ብሏት እሱም ፈገግ እያለ ትቷት ወደውስጥ ገባ።



እማዬ አላት ወዳለችበት እየሮጠ። ሜሮን ተቀምጣ እያለቀሰች ነበር። ምንድን ነው እናቴ አጎቴ ምን ሆነ አላት እያቀፋት። ደህና ነው ልጄ ና ቁጭ በል እዚህ አለችው አጠገባ ያለ መቀመጫ እየጠቆመችው። ኤልሳ በጣም ደንግጣ ስለነበረ እንዲያረጋጋት ወደሷ ላከችው። እሱም የሜሮን ልጅ እንደሆነ ተዋውቋት አጠገቧ ከተቀመጠ በኋላ ከልብ በሆኑ ቃላቶቹ አረጋግቷት ተመለሰ። ሜሮን ሁሌም እሱን ስታይ የሚያስታውሳት አንድ ሰው አለ። ሙሉ በሙሉ በእሱ እምነት አላት። ኤልሳም ሜሪ ልጅሽን ፈጣሪ ይባርከው አለቻት ፈገግ እያለች። ቅድም ውጭ ያያት ልጅ ራሷን አረጋግታ ከውጭ ስትገባ ተመለከታት። ምክሬ ሰራ ማለት ነው አለ ከልቡ ደስ እያለው።

እማዬ አለች ቪቪያን አባቷ ወደተኛበት ክፍል እየተመለከተች። ነይ እዚህ አባትሽ ደህና ነው ይልቅ ሰው ላስተዋውቅሽ አለቻት ። ቪቪያን ዞር ስትል የምታውቀውን ልጅ አየችው። እሱም አያት ያውቃታል...... ተዋወቁ የ ሜሪ ልጅ ነው አለቻት። ቪቪያን ለሰላምታ እጇን ዘረጋችለት። ማቲያስ አላት እጇን እየጨበጠ ቪቪያን አለችው እሷም ፈገግ ብላ። (የማቲያስ እና የሜሮንን ታሪክ ከአባቷ በደምብ ስለምታውቅ በስሙ ገረማት)።


አንቺ አልቃሻ አላት ቀስ ብሎ ቪቪያን እንደማፈር ብላ ወደ ክፍሉ ዞረች።


አሌፍም የሕዝቅኤልን መታመም ሰምቶ
ሊጠይው ወደ ሆስፒታል ሲገባ ቪቪያን እና ማቲያስ እያወሩ ተመለከታቸው።


ይቀጥላል............

@nibab_lehiwot



tg-me.com/nibab_lehiwot/171
Create:
Last Update:

የእኔ ታሪክ (ምዕራፍ 2)

ክፍል -12

ሕዝቅኤልን አረጋግታ ካስቀመጠችው በኋላ ሜሮን ታሪኩን መናገር ጀመረች። አሌፍ ብሎ ስሙን ያስቀየረው አባቱ ነው።ምክኒያቱም ከሌሎቹ ልጆቹ አስበልጦ በሚባል ደረጃ በጣም ይወደው ነበር። ከልጆቹ አንዱ ኡስታዝ እንዲሆን ይመኝ ስለነበረ ሰሚር ደሞ እንደሚፈልገው አይነት ብሩህ አእምሮ ስላለው ገና በልጅነቱ ነው ቁራን መቅራት የጀመረው ፍጥነቱ ሼሆቹኝ ሳይቀር አስደንቋቸው ነበር። ያም ሆነ ይህ ግን አሌፍም ይሁን ሰሚር የአንተ ልጅ ነው። በህይወቴ እንደዚህ አይነት የነገሮች ግጥጥም አይቼ አላውቅም ።ሕዝቅኤል መንቀጥቀጥ ጀመረ።ሜ....ሜሮን አ ልገባሽም ቪ..ቪቪያን እና አሌፍኮ.... ተናግሮ ሳይጨርስ ራሱን ስቶ ወደቀ። ሜሮን ጮኸች....ቪቪያን........አንተ ሕዝቅኤል ....ቪ ቶሎ ድረሱ እያለች ማልቀስ ጀመረች። ቪቪያን እና እናቷ ጩኸቱን ወደሰሙበት ሮጡ ሕዝቅኤል ተዘርሮ ወድቋል። አባዬ......ቪቪያን ጮኸች....እናቷ ይባሱኑ ስታየው ደርቃ ቀረች ። ሜሮን ለአምቡላንስ ደውላ ሕዝቅኤልን ወደ ሆስፒታል ወሰዱት ።




የሜሮን ወንዱ ልጇም ያለችበትን ነግራው ወደ ሆስፒታል እየመጣ ነው። ድንገት የሆስፒታሉ በር ላይ ሰማያዊ አይኖች ያሏት ፀጉሯ በጀርባዋ የወረደ ልጅ እንባዋን እንደጎርፍ እያወረደች ተመለከታት። ሲያያት አንጀቱን በላችው.....አድርጎት የማያውቀውን አጠገቧ ተቀመጠ። ግን ምን ማድረግ እንዳለበት ስላላወቀ ዝም ብሎ ያያት ጀመር። ለትንሽ ደቂቃ ትኩር ብሎ ሲያያት ከቆየ በኋላ ለምንድን ነው ምታለቅሽው አላት ቃላቱን በመከራ እያወጣ። ልጅቷ ጭራሽ አጠገቧ ሰው እንደተቀመጠ አላስተዋለችም ነበርና ደነገጠች። እንባዋን እየጠራረገች አይ ምንም አለች(የጠረገችው እንባዋ ወዲያው እየሞላ) ። ይኸውልሽ ምን እንደሆንሽ አላውቅም ግን ያለምክንያት እንደማታለቅሽ አውቃለሁ ። ምንም ይሁን ምን ግን ጠንካራ መሆን አለብሽ ። የምታስታምሚው ሰው የአንቺ ጥንካሬ ያስፈልገዋል። ከመድሃኒት በላይ የሰውን ልጅ የሚያድነው ተስፋ እና ብሩህ ፊት ነው እሽ....ስለዚህ ሁለተኛ እንዳታለቅሽ .....ልጅቷ ፈገግ አለች አወ ልክ እንደሱ ብሏት እሱም ፈገግ እያለ ትቷት ወደውስጥ ገባ።



እማዬ አላት ወዳለችበት እየሮጠ። ሜሮን ተቀምጣ እያለቀሰች ነበር። ምንድን ነው እናቴ አጎቴ ምን ሆነ አላት እያቀፋት። ደህና ነው ልጄ ና ቁጭ በል እዚህ አለችው አጠገባ ያለ መቀመጫ እየጠቆመችው። ኤልሳ በጣም ደንግጣ ስለነበረ እንዲያረጋጋት ወደሷ ላከችው። እሱም የሜሮን ልጅ እንደሆነ ተዋውቋት አጠገቧ ከተቀመጠ በኋላ ከልብ በሆኑ ቃላቶቹ አረጋግቷት ተመለሰ። ሜሮን ሁሌም እሱን ስታይ የሚያስታውሳት አንድ ሰው አለ። ሙሉ በሙሉ በእሱ እምነት አላት። ኤልሳም ሜሪ ልጅሽን ፈጣሪ ይባርከው አለቻት ፈገግ እያለች። ቅድም ውጭ ያያት ልጅ ራሷን አረጋግታ ከውጭ ስትገባ ተመለከታት። ምክሬ ሰራ ማለት ነው አለ ከልቡ ደስ እያለው።

እማዬ አለች ቪቪያን አባቷ ወደተኛበት ክፍል እየተመለከተች። ነይ እዚህ አባትሽ ደህና ነው ይልቅ ሰው ላስተዋውቅሽ አለቻት ። ቪቪያን ዞር ስትል የምታውቀውን ልጅ አየችው። እሱም አያት ያውቃታል...... ተዋወቁ የ ሜሪ ልጅ ነው አለቻት። ቪቪያን ለሰላምታ እጇን ዘረጋችለት። ማቲያስ አላት እጇን እየጨበጠ ቪቪያን አለችው እሷም ፈገግ ብላ። (የማቲያስ እና የሜሮንን ታሪክ ከአባቷ በደምብ ስለምታውቅ በስሙ ገረማት)።


አንቺ አልቃሻ አላት ቀስ ብሎ ቪቪያን እንደማፈር ብላ ወደ ክፍሉ ዞረች።


አሌፍም የሕዝቅኤልን መታመም ሰምቶ
ሊጠይው ወደ ሆስፒታል ሲገባ ቪቪያን እና ማቲያስ እያወሩ ተመለከታቸው።


ይቀጥላል............

@nibab_lehiwot

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/171

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

How Does Bitcoin Work?

Bitcoin is built on a distributed digital record called a blockchain. As the name implies, blockchain is a linked body of data, made up of units called blocks that contain information about each and every transaction, including date and time, total value, buyer and seller, and a unique identifying code for each exchange. Entries are strung together in chronological order, creating a digital chain of blocks. “Once a block is added to the blockchain, it becomes accessible to anyone who wishes to view it, acting as a public ledger of cryptocurrency transactions,” says Stacey Harris, consultant for Pelicoin, a network of cryptocurrency ATMs. Blockchain is decentralized, which means it’s not controlled by any one organization. “It’s like a Google Doc that anyone can work on,” says Buchi Okoro, CEO and co-founder of African cryptocurrency exchange Quidax. “Nobody owns it, but anyone who has a link can contribute to it. And as different people update it, your copy also gets updated.”

A project of our size needs at least a few hundred million dollars per year to keep going,” Mr. Durov wrote in his public channel on Telegram late last year. “While doing that, we will remain independent and stay true to our values, redefining how a tech company should operate.

ሕይወትን በገፅ from us


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA