Telegram Group & Telegram Channel
ሲምሉ ሁሉንም ቃላት እርግጥ አድርገው 'ማርያምን' እያሉ ነው ።

እማማ እቴነሽ ነው የምንላቸው ። ወፍራም ናቸው ሽንሽን ቀሚስ ነው የሚያደርጉት፣ ወገባቸው ላይ መቀነት አይጠፋም ። ቀይ ናቸው አንገታቸው ላይ ንቅሳት አለ ።

ባለሙያ ናቸው ። ሰላምተኛ ናቸው ።
በየድግስ ቤቱ ወጥ ይሰራሉ ። አይሞላላቸውም ታላቅ ወንድሜን መዳኒት ግዛልኝ ሲሉ አስታውሳለሁ ።

አንድ ቀን ልጃቸው ታስሮ ነበረ ከወር እስር በኃላ ለመፈታት የገንዘብ ዋስ ሲባል ነጠላ አንጥፈው ሲለምኑ ጎረቤት ሲያስቸግሩ አስታውሳለሁ

እማማ እቴነሽ ሃለፎም የሚባሉ ጎረቤት ነበሩአቸው ። በኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ወቅት ተባረሩ። ሙሉ ግቢያቸውን ለእማማ እቴነሽ በአደራ አስረክበው ኤርትራ ገቡ ።

በቅርቡ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መሃል እርቅ ሲደረግ እማማ ሃለፎም መጡ ።

የሃያ አንድ አመት ያከራየሁት ኪራይ ብለው በየወሩ ያፃፉትን መዝገቡ ጋር አስደምረው ሰጧቸው

ለሳቸው አደራ ማለት

በልጅ ፍቅር ፣ በጤና መታወክ ፣በድህነት፣ የግዜ ብዛት የማይፈትነው ፣ ቢፈትነውም የማያሸንፈው ነበር ።

ከዛ ግዜ በኃላ የአደራ ስሙ እና ትርጉሙ እማማ እቴነሽን ይመስለኛል::

By Adhanom Mitiku

@wegoch
@wegoch
@paappii



tg-me.com/wegoch/5240
Create:
Last Update:

ሲምሉ ሁሉንም ቃላት እርግጥ አድርገው 'ማርያምን' እያሉ ነው ።

እማማ እቴነሽ ነው የምንላቸው ። ወፍራም ናቸው ሽንሽን ቀሚስ ነው የሚያደርጉት፣ ወገባቸው ላይ መቀነት አይጠፋም ። ቀይ ናቸው አንገታቸው ላይ ንቅሳት አለ ።

ባለሙያ ናቸው ። ሰላምተኛ ናቸው ።
በየድግስ ቤቱ ወጥ ይሰራሉ ። አይሞላላቸውም ታላቅ ወንድሜን መዳኒት ግዛልኝ ሲሉ አስታውሳለሁ ።

አንድ ቀን ልጃቸው ታስሮ ነበረ ከወር እስር በኃላ ለመፈታት የገንዘብ ዋስ ሲባል ነጠላ አንጥፈው ሲለምኑ ጎረቤት ሲያስቸግሩ አስታውሳለሁ

እማማ እቴነሽ ሃለፎም የሚባሉ ጎረቤት ነበሩአቸው ። በኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ወቅት ተባረሩ። ሙሉ ግቢያቸውን ለእማማ እቴነሽ በአደራ አስረክበው ኤርትራ ገቡ ።

በቅርቡ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መሃል እርቅ ሲደረግ እማማ ሃለፎም መጡ ።

የሃያ አንድ አመት ያከራየሁት ኪራይ ብለው በየወሩ ያፃፉትን መዝገቡ ጋር አስደምረው ሰጧቸው

ለሳቸው አደራ ማለት

በልጅ ፍቅር ፣ በጤና መታወክ ፣በድህነት፣ የግዜ ብዛት የማይፈትነው ፣ ቢፈትነውም የማያሸንፈው ነበር ።

ከዛ ግዜ በኃላ የአደራ ስሙ እና ትርጉሙ እማማ እቴነሽን ይመስለኛል::

By Adhanom Mitiku

@wegoch
@wegoch
@paappii

BY ወግ ብቻ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/wegoch/5240

View MORE
Open in Telegram


ወግ ብቻ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

That growth environment will include rising inflation and interest rates. Those upward shifts naturally accompany healthy growth periods as the demand for resources, products and services rise. Importantly, the Federal Reserve has laid out the rationale for not interfering with that natural growth transition.It's not exactly a fad, but there is a widespread willingness to pay up for a growth story. Classic fundamental analysis takes a back seat. Even negative earnings are ignored. In fact, positive earnings seem to be a limiting measure, producing the question, "Is that all you've got?" The preference is a vision of untold riches when the exciting story plays out as expected.

The Singapore stock market has alternated between positive and negative finishes through the last five trading days since the end of the two-day winning streak in which it had added more than a dozen points or 0.4 percent. The Straits Times Index now sits just above the 3,060-point plateau and it's likely to see a narrow trading range on Monday.

ወግ ብቻ from us


Telegram ወግ ብቻ
FROM USA