ልባችሁ ውስጥ የዩሱፍ ታሪክ ያለ አይመስላችሁም? ሩ…ቅ ህልሞች፣ አጥር የተሻገሩ ምኞቶች… እና ደግሞ "ዩሱፍ ሊመለስ አይችልም" ብለው የሚምሉ የመንደሩ ሰዎች አሉ። እዚያ ደግሞ የያዕቁብን የለቅሶ ዓለም እንደ ንጭንጭ የሚቆጥሩ ዘላኖች አሉ። በህይወት ኖረም አልኖረም ለሩቅ ሰዎች በባርነት እንደሸጡት እርግጠኛ የሆኑ ወንድሞቹም አሉ።
አንዳንዴ… እዚህ መሀል ነው የአላህ ፍላጎት ጣልቃ የሚገባው።
وَمَن يُهِنِ اللَّهُ فَمَا لَهُ مِن مُّكْرِمٍ ۚ إِنَّ اللَّهَ يَفْعَلُ مَا يَشَاءُ ۩
አላህ የሚያዋርደውም ሰው ለእርሱ ምንም አክባሪ የለውም፡፡ አላህ የሻውን ይሠራልና፡፡(ሱረቱል ሀጅ 18)
"የማይሆን" ብለው የማሉለት ጉዳይ መሀል "የፈለኩትን አድራጊ ነኝ" ሊል ይመጣል። ሊቀየር የማይችል የሚመስለን ሁሉ ይቀየራል። ተበትነው የነበሩ ምኞቶች ይሰበሰባሉ። ህልም የነበረው በገሀዱ ዓለም ይታያል። አጠገብህ ላሉት ሰዎችም “አላህ እንደሚቀበለኝ በእርግጠኝነት ምዬ አልነገርኳችሁም ነበር ወይ?" ትላቸዋለህ። ዓጂብ።
👇👇👇
@fezekiru
@Halal_Fkr
አንዳንዴ… እዚህ መሀል ነው የአላህ ፍላጎት ጣልቃ የሚገባው።
وَمَن يُهِنِ اللَّهُ فَمَا لَهُ مِن مُّكْرِمٍ ۚ إِنَّ اللَّهَ يَفْعَلُ مَا يَشَاءُ ۩
አላህ የሚያዋርደውም ሰው ለእርሱ ምንም አክባሪ የለውም፡፡ አላህ የሻውን ይሠራልና፡፡(ሱረቱል ሀጅ 18)
"የማይሆን" ብለው የማሉለት ጉዳይ መሀል "የፈለኩትን አድራጊ ነኝ" ሊል ይመጣል። ሊቀየር የማይችል የሚመስለን ሁሉ ይቀየራል። ተበትነው የነበሩ ምኞቶች ይሰበሰባሉ። ህልም የነበረው በገሀዱ ዓለም ይታያል። አጠገብህ ላሉት ሰዎችም “አላህ እንደሚቀበለኝ በእርግጠኝነት ምዬ አልነገርኳችሁም ነበር ወይ?" ትላቸዋለህ። ዓጂብ።
👇👇👇
@fezekiru
@Halal_Fkr
#አንብቤው_ከተመቸኝ_ላካፍላችሁ!
🔙 ሀዘን እና ትካዜ ወደ ኋላ ጣላቸው!
🌱ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንለት እንዲህ ይላል፦
✍"ሀዘን ቁርኣን ውስጥ በክልከላ መልኩ ወይም በማራቅ መልኩ ቢኾን እንጂ አልተጠቀሰም
ልክ አላህ እንዳለው
{ وَلَا تَهِنُوا وَلَا تَحْزَنُوا }
{አትስነፉ አትዘኑም}
{ فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ }
{ፍርሃት የለባቸውም፤ እነርሱም አያዝኑም}"
🔵የዚህ ሁሉ ሚስጥሩ
👉🏽 ሸይጣን ከሚያስደስተው ነገር ሁሉ ትልቁ ሙዕሚን የኾነ ሰው አዝኖ ማየቱ ነው። ከዚያም ከመንገዱና ከጉዞው ሊገታው።
🔵በእርግጥም ነብዩ ሙሐመድ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ከሐዘን ተጠብቀዋል
"اللهم إني أعوذ بك من الهم والحزن"
[አላህ ሆይ እኔ ከሀዘንና ከጭንቀት በአንተ እጠበቃለሁ] በማለት
🌱ኢብኑል ቀይም በድጋሚ እንዲህ ይላል፦
✍"ሀዘን ብሎ ማለት
ቀልብን ያደክማል፣ ቆራጥነትን ያከሽፋል፣ ፍላጎትን ይጎዳል፣ ወደ ሸይጣንም ምንም ተወዳጅ ነገር የለም ሙዕሚን አዝኖ እንደ ማየት"
💡ስለኾነም፦
🍎ሀዘንን ራቁ!
መልካምን ከጅሉ!
በአላህ ላይ መልካም ግምት ይኑራችሁ!
አላህ ዘንድ ባለው ተማመኑ
በአላህም ላይ ተመኩ
በአላህ ፍቃድ በሁሉም ሁኔታ ደስተኞች ትኾናላችሁ
@fezekiru
@yasin_nuru
🔙 ሀዘን እና ትካዜ ወደ ኋላ ጣላቸው!
🌱ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንለት እንዲህ ይላል፦
✍"ሀዘን ቁርኣን ውስጥ በክልከላ መልኩ ወይም በማራቅ መልኩ ቢኾን እንጂ አልተጠቀሰም
ልክ አላህ እንዳለው
{ وَلَا تَهِنُوا وَلَا تَحْزَنُوا }
{አትስነፉ አትዘኑም}
{ فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ }
{ፍርሃት የለባቸውም፤ እነርሱም አያዝኑም}"
🔵የዚህ ሁሉ ሚስጥሩ
👉🏽 ሸይጣን ከሚያስደስተው ነገር ሁሉ ትልቁ ሙዕሚን የኾነ ሰው አዝኖ ማየቱ ነው። ከዚያም ከመንገዱና ከጉዞው ሊገታው።
🔵በእርግጥም ነብዩ ሙሐመድ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ከሐዘን ተጠብቀዋል
"اللهم إني أعوذ بك من الهم والحزن"
[አላህ ሆይ እኔ ከሀዘንና ከጭንቀት በአንተ እጠበቃለሁ] በማለት
🌱ኢብኑል ቀይም በድጋሚ እንዲህ ይላል፦
✍"ሀዘን ብሎ ማለት
ቀልብን ያደክማል፣ ቆራጥነትን ያከሽፋል፣ ፍላጎትን ይጎዳል፣ ወደ ሸይጣንም ምንም ተወዳጅ ነገር የለም ሙዕሚን አዝኖ እንደ ማየት"
💡ስለኾነም፦
🍎ሀዘንን ራቁ!
መልካምን ከጅሉ!
በአላህ ላይ መልካም ግምት ይኑራችሁ!
አላህ ዘንድ ባለው ተማመኑ
በአላህም ላይ ተመኩ
በአላህ ፍቃድ በሁሉም ሁኔታ ደስተኞች ትኾናላችሁ
@fezekiru
@yasin_nuru
#THEY ASKED HER : "WHY DON'T YOU HAVE A BOYFRIEND? "Listen
She replied with confidence and eyes full of love for her Creator:"in my religion it is haram to have a boyfriend and I prefer to die then to anger my creator and disobey him the one who provide for me and love me and gave me life! I would never enter a cursed relation and date the futur husband of another woman while my lord already wrote for me 50000 years ago before I existed if I would get married or not and to whom I would get married so why gain useless sins?!"
They said:"but how will you find a husband if you don't date?"
*
She smiled and replied:"the one meant for me will find me even if I'm hidden inside a mountain..that is called:destiny! And I trust my creator!"
They said :"time has changed so be modern!"
She replied :"but the words of my creator didn't!..they remained the same and I say to him:"I heard and I obey!"
They said:"but everyone is doing it!"
She replied:"should I stop praying if everyone stop praying? Haram remain haram even if the whole world do it! And my Allah said:"if you follow most of people on earth they would turn you away from the truth and lead you astray!"
She added:"I would never shame my father or my brother who are proud of my purity and piety I was raised by a good woman who taught me that I was the futur wife of a pious man how could I cheat on my futur husband?how would I cheat on the man who will make me his and make me take his name and cherish my beauty? My beauty is only for him and I am worth more than being a girlfriend and let a man who is nothing for me have me that easy and touch me that easy as if I was a cheap stone found everywhere!no! I am a pearl in it's shell reserved only for my husband and I will wait for him until Allah send him to me!
@fezekiru
She replied with confidence and eyes full of love for her Creator:"in my religion it is haram to have a boyfriend and I prefer to die then to anger my creator and disobey him the one who provide for me and love me and gave me life! I would never enter a cursed relation and date the futur husband of another woman while my lord already wrote for me 50000 years ago before I existed if I would get married or not and to whom I would get married so why gain useless sins?!"
They said:"but how will you find a husband if you don't date?"
*
She smiled and replied:"the one meant for me will find me even if I'm hidden inside a mountain..that is called:destiny! And I trust my creator!"
They said :"time has changed so be modern!"
She replied :"but the words of my creator didn't!..they remained the same and I say to him:"I heard and I obey!"
They said:"but everyone is doing it!"
She replied:"should I stop praying if everyone stop praying? Haram remain haram even if the whole world do it! And my Allah said:"if you follow most of people on earth they would turn you away from the truth and lead you astray!"
She added:"I would never shame my father or my brother who are proud of my purity and piety I was raised by a good woman who taught me that I was the futur wife of a pious man how could I cheat on my futur husband?how would I cheat on the man who will make me his and make me take his name and cherish my beauty? My beauty is only for him and I am worth more than being a girlfriend and let a man who is nothing for me have me that easy and touch me that easy as if I was a cheap stone found everywhere!no! I am a pearl in it's shell reserved only for my husband and I will wait for him until Allah send him to me!
@fezekiru
🕊..ሹራ 34..🕊
(ሱመይራ አብዱ)
<<አያቴ ሰው ጎድቶሽ ያውቃል>>
<<በጥቂቱ!!>>
<<ከዛ ምን አደረግሽ?>>
<<ከሰው ምንም መጠበቅ አቆምኩ የኔ ልጅ>>አለችኝ ሙስባሀባውን እየቆጠረች
<<እሱን ካደረግን አንጎዳም?>>
<<እንዴታ የኔ ልጅ ሰው በብዙ ሚጎዳው በብዙ ከሰው ልጅ ሲጠብቅ ነው።ሰው ላይ መመካት ሀረግን ይዞ ለመንጠላጠል መሞከር ነው ሀረግ ምንም አቅም የለውም።በአፀፋው ተበጥሶ መሬት ላይ ይጥልሀል የሰው ልጅም እንደዛው ነው።መመካትህን በጀሊሉ ካደረግክ የሰው ልጅ ነገር እሱ የፈቀደው ቢሆን እንጂ አይነካህም።>>
<<መርሀባ አያቴ>>
<<አላህ ሰው ልብ ላይ ተንጠልጥላ የማትጎዳ የሆነች ልብን ይስጥህ የኔ ልጅ!!>>
👇👇👇
@fezekiru
>>@wezekirsumeyriandhayuna
(ሱመይራ አብዱ)
<<አያቴ ሰው ጎድቶሽ ያውቃል>>
<<በጥቂቱ!!>>
<<ከዛ ምን አደረግሽ?>>
<<ከሰው ምንም መጠበቅ አቆምኩ የኔ ልጅ>>አለችኝ ሙስባሀባውን እየቆጠረች
<<እሱን ካደረግን አንጎዳም?>>
<<እንዴታ የኔ ልጅ ሰው በብዙ ሚጎዳው በብዙ ከሰው ልጅ ሲጠብቅ ነው።ሰው ላይ መመካት ሀረግን ይዞ ለመንጠላጠል መሞከር ነው ሀረግ ምንም አቅም የለውም።በአፀፋው ተበጥሶ መሬት ላይ ይጥልሀል የሰው ልጅም እንደዛው ነው።መመካትህን በጀሊሉ ካደረግክ የሰው ልጅ ነገር እሱ የፈቀደው ቢሆን እንጂ አይነካህም።>>
<<መርሀባ አያቴ>>
<<አላህ ሰው ልብ ላይ ተንጠልጥላ የማትጎዳ የሆነች ልብን ይስጥህ የኔ ልጅ!!>>
👇👇👇
@fezekiru
>>@wezekirsumeyriandhayuna
ነፃነታችን በደም የተገዝዛ ነው። ሐገራችን፣ መላእክት የሸሒድ ድግስ የሚያሰናዱባት ቅድስት መሬት ናት። ልባችን በምላስ ያልተንጠለጠለች አኺራን ብቻ የምታይበት ቁዋ ያላት ጀግናችን ናት። ጀሰዳችን ፍርሐት የማያውቅ ወደጀነት አድራሽ-ኣችን ነው። በተበደልነው እና በተገፍፋነው ቁጥር ዱንያ ላይ መልካም እናጭዳለን። በተሰዋው ነፍሳችን ምትክ ዳግም መስሰዋትን እስክንመኝ ድረስ ተድላ ፊታችን ነው። የኖርነውም፣ የታገልነውም፣ የሞትነውም ለስኬት ነው!!🇵🇸one day insha Allah free Palestine
@fezekiru
@fezekiru
ካንተ ውጪ ማንም የማያውቀው ብቸኛው ምስጢር "ከአላህ ጋር ያለህ ትስስር ምስጢር ነው"።
.. . አሞጋሾች አይሸንግሉህ፤ ወቃሾችም አይጉዱህ። በቃ ስለራስህ ስራ! ስለራስህ ኑር!
👇👇👇
@Dinel_islam.
@fezekiru
.. . አሞጋሾች አይሸንግሉህ፤ ወቃሾችም አይጉዱህ። በቃ ስለራስህ ስራ! ስለራስህ ኑር!
👇👇👇
@Dinel_islam.
@fezekiru
ሰላም ለእነዚያ ፍቅራቸውን ክብራችንን በመጠበቅ ለሚገልፁት፣ ስሜቶቻቸውን ከፍላጎታችን ባላይ ለማያስበልጡት።
ሰላም ለሷ ፍቅራችንን ልንነግራት ላልቻልንበት፣ እሷም ላልተረዳችን።
ሰላም ለሱ የሆነ ወቅት ላይ ተደናቅፎ አሁንም ድረስ የእንቅፋቱ ህመም ለሚጠዘጥዘው፣ እንደ ቀድሞው መሆን ለተሳነው።
ሰላም ላንቺ እንደ ልብሽ ላልሆንሽው፣ የልብሽን በልብሽ አፍነሽ ለምትስቂው።
ሰላም ላንተ ኃላፊነቶችህ ላጎበጡህ፣ እንደ ልፋትህ የልፋትህን ያህል ለማታገኘው።
ሰላም ለእናንተ ከህይወት ጋር ለምትታገሉት።
@fezekiru
@fezekiru
ሰላም ለሷ ፍቅራችንን ልንነግራት ላልቻልንበት፣ እሷም ላልተረዳችን።
ሰላም ለሱ የሆነ ወቅት ላይ ተደናቅፎ አሁንም ድረስ የእንቅፋቱ ህመም ለሚጠዘጥዘው፣ እንደ ቀድሞው መሆን ለተሳነው።
ሰላም ላንቺ እንደ ልብሽ ላልሆንሽው፣ የልብሽን በልብሽ አፍነሽ ለምትስቂው።
ሰላም ላንተ ኃላፊነቶችህ ላጎበጡህ፣ እንደ ልፋትህ የልፋትህን ያህል ለማታገኘው።
ሰላም ለእናንተ ከህይወት ጋር ለምትታገሉት።
@fezekiru
@fezekiru
አንዳንዴ ሽንፈትን፣ ስብራትን መቀበል እና ማመን ተገቢ ነው። ጥንካሬ ማለት ሽንፈትን ወይም ህመምን መካድ ማለት አይደለም። ከህመም እና ሽንፈቱ ገዝፎ መገኘት እንጂ! ባልነቁ ሀሳቦች ለማነቃቃት የሚዳክሩ ብዙ ናቸው። አሸናፊነት ሁሌም አሸናፊ ነኝ፣ እችላለሁ በማለት ብቻ አይገኝም። ተጎድተህ ከነበር ጉዳትህን አምነህ ለማገገም ተጣጣር እንጂ አልተጎዳሁም በማለት ከጎዳህ ነገር በላይ እራስህን አትጉዳ! ጥለውሽ ሄደዋል ወይም የሆነ ክብርሽን ዝቅ ባደረገ ምክንያት ከተለዩሽ አምነሽ ተቀበይ። እኔ እራሴ ተውኳቸው፣ አልፈለግኳቸውም እያልሽ በውሸት ምክንያቶችሽ ጭስ አትታፈኝ።
ሰው መሆናችንን አንዘንጋ እንጂ! ሰው የከፍታ እና ዝቅታ ቅይጥ ነው። እንባሽን ዋጥ አድርገሽ መሳቅ መቻልሽ አይደለም ጠንካራ የሚያስበብልሽ፣ ዘውትር የሚያስለቅስሽን ነገር አውቀሸወ መፍትሄ መፈለግሽ እንጂ! በአንድ ሰው ሰበብ ሁሉም ሰዎች ቆሻሻ እየመሰሉህ እንደ ዝንብ ማረፍ መቻልህ አይደለም ህመምህን የሚያስታግስልህ፣ የነጀሰህን ሰው ቆሻሻ አፅድተህ አንተም ሌሎችን ከመነጀስ ለመታቀብ መጣጣርህ ነው ህመምህን በደንብ የሚያሽረው።
እረፉ! አጓጉል ጠንካራ ነኝ በሚል ውስጥ ውስጡን አትሰበሩ። ሰላም ነኝ ምንም አልሆንኩም እያላችሁ የዛፍ ላይ እንቅልፍ አትተኙ! በቃ አጉል ሽንፈትና ጉዳታችሁን ላለማመን ችክ እያላችሁ የፈውሳችሁን ጊዜ አታርቁት! አንዳንድ ህመምና ጉዳቶች ተቀብለን ካላመንናቸው አይሽሩም። ግድየላችሁም በአጓጉል ያለማመን ትግላችሁ የተነሳ ወደ ጌትየው የምትዘልቁበትንም ጊዜ እርም አታድርጉት። ልብ በሉ አዕምሮ ደጋግመው የነገሩትን ሁሉ ፍፁም ሁሌም አይቀበልም። ልብም ደጋግመው ያሰቡትን ሁሉ አያፈቅርም። #አብሽሩ! ብቻ እንዲህ ይሰምማኛል!
@fezekiru
@fezekiru
ሰው መሆናችንን አንዘንጋ እንጂ! ሰው የከፍታ እና ዝቅታ ቅይጥ ነው። እንባሽን ዋጥ አድርገሽ መሳቅ መቻልሽ አይደለም ጠንካራ የሚያስበብልሽ፣ ዘውትር የሚያስለቅስሽን ነገር አውቀሸወ መፍትሄ መፈለግሽ እንጂ! በአንድ ሰው ሰበብ ሁሉም ሰዎች ቆሻሻ እየመሰሉህ እንደ ዝንብ ማረፍ መቻልህ አይደለም ህመምህን የሚያስታግስልህ፣ የነጀሰህን ሰው ቆሻሻ አፅድተህ አንተም ሌሎችን ከመነጀስ ለመታቀብ መጣጣርህ ነው ህመምህን በደንብ የሚያሽረው።
እረፉ! አጓጉል ጠንካራ ነኝ በሚል ውስጥ ውስጡን አትሰበሩ። ሰላም ነኝ ምንም አልሆንኩም እያላችሁ የዛፍ ላይ እንቅልፍ አትተኙ! በቃ አጉል ሽንፈትና ጉዳታችሁን ላለማመን ችክ እያላችሁ የፈውሳችሁን ጊዜ አታርቁት! አንዳንድ ህመምና ጉዳቶች ተቀብለን ካላመንናቸው አይሽሩም። ግድየላችሁም በአጓጉል ያለማመን ትግላችሁ የተነሳ ወደ ጌትየው የምትዘልቁበትንም ጊዜ እርም አታድርጉት። ልብ በሉ አዕምሮ ደጋግመው የነገሩትን ሁሉ ፍፁም ሁሌም አይቀበልም። ልብም ደጋግመው ያሰቡትን ሁሉ አያፈቅርም። #አብሽሩ! ብቻ እንዲህ ይሰምማኛል!
@fezekiru
@fezekiru
Forwarded from ሀላል መረዳጃ ዲላ (Abuki)
ለነፍስህ እዘንላት ፣ ልብህ በግርግር እንዳትጠፋ ጠብቃት።
አላህ ነፃ አድርጎ ለትልቅ አላማ ከፈጠረህ በኋላ ስለምን የአጀንዳ ተጠቂ ትሆናለህ?
አንተ ቆሻሻ መጣያ አይደለህም ፣ ሚናህን ለይተህ እወቅ የሚመለከትህ ነገር ላይ አተኩር ፣ ማንም በየቀኑ አዳድስ አጀንዳ እየፈጠረ እርጋታህን እንዳይቀማህ።
የተፃፈውን ሁሉ እያነበብክ ነፍስህን እረፍት አትንሳት ፣ timelineህን ስርኣት አስይዘው ማንን መከተል እንዳለብህ በደንብ አስብበት ፣ ለጀሰድህ ምግብ መርጠህ እንደምትመግበው ሁሉ ለሩህህ እየመገብከ ያለውን ነገር አጢነው ፣ የቁርጥራጭ ሀሳቦች ማከማቻ አትሁን ፣ አላህ አክብሮ እንደፈጠረህ ሁሉ ራስህን አክብረው ፣ ልብህ የአላህ ቤት ናት ወደሷ ሚሄደውን ነገር ተቆጣጠር ፣ አቅልህን የአጀንዳ ፈጣሪዎች መደበሪያ አታድርጋት🙏
በተለይ የሰዎችን ድንበር ከመንካት ተቆጠብ ፣ የተላላቆች ክብር ላይ መረማማድንም እንደቀልድ አድርገው እንዳያለማምዱህ እምቢ በላቸው ፣ ህይወት አለብን ፣ የኑሮ ውድነቱ የቤተሰብ ሀላፊነት ጭንቀቱ ፣ ከምትኖርበት ቤት ጀምሮ ምን አልባት ክፍያ ይጠበቅብሃል ፣ ታድያ ስለምን በማይመለከትህ ጉዳይ ከግራ ወደ ቀኝ ስትሮጥ ቀንህ ይመሻል?
ሁሉም ነገር አህል አለው ባለቤቱ ይጨነቅበት ፣ ይመለከተኛል የምትለው ነገር ካለ ደግሞ ስራዬ ብለህ በደንብ ያዘው ፣ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው አካላት መረጃ አደራጅ ፣ እርግጠኛ ባልሆንከው ነገር ላይ የሰዎችን ክብር ከማጉደፍ ተጠንቀቅ ፣ karma መጥፎ ነው ነገ ዙሮ ቤትህ ይገባል።
ኣዒሻ ረ.ዐ በውሸት ስሟ የጠፋበት ክስተት ሀዲሰል ኢፍክ ተብሎ በስርኣት ተሰንዶ በቁርኣን ተደግፎ ታሪኩ ለእኛ የተላለፈው እንድንማርበት እንጂ ለመረጃነት ብቻ አይደለም።
ሃሻ በላቸው ፣ ባልተሟላ መረጃ ላይ ተመርኩዘህ የማንንም ሀሳብ አታስተጋባ።
አንተ ክቡር ሰው ነህ ፣ ክቡር ሰው ነሽ። ኢኮኖሚካሊ ባደጉት ሀገራት ላይ የሰዎችን concentration ለማጥፋት ወጣቱ በእርጋታ እንዳያስብ ለማድረግ በጀት የሚመደብበት ዘመን ላይ ነን፣ ኢልሃድን ለማስፋፋት የሚንቀሳቀሱ አካላት የመጀመርያ እርምጃቸው ልቦች ላይ ብዥታን መፍጠር ፣ ስክነትን ከወጣቱ ላይ ማጥፋት ነው ፣ ከዛ ሀይማኖቶች በራሳቸው ጊዜ ፎርሙላ ብቻ ይሆናሉ ፣ እምነት የሚባለው ነገር ይጠፋል ፣ ዝምብለህ አስብ አንዳንዴ ከነፍስህ ጋር ኸልዋ ግባ ከቻልክ በዚህ ዘመን ከማንም የቤት ስራ አትቀበል።
አንተ የምታያቸው ነገሮች ጥርቅም ነህ ፣ ማንነትህ ከአዋዋልህ ይቀዳል ፣ ስርኣትህ ከምታነበው ነገር ይገነባል ፣ ሁሌ ክርክር ፣ ሁሌ ጭቅጭቅ ..
አላህ የሰጠህን energy በማይጠቅምህ ነገር ላይ አታባክን ፣ ልብህን አታድክማት ለነፍስህ እዘንላት።
"እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ ነፍሶቻችሁን አደራ"🙏
ወሰላሙን ዐላ መኒተበዐል ሁዳ✌
Abas✍️
አላህ ነፃ አድርጎ ለትልቅ አላማ ከፈጠረህ በኋላ ስለምን የአጀንዳ ተጠቂ ትሆናለህ?
አንተ ቆሻሻ መጣያ አይደለህም ፣ ሚናህን ለይተህ እወቅ የሚመለከትህ ነገር ላይ አተኩር ፣ ማንም በየቀኑ አዳድስ አጀንዳ እየፈጠረ እርጋታህን እንዳይቀማህ።
የተፃፈውን ሁሉ እያነበብክ ነፍስህን እረፍት አትንሳት ፣ timelineህን ስርኣት አስይዘው ማንን መከተል እንዳለብህ በደንብ አስብበት ፣ ለጀሰድህ ምግብ መርጠህ እንደምትመግበው ሁሉ ለሩህህ እየመገብከ ያለውን ነገር አጢነው ፣ የቁርጥራጭ ሀሳቦች ማከማቻ አትሁን ፣ አላህ አክብሮ እንደፈጠረህ ሁሉ ራስህን አክብረው ፣ ልብህ የአላህ ቤት ናት ወደሷ ሚሄደውን ነገር ተቆጣጠር ፣ አቅልህን የአጀንዳ ፈጣሪዎች መደበሪያ አታድርጋት🙏
በተለይ የሰዎችን ድንበር ከመንካት ተቆጠብ ፣ የተላላቆች ክብር ላይ መረማማድንም እንደቀልድ አድርገው እንዳያለማምዱህ እምቢ በላቸው ፣ ህይወት አለብን ፣ የኑሮ ውድነቱ የቤተሰብ ሀላፊነት ጭንቀቱ ፣ ከምትኖርበት ቤት ጀምሮ ምን አልባት ክፍያ ይጠበቅብሃል ፣ ታድያ ስለምን በማይመለከትህ ጉዳይ ከግራ ወደ ቀኝ ስትሮጥ ቀንህ ይመሻል?
ሁሉም ነገር አህል አለው ባለቤቱ ይጨነቅበት ፣ ይመለከተኛል የምትለው ነገር ካለ ደግሞ ስራዬ ብለህ በደንብ ያዘው ፣ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው አካላት መረጃ አደራጅ ፣ እርግጠኛ ባልሆንከው ነገር ላይ የሰዎችን ክብር ከማጉደፍ ተጠንቀቅ ፣ karma መጥፎ ነው ነገ ዙሮ ቤትህ ይገባል።
ኣዒሻ ረ.ዐ በውሸት ስሟ የጠፋበት ክስተት ሀዲሰል ኢፍክ ተብሎ በስርኣት ተሰንዶ በቁርኣን ተደግፎ ታሪኩ ለእኛ የተላለፈው እንድንማርበት እንጂ ለመረጃነት ብቻ አይደለም።
ሃሻ በላቸው ፣ ባልተሟላ መረጃ ላይ ተመርኩዘህ የማንንም ሀሳብ አታስተጋባ።
አንተ ክቡር ሰው ነህ ፣ ክቡር ሰው ነሽ። ኢኮኖሚካሊ ባደጉት ሀገራት ላይ የሰዎችን concentration ለማጥፋት ወጣቱ በእርጋታ እንዳያስብ ለማድረግ በጀት የሚመደብበት ዘመን ላይ ነን፣ ኢልሃድን ለማስፋፋት የሚንቀሳቀሱ አካላት የመጀመርያ እርምጃቸው ልቦች ላይ ብዥታን መፍጠር ፣ ስክነትን ከወጣቱ ላይ ማጥፋት ነው ፣ ከዛ ሀይማኖቶች በራሳቸው ጊዜ ፎርሙላ ብቻ ይሆናሉ ፣ እምነት የሚባለው ነገር ይጠፋል ፣ ዝምብለህ አስብ አንዳንዴ ከነፍስህ ጋር ኸልዋ ግባ ከቻልክ በዚህ ዘመን ከማንም የቤት ስራ አትቀበል።
አንተ የምታያቸው ነገሮች ጥርቅም ነህ ፣ ማንነትህ ከአዋዋልህ ይቀዳል ፣ ስርኣትህ ከምታነበው ነገር ይገነባል ፣ ሁሌ ክርክር ፣ ሁሌ ጭቅጭቅ ..
አላህ የሰጠህን energy በማይጠቅምህ ነገር ላይ አታባክን ፣ ልብህን አታድክማት ለነፍስህ እዘንላት።
"እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ ነፍሶቻችሁን አደራ"🙏
ወሰላሙን ዐላ መኒተበዐል ሁዳ✌
Abas✍️