Telegram Group & Telegram Channel
የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስቴር በይፋዊ የ X ገፁ ላይ በትግርኛ ካሰራጨው በቀጥታ ተተርጉሞ የተወሰደ ነው።

"ኢትዮጵያ ካላት ጂኦ-ፖለቲካዊ እና ስልታዊ ጠቀሜታ፣ የህዝብ ብዛት እና ተፅዕኖ የተነሳ በአፍሪካ ቀንድ ጠቃሚ ሀገር መሆኗ ጥርጥር የለውም።

እስካሁን ኢትዮጵያ የምትመራው ከአፄ ምኒልክ ጀምሮ በአምስተኛው መንግሥት ነው።
ይሁን እንጂ በተለይ በብልጽግና ፓርቲ አገዛዝ ሥር ከወደቀች በኋላ ታይቶ በማይታወቅ ትርምስ ውስጥ ገብታለች።

ስለሆነም የኢትዮጵያ ዜጎች የሀገራቸው ሉዓላዊነት ሲደፈርስ እና አንድነታቸው መደፍረሱ በእጅጉ ያሳስባቸዋል።

በአሁኑ ወቅት የችግሩ ብቸኛ መፍትሄ ሁከት ነው ብለው በማመን በትጥቅ ትግል የሚካፈሉ ወገኖች በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች አሉ።
ከ2020-2022 ከባድ ጦርነት በኋላ ኢትዮጵያዊነቱ ወደ ኋላ የቀረ የትግራይ ህዝብ የኢትዮጵያ አካል በመሆንም ሆነ በሌላ መንገድ ሰላምና ደህንነትን ይናፍቃል።

በአማራ ክልል ህዝቡ በመንግስታቸው ላይ እምነት አጥቶ ሰብአዊ መብቱንና ሀገራዊ ክብሩን ማስከበር ብቸኛ አማራጭ አድርጎታል፣የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲም ከጥይት ድምጽ አልወጣም።
የብልፅግና መንግስት በዋና ከተማው (በአዲስ አበባ) ብቻ ተወስኖ በህገ መንግስቱ ስም እየዘፈነ ያሉትን ችግሮች ችላ ማለትን የመረጠ ይመስላል።

እንደውም በኢትዮጵያ ያለውን የፖለቲካ እና የጸጥታ ሁኔታ ለመፍታት ብስለትና ብቃት ያለው አይመስልም። ኢትዮጵያውያን በመንግስታቸው ጅልነት እንዲህ ያለ ያልተረጋጋ አካባቢ መጋፈጣቸው በእውነት ያሳዝናል። በኢትዮጵያ ያለው የፖለቲካ እና የጸጥታ ሁኔታ በተፈጥሮው ለዜጎቿ ብቻ ሳይሆን ለመላው የአፍሪካ ህዝብ እና ከዚያ እስከ የኢትዮጵያ ዳር ድንበር ድረስ አሳሳቢ ነው።

በአራት መንግስታት (በምኒልክ፣ በሃይለስላሴ፣ በደርግ እና በኢህአዴግ) ሉዓላዊነቷን እና አንድነቷን ያስጠበቀችው የኢትዮጵያ ጂኦፖለቲካል ቅርፅ አሁን ላይ ያለው ሁኔታ ብዙዎችን ያሳስባቸዋል" ይላል።

የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስቴር ኢትዮጵያን በተመለከተ ተመሳሳይ ትንተና እንደሚያቀርብ እና ቀጣይነት እንዳለው ገልጿል።
መንግሥት ሰሞኑን ኤርትራ እያራመደችሁ ያለውን ተከታታይ ዘለፉን በተመለከተ ምላሽ ከመስጠት ተቆጥቧል።


@Yenetube @Fikerassefa
81👍23👎10😁6



tg-me.com/yenetube/54503
Create:
Last Update:

የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስቴር በይፋዊ የ X ገፁ ላይ በትግርኛ ካሰራጨው በቀጥታ ተተርጉሞ የተወሰደ ነው።

"ኢትዮጵያ ካላት ጂኦ-ፖለቲካዊ እና ስልታዊ ጠቀሜታ፣ የህዝብ ብዛት እና ተፅዕኖ የተነሳ በአፍሪካ ቀንድ ጠቃሚ ሀገር መሆኗ ጥርጥር የለውም።

እስካሁን ኢትዮጵያ የምትመራው ከአፄ ምኒልክ ጀምሮ በአምስተኛው መንግሥት ነው።
ይሁን እንጂ በተለይ በብልጽግና ፓርቲ አገዛዝ ሥር ከወደቀች በኋላ ታይቶ በማይታወቅ ትርምስ ውስጥ ገብታለች።

ስለሆነም የኢትዮጵያ ዜጎች የሀገራቸው ሉዓላዊነት ሲደፈርስ እና አንድነታቸው መደፍረሱ በእጅጉ ያሳስባቸዋል።

በአሁኑ ወቅት የችግሩ ብቸኛ መፍትሄ ሁከት ነው ብለው በማመን በትጥቅ ትግል የሚካፈሉ ወገኖች በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች አሉ።
ከ2020-2022 ከባድ ጦርነት በኋላ ኢትዮጵያዊነቱ ወደ ኋላ የቀረ የትግራይ ህዝብ የኢትዮጵያ አካል በመሆንም ሆነ በሌላ መንገድ ሰላምና ደህንነትን ይናፍቃል።

በአማራ ክልል ህዝቡ በመንግስታቸው ላይ እምነት አጥቶ ሰብአዊ መብቱንና ሀገራዊ ክብሩን ማስከበር ብቸኛ አማራጭ አድርጎታል፣የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲም ከጥይት ድምጽ አልወጣም።
የብልፅግና መንግስት በዋና ከተማው (በአዲስ አበባ) ብቻ ተወስኖ በህገ መንግስቱ ስም እየዘፈነ ያሉትን ችግሮች ችላ ማለትን የመረጠ ይመስላል።

እንደውም በኢትዮጵያ ያለውን የፖለቲካ እና የጸጥታ ሁኔታ ለመፍታት ብስለትና ብቃት ያለው አይመስልም። ኢትዮጵያውያን በመንግስታቸው ጅልነት እንዲህ ያለ ያልተረጋጋ አካባቢ መጋፈጣቸው በእውነት ያሳዝናል። በኢትዮጵያ ያለው የፖለቲካ እና የጸጥታ ሁኔታ በተፈጥሮው ለዜጎቿ ብቻ ሳይሆን ለመላው የአፍሪካ ህዝብ እና ከዚያ እስከ የኢትዮጵያ ዳር ድንበር ድረስ አሳሳቢ ነው።

በአራት መንግስታት (በምኒልክ፣ በሃይለስላሴ፣ በደርግ እና በኢህአዴግ) ሉዓላዊነቷን እና አንድነቷን ያስጠበቀችው የኢትዮጵያ ጂኦፖለቲካል ቅርፅ አሁን ላይ ያለው ሁኔታ ብዙዎችን ያሳስባቸዋል" ይላል።

የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስቴር ኢትዮጵያን በተመለከተ ተመሳሳይ ትንተና እንደሚያቀርብ እና ቀጣይነት እንዳለው ገልጿል።
መንግሥት ሰሞኑን ኤርትራ እያራመደችሁ ያለውን ተከታታይ ዘለፉን በተመለከተ ምላሽ ከመስጠት ተቆጥቧል።


@Yenetube @Fikerassefa

BY YeneTube


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/yenetube/54503

View MORE
Open in Telegram


YeneTube Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Export WhatsApp stickers to Telegram on iPhone

You can’t. What you can do, though, is use WhatsApp’s and Telegram’s web platforms to transfer stickers. It’s easy, but might take a while.Open WhatsApp in your browser, find a sticker you like in a chat, and right-click on it to save it as an image. The file won’t be a picture, though—it’s a webpage and will have a .webp extension. Don’t be scared, this is the way. Repeat this step to save as many stickers as you want.Then, open Telegram in your browser and go into your Saved messages chat. Just as you’d share a file with a friend, click the Share file button on the bottom left of the chat window (it looks like a dog-eared paper), and select the .webp files you downloaded. Click Open and you’ll see your stickers in your Saved messages chat. This is now your sticker depository. To use them, forward them as you would a message from one chat to the other: by clicking or long-pressing on the sticker, and then choosing Forward.

YeneTube from us


Telegram YeneTube
FROM USA