Telegram Group & Telegram Channel
የኤርትራ መንግስት በሀገሪቱ የተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን እንዲያጣራ የተቋቋመው ቡድን የስራ ግዜ እንዲያበቃ ጥረት እያደረገ መሆኑ ተገለጸ!

- አምነስቲ እና ሂዩማን ራይትወች የኤርትራ መንግስትን ኮንነዋል፣ የቡድኑ የስራ ግዜ እንዲራዘም ጠይቀዋል

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኤርትራ የተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን እንዲያጣራ የተቋቋመው የባለሙያዎች ቡድን የስራ ግዜ እንዲያበቃ ለማድረግ የኤርትራ መንግስት ጥረት አያደረገ እንደሚገኝ ተገለጸ።

በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም መጀመሪያ ቀናት በሲዊዘርላንድ ጀኔቫ በተካሄደው የመሪዎች ጉባኤ ላይ የኤርትራ የተባበሩት መንግሥታት ልዩ የሰብዓዊ መብት ተከታታይ ራፖርተር ሞሐመድ አብደልሰላም በኤርትራ የሚካሄዱት የሰብአዊ መብተት "ጥሰቶች ስልታዊ ናቸው፤ የተጠያቂነት አስፈላጊነት እጅግ በጣም አጣዳፊ ነው" ሲሉ መግለጻቸው ይታወሳል።

የኤርትራ መንግስት ለመንግስታቱ ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ያስገባውን ዶክመንት መመልከቱን ጠቅሶ ሮይተርስ የዜና ወኪል ባሰራጨው ዘገባው ኤርትራ የባለሞያዎቹ ቡድን የስራ ግዜ እንዳይራዘም በመጠየቅ ላይ ትገኛለች።

“የአጣሪ ቡድኑ በኤርትራ ያለው ስራ ገና አልተጠናቀቀም፣ ብዙ ይቀረዋል፤ የምክር ቤቱ አባል ሀገራት የቡድኑን የስራ ግዜ እንዲራዘም ድምጻቸውን ሊሰጡት ይገባል፤ በኤርትራ በመካሄድ ላይ ላሉ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ትኩረት ሊሰጠው ይገባል፤ ከዚህ በፊት ለተፈጸሙ እና አሁንም በመፈጸም ላይ ላሉ ጥሰቶች ተጠያቂ እንዲሆን ማድረግ ይገባዋል” ሲሉ የአምነስቲ የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ዋና ዳየሬክተር ቲገረ ቻጉታህ ገልጸዋል።

@YeneTube @FikerAssefa



tg-me.com/yenetube/54860
Create:
Last Update:

የኤርትራ መንግስት በሀገሪቱ የተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን እንዲያጣራ የተቋቋመው ቡድን የስራ ግዜ እንዲያበቃ ጥረት እያደረገ መሆኑ ተገለጸ!

- አምነስቲ እና ሂዩማን ራይትወች የኤርትራ መንግስትን ኮንነዋል፣ የቡድኑ የስራ ግዜ እንዲራዘም ጠይቀዋል

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኤርትራ የተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን እንዲያጣራ የተቋቋመው የባለሙያዎች ቡድን የስራ ግዜ እንዲያበቃ ለማድረግ የኤርትራ መንግስት ጥረት አያደረገ እንደሚገኝ ተገለጸ።

በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም መጀመሪያ ቀናት በሲዊዘርላንድ ጀኔቫ በተካሄደው የመሪዎች ጉባኤ ላይ የኤርትራ የተባበሩት መንግሥታት ልዩ የሰብዓዊ መብት ተከታታይ ራፖርተር ሞሐመድ አብደልሰላም በኤርትራ የሚካሄዱት የሰብአዊ መብተት "ጥሰቶች ስልታዊ ናቸው፤ የተጠያቂነት አስፈላጊነት እጅግ በጣም አጣዳፊ ነው" ሲሉ መግለጻቸው ይታወሳል።

የኤርትራ መንግስት ለመንግስታቱ ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ያስገባውን ዶክመንት መመልከቱን ጠቅሶ ሮይተርስ የዜና ወኪል ባሰራጨው ዘገባው ኤርትራ የባለሞያዎቹ ቡድን የስራ ግዜ እንዳይራዘም በመጠየቅ ላይ ትገኛለች።

“የአጣሪ ቡድኑ በኤርትራ ያለው ስራ ገና አልተጠናቀቀም፣ ብዙ ይቀረዋል፤ የምክር ቤቱ አባል ሀገራት የቡድኑን የስራ ግዜ እንዲራዘም ድምጻቸውን ሊሰጡት ይገባል፤ በኤርትራ በመካሄድ ላይ ላሉ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ትኩረት ሊሰጠው ይገባል፤ ከዚህ በፊት ለተፈጸሙ እና አሁንም በመፈጸም ላይ ላሉ ጥሰቶች ተጠያቂ እንዲሆን ማድረግ ይገባዋል” ሲሉ የአምነስቲ የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ዋና ዳየሬክተር ቲገረ ቻጉታህ ገልጸዋል።

@YeneTube @FikerAssefa

BY YeneTube




Share with your friend now:
tg-me.com/yenetube/54860

View MORE
Open in Telegram


YeneTube Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A project of our size needs at least a few hundred million dollars per year to keep going,” Mr. Durov wrote in his public channel on Telegram late last year. “While doing that, we will remain independent and stay true to our values, redefining how a tech company should operate.

Dump Scam in Leaked Telegram Chat

A leaked Telegram discussion by 50 so-called crypto influencers has exposed the extraordinary steps they take in order to profit on the back off unsuspecting defi investors. According to a leaked screenshot of the chat, an elaborate plan to defraud defi investors using the worthless “$Few” tokens had been hatched. $Few tokens would be airdropped to some of the influencers who in turn promoted these to unsuspecting followers on Twitter.

YeneTube from us


Telegram YeneTube
FROM USA