Telegram Group & Telegram Channel
የኬንያው ተቃውሞ "የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ" እንደሆነ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ!

የኬንያ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ረቡዕ ፣ሰኔ 18/ 2017 ዓ.ም በመላ አገሪቱ የተካሄደውን ተቃውሞ "ሰላማዊ መስሎ የታየ የሽብር ተግባር" እና "የመንግሥት ለውጥ ለማድረግ የተደረገ ኢ-ሕገ መንግሥታዊ ሙከራ" ነው አሉ።

ሚኒስትሩ ቢያንስ 10 ሰዎች በተገደሉበት ተቃውሞ ፖሊስ ከፍተኛ ኃይል ተጠቅሟል መባሉንም አስተባብለዋል።ኪፕቹምባ ሙርኮሜን የጸጥታ ተቋማት ከፍተኛ የሆነ "ትንኮሳ ቢገጥማቸውም ላሳዩት አስደናቂ ትዕግስት" እና የተካሄደውን "የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በማክሸፍ" ላደረጉት እገዛ አመስግነዋል።

ረቡዕ ዕለት በተካሄደው ተቃውሞ ከተገደሉት 10 ሰዎች በተጨማሪ 300 የፖሊስ አባላትን ጨምሮ ከ400 በላይ ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው ሚኒስትሩ ገልጸዋል።" በሰላማዊ ተቃውሞ ስም የተካሄደውን ጥቃቶች ፣ ዘረፋዎች፣ ወሲባዊ ጥቃቶች እንዲሁም ውድመት የተፈፀመበትን ጭካኔ የተሞላበት ወንጀል እናወግዛለን" ብለዋል ሚኒስትሩ።

@YeneTube @FikerAssefa



tg-me.com/yenetube/54865
Create:
Last Update:

የኬንያው ተቃውሞ "የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ" እንደሆነ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ!

የኬንያ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ረቡዕ ፣ሰኔ 18/ 2017 ዓ.ም በመላ አገሪቱ የተካሄደውን ተቃውሞ "ሰላማዊ መስሎ የታየ የሽብር ተግባር" እና "የመንግሥት ለውጥ ለማድረግ የተደረገ ኢ-ሕገ መንግሥታዊ ሙከራ" ነው አሉ።

ሚኒስትሩ ቢያንስ 10 ሰዎች በተገደሉበት ተቃውሞ ፖሊስ ከፍተኛ ኃይል ተጠቅሟል መባሉንም አስተባብለዋል።ኪፕቹምባ ሙርኮሜን የጸጥታ ተቋማት ከፍተኛ የሆነ "ትንኮሳ ቢገጥማቸውም ላሳዩት አስደናቂ ትዕግስት" እና የተካሄደውን "የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በማክሸፍ" ላደረጉት እገዛ አመስግነዋል።

ረቡዕ ዕለት በተካሄደው ተቃውሞ ከተገደሉት 10 ሰዎች በተጨማሪ 300 የፖሊስ አባላትን ጨምሮ ከ400 በላይ ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው ሚኒስትሩ ገልጸዋል።" በሰላማዊ ተቃውሞ ስም የተካሄደውን ጥቃቶች ፣ ዘረፋዎች፣ ወሲባዊ ጥቃቶች እንዲሁም ውድመት የተፈፀመበትን ጭካኔ የተሞላበት ወንጀል እናወግዛለን" ብለዋል ሚኒስትሩ።

@YeneTube @FikerAssefa

BY YeneTube




Share with your friend now:
tg-me.com/yenetube/54865

View MORE
Open in Telegram


YeneTube Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram Gives Up On Crypto Blockchain Project

Durov said on his Telegram channel today that the two and a half year blockchain and crypto project has been put to sleep. Ironically, after leaving Russia because the government wanted his encryption keys to his social media firm, Durov’s cryptocurrency idea lost steam because of a U.S. court. “The technology we created allowed for an open, free, decentralized exchange of value and ideas. TON had the potential to revolutionize how people store and transfer funds and information,” he wrote on his channel. “Unfortunately, a U.S. court stopped TON from happening.”

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

YeneTube from us


Telegram YeneTube
FROM USA