Telegram Group & Telegram Channel
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት ከጠ/ሚኒስትሩ ጋር የክልሉን “ግዛት በማስመለስ” እና በተፈናቃዮች ጉዳይ ላይ ቅድሚያ ሰጥተው እንደሚወያዩ ገለፁ!

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ ከጠ/ሚ አብይ አህመድ ጋር በመገናኘት ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ለማስቻል እና "በወራሪ ሀይሎች" የተያዙ ያሏቸውን የክልሉ አካባቢዎችን ነጻ ማውጣት በሚሉ አጀንዳዎች ዙሪያ ቅድሚያ ሰጥተው እንደሚወያዩ አስታወቁ።

ሌተናል ጀነራል ታደሰ "በክልሉ እያጋጠሙ ያሉ ተደጋጋሚ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ከፌዴራል መንግስት ጋር የፖለቲካ ውይይት እንዲደረግ እንጠይቃለን" ብለዋል።

ፕሬዝዳንቱ ይህንን የተናገሩት የተባበሩት መንግስታት ደርጅት የልማት ፕሮግራም የአደጋ እና ዝግጁነት ቢሮ ምክትል ዳይሬክተር ቱርባን ሳሌህ የተመራ ልዑክን ትናንት በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ባነጋገሩበት ወቅት ነው።

ፕሬዝዳንቱ ከልዑካኑ ጋር በነበራቸው ውይይት፤ “ወደ ጦርነት እንድንገባ የሚያደርገን ምክንያት የለም” ሲሉ ገልጸው “ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ለማድረግ እና የክልሉን የግዛት አንድነት ለማስጠበቅ ከፌደራል መንግስት ጋር በቀጣይ ተቀራርቦ መስራት ያስፈልጋል” ብለዋል።

Via AS
@YeneTube @FikerAssefa



tg-me.com/yenetube/54866
Create:
Last Update:

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት ከጠ/ሚኒስትሩ ጋር የክልሉን “ግዛት በማስመለስ” እና በተፈናቃዮች ጉዳይ ላይ ቅድሚያ ሰጥተው እንደሚወያዩ ገለፁ!

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ ከጠ/ሚ አብይ አህመድ ጋር በመገናኘት ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ለማስቻል እና "በወራሪ ሀይሎች" የተያዙ ያሏቸውን የክልሉ አካባቢዎችን ነጻ ማውጣት በሚሉ አጀንዳዎች ዙሪያ ቅድሚያ ሰጥተው እንደሚወያዩ አስታወቁ።

ሌተናል ጀነራል ታደሰ "በክልሉ እያጋጠሙ ያሉ ተደጋጋሚ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ከፌዴራል መንግስት ጋር የፖለቲካ ውይይት እንዲደረግ እንጠይቃለን" ብለዋል።

ፕሬዝዳንቱ ይህንን የተናገሩት የተባበሩት መንግስታት ደርጅት የልማት ፕሮግራም የአደጋ እና ዝግጁነት ቢሮ ምክትል ዳይሬክተር ቱርባን ሳሌህ የተመራ ልዑክን ትናንት በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ባነጋገሩበት ወቅት ነው።

ፕሬዝዳንቱ ከልዑካኑ ጋር በነበራቸው ውይይት፤ “ወደ ጦርነት እንድንገባ የሚያደርገን ምክንያት የለም” ሲሉ ገልጸው “ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ለማድረግ እና የክልሉን የግዛት አንድነት ለማስጠበቅ ከፌደራል መንግስት ጋር በቀጣይ ተቀራርቦ መስራት ያስፈልጋል” ብለዋል።

Via AS
@YeneTube @FikerAssefa

BY YeneTube




Share with your friend now:
tg-me.com/yenetube/54866

View MORE
Open in Telegram


YeneTube Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram announces Anonymous Admins

The cloud-based messaging platform is also adding Anonymous Group Admins feature. As per Telegram, this feature is being introduced for safer protests. As per the Telegram blog post, users can “Toggle Remain Anonymous in Admin rights to enable Batman mode. The anonymized admin will be hidden in the list of group members, and their messages in the chat will be signed with the group name, similar to channel posts.”

For some time, Mr. Durov and a few dozen staffers had no fixed headquarters, but rather traveled the world, setting up shop in one city after another, he told the Journal in 2016. The company now has its operational base in Dubai, though it says it doesn’t keep servers there.Mr. Durov maintains a yearslong friendship from his VK days with actor and tech investor Jared Leto, with whom he shares an ascetic lifestyle that eschews meat and alcohol.

YeneTube from us


Telegram YeneTube
FROM USA