Telegram Group & Telegram Channel
በጋምቤላ ክልል ሰኞ የሚጀምረውን የ12ተኛ ክፍል ፈተና ለመውሰድ በጉዞ ላይ የነበሩ ሶስት ሴት ተማሪዎች መታገታቸው ተገለጸ!

በጋምቤላ ክልል፤ በመጪው ሰኞ የሚጀምረውን የ12ተኛ ክፍል ፈተና ለመውሰድ በጉዞ ላይ የነበሩ ሦስት ሴት ተማሪዎች እና አንዲት የ13 ዓመት ልጅ በሙርሌ ታጣቂዎች መታገታቸው ተገለጸ።አራቱ ሴቶች የታገቱት በአኝዋ ዞን ጎግ ወረዳ ከምትገኘው ቴዶ ቀበሌ ተነስተው ወደ ወረዳው ዋና ከተማ ፒኝውዶ በእግር እየተጓዙ በነበረበት ወቅት መሆኑ ተጠቁሟል።

ከ13 እስከ 22 ዕድሜ ያላቸው አራቱ ሴቶች በታጣቂዎች የታገቱት ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ አራት ሰዓት ገደማ መሆኑ ሁለት የጎግ ወረዳ የመንግሥት ኃላፊዎች እንደነገሩት ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል።ከአራቱ ሴቶች መካከል ሦስቱ የ12ተኛ ክፍል ተፈታኞች እንደሆኑ የወረዳው የካቢኔ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አጃክ ኦኮንጎ ነግረውኛል ያለው ቢቢሲ ወደ ፒኝውዶ ከተማ እየተጓዙ የነበረው፤ ነገ ቅዳሜ ከሌሎች ተፈታኞች ጋር በመሆን ፈተናው ወደ ሚሰጥበት ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ለመሄድ ነበር ማለታቸውንም አስነብቧል።

የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽንም ትላንት ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም በፌስቡክ ገጹ ባጋራው መረጃ "በእግር በመጓዝ ላይ የነበሩ አራት ታዳጊ ልጆች" መታገታቸውን ሪፖርት እንደተደረገለት አስታውቋል፤ እገታው የተፈጸመው "በደቡብ ሱዳን ሙርሌ ዘራፊዎች" መሆኑን ገልጿል።የወረዳው አስተዳደር የፀጥታ ኃይሎችን በማሰማራት ከቀበሌው የሚነሱ ሌሎች ተማሪዎችን በእጀባ እንዳጓጓዘ የካቢኔ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊው እንደነገሩት ዘገባው አካቷል።

Via AS
@YeneTube @FikerAssefa



tg-me.com/yenetube/54882
Create:
Last Update:

በጋምቤላ ክልል ሰኞ የሚጀምረውን የ12ተኛ ክፍል ፈተና ለመውሰድ በጉዞ ላይ የነበሩ ሶስት ሴት ተማሪዎች መታገታቸው ተገለጸ!

በጋምቤላ ክልል፤ በመጪው ሰኞ የሚጀምረውን የ12ተኛ ክፍል ፈተና ለመውሰድ በጉዞ ላይ የነበሩ ሦስት ሴት ተማሪዎች እና አንዲት የ13 ዓመት ልጅ በሙርሌ ታጣቂዎች መታገታቸው ተገለጸ።አራቱ ሴቶች የታገቱት በአኝዋ ዞን ጎግ ወረዳ ከምትገኘው ቴዶ ቀበሌ ተነስተው ወደ ወረዳው ዋና ከተማ ፒኝውዶ በእግር እየተጓዙ በነበረበት ወቅት መሆኑ ተጠቁሟል።

ከ13 እስከ 22 ዕድሜ ያላቸው አራቱ ሴቶች በታጣቂዎች የታገቱት ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ አራት ሰዓት ገደማ መሆኑ ሁለት የጎግ ወረዳ የመንግሥት ኃላፊዎች እንደነገሩት ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል።ከአራቱ ሴቶች መካከል ሦስቱ የ12ተኛ ክፍል ተፈታኞች እንደሆኑ የወረዳው የካቢኔ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አጃክ ኦኮንጎ ነግረውኛል ያለው ቢቢሲ ወደ ፒኝውዶ ከተማ እየተጓዙ የነበረው፤ ነገ ቅዳሜ ከሌሎች ተፈታኞች ጋር በመሆን ፈተናው ወደ ሚሰጥበት ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ለመሄድ ነበር ማለታቸውንም አስነብቧል።

የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽንም ትላንት ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም በፌስቡክ ገጹ ባጋራው መረጃ "በእግር በመጓዝ ላይ የነበሩ አራት ታዳጊ ልጆች" መታገታቸውን ሪፖርት እንደተደረገለት አስታውቋል፤ እገታው የተፈጸመው "በደቡብ ሱዳን ሙርሌ ዘራፊዎች" መሆኑን ገልጿል።የወረዳው አስተዳደር የፀጥታ ኃይሎችን በማሰማራት ከቀበሌው የሚነሱ ሌሎች ተማሪዎችን በእጀባ እንዳጓጓዘ የካቢኔ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊው እንደነገሩት ዘገባው አካቷል።

Via AS
@YeneTube @FikerAssefa

BY YeneTube




Share with your friend now:
tg-me.com/yenetube/54882

View MORE
Open in Telegram


YeneTube Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

What Is Bitcoin?

Bitcoin is a decentralized digital currency that you can buy, sell and exchange directly, without an intermediary like a bank. Bitcoin’s creator, Satoshi Nakamoto, originally described the need for “an electronic payment system based on cryptographic proof instead of trust.” Each and every Bitcoin transaction that’s ever been made exists on a public ledger accessible to everyone, making transactions hard to reverse and difficult to fake. That’s by design: Core to their decentralized nature, Bitcoins aren’t backed by the government or any issuing institution, and there’s nothing to guarantee their value besides the proof baked in the heart of the system. “The reason why it’s worth money is simply because we, as people, decided it has value—same as gold,” says Anton Mozgovoy, co-founder & CEO of digital financial service company Holyheld.

Mr. Durov launched Telegram in late 2013 with his brother, Nikolai, just months before he was pushed out of VK, the Russian social-media platform he founded. Mr. Durov pitched his new app—funded with the proceeds from the VK sale—less as a business than as a way for people to send messages while avoiding government surveillance and censorship.

YeneTube from us


Telegram YeneTube
FROM USA