Telegram Group & Telegram Channel
ከብዙ ሕማም በኋላ የሠማያትና የምድር ጌታ በመስቀል ሆኖ “ተፈፀመ” አለ፡፡ በ9፡00 ሰዓት ላይ ሥጋውን ከነፍሱ ለየ ሰይጣንም እንደልማዱ ይህች ነፍስ የእኔ ናት ብሎ ቢጠጋ አምላካችን በነፋስ አውታር አሠረው በዚህ ጊዜ ዲያቢሎስ አንዲህ ሲል ጮኸ ‹መኑ ዝንቱ ዘምድረ ለብሰ ውእቱኬ ሰማያዊ ውእቱ› ‹እንደ ምድራዊ የለበሰ /ምድራዊ የመሠለ/ ነገር ግን ሠማያዊ የሆነ ይህ ማን ነው? በማለት ተናገረ፡፡
በዚህ ቅጽበት ጌታ ሲኦልን በረበረ አዳም እና ልጆቹን ከዲያቢሎስ ባርነት ነፃ አወጣ፡፡ ይህንን ታሪክ ማውሳታችን ስለምን ነው ቢሉ በ መጋቢት 27 ቀን በቤተክርስቲያን ትምህርት ጌታችን የተሠቀለበት ጥንተ ስቅለቱ የሚታሰብበት ስለሆነ ነው፡፡ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ግን በዲሜጥሮስ ቀመር መሠረት አጽዋማትን በጠበቀ መልኩ ከትንሣኤ በዓል በፊት ያለውን አርብ “ስቅለት” ተብሎ እንዲከበር ሥርአት ሠርተዋል፡፡
የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የህማሙ ረድኤተ በረከት በሁላችን ላይ ይደርብን የድንግል ማርያም ፍቅሯን በልቡናችን ጣዕሟን በአንደበታችን ይሣልብን። መድኃኔዓለም ክርስቶስ ከዚህ ከሃላፊው ዓለም ያድነን።
አሜን


Join :-\ @yetenantun_lenege



tg-me.com/yetenantun_lenege/302
Create:
Last Update:

ከብዙ ሕማም በኋላ የሠማያትና የምድር ጌታ በመስቀል ሆኖ “ተፈፀመ” አለ፡፡ በ9፡00 ሰዓት ላይ ሥጋውን ከነፍሱ ለየ ሰይጣንም እንደልማዱ ይህች ነፍስ የእኔ ናት ብሎ ቢጠጋ አምላካችን በነፋስ አውታር አሠረው በዚህ ጊዜ ዲያቢሎስ አንዲህ ሲል ጮኸ ‹መኑ ዝንቱ ዘምድረ ለብሰ ውእቱኬ ሰማያዊ ውእቱ› ‹እንደ ምድራዊ የለበሰ /ምድራዊ የመሠለ/ ነገር ግን ሠማያዊ የሆነ ይህ ማን ነው? በማለት ተናገረ፡፡
በዚህ ቅጽበት ጌታ ሲኦልን በረበረ አዳም እና ልጆቹን ከዲያቢሎስ ባርነት ነፃ አወጣ፡፡ ይህንን ታሪክ ማውሳታችን ስለምን ነው ቢሉ በ መጋቢት 27 ቀን በቤተክርስቲያን ትምህርት ጌታችን የተሠቀለበት ጥንተ ስቅለቱ የሚታሰብበት ስለሆነ ነው፡፡ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ግን በዲሜጥሮስ ቀመር መሠረት አጽዋማትን በጠበቀ መልኩ ከትንሣኤ በዓል በፊት ያለውን አርብ “ስቅለት” ተብሎ እንዲከበር ሥርአት ሠርተዋል፡፡
የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የህማሙ ረድኤተ በረከት በሁላችን ላይ ይደርብን የድንግል ማርያም ፍቅሯን በልቡናችን ጣዕሟን በአንደበታችን ይሣልብን። መድኃኔዓለም ክርስቶስ ከዚህ ከሃላፊው ዓለም ያድነን።
አሜን


Join :-\ @yetenantun_lenege

BY ማዕዶት ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/yetenantun_lenege/302

View MORE
Open in Telegram


ማዕዶት ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

However, analysts are positive on the stock now. “We have seen a huge downside movement in the stock due to the central electricity regulatory commission’s (CERC) order that seems to be negative from 2014-15 onwards but we cannot take a linear negative view on the stock and further downside movement on the stock is unlikely. Currently stock is underpriced. Investors can bet on it for a longer horizon," said Vivek Gupta, director research at CapitalVia Global Research.

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.ማዕዶት ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ from us


Telegram ማዕዶት ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
FROM USA