Telegram Group & Telegram Channel
+ + + + + + + + + + + + +

ራስን በራስ የመጠበቅ ጥሪ


"ቤተ ክርስቲያን ራሷን በራሷ ወደ መጠበቅ ካልተሸጋገረች ዕጣ ፈንታዋ አስጊ ኾኗል።"
ቅዱስ ፓትርያርኩ

ቅድመ ሲኖዶስ በሚካሔደው በ፴፱ኛው የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ የተናገሩት የመክፈቻ ቃል ነው። ቅዱስነታቸው ከ፳፻፲፪ ዓ.ም. የደመራ በዓል ጀምሮ ያልተሸራረፈ ቀጥ ያለ አቋማቸውን እያሰሙ ቆይተዋል። በዘንድሮው የደመራ በዓልም "ከመስቀሉ በላይ ለመኾን የሚደረግ ሩጫ አያዋጣም" ማለታቸውበአይዘነጋም።

በዛሬው የመክፈቻ ንግግራቸው ከተጠቀሱት ፡-

◦ በአሁኑ ጊዜ በቤተ ክርስቲያናችን ላይ እየደረሰ ካለው መከራ አንጻር ከምንም ጊዜ በላይ ታጥቀን ለቤተ ክርስቲያን ህልውና መቀጠልና ለሕዝበ ክርስቲያኑ የሕይወት ዋስትና መረጋገጥ በአንድነት የምንቆምበት ጊዜ ነው፤

◦ ቤተ ክርስቲያናችን ዛሬ ከገጸ ምድር እናጥፋሽ የሚሉ በምሥራቅም በምዕራብም እየተበራከቱ መጥተዋል፡፡ ከዛሬ ነገ ይሻል ይኾናል፤ ፍትሕም ይገኝ ይኾናል እያልን በተስፋ ብንጠባበቅም ሲኾን አናይም፤ ይልቁንም ከጊዜ ወደ ጊዜ ነገሩ እየተባበሰ፣ ክርስቲያን ልጆቻችንም ለተደጋጋሚ ጥቃት እየተዳረጉ በክርስቲያንነታቸው ብቻ የግፍ ግፍ እየተፈጸመባቸው ይገኛሉ፡፡

◦ አበው ሲናገሩ ‹‹ከራስ በላይ ነፋስ›› እንደሚሉት ቤተ ክርስቲያናችን እየገጠማት ያለውን ችግር ለመቋቋም ልጆቿን አስተባብራና አደራጅታ ራሷን በራሷ ወደመጠበቅ አማራጭ ካልተሸጋገረች ዕጣ ፈንታዋ እጅግ አስጊ እየሆነ መጥቶአል፤ ክርስቲያን ልጆቻችን ተሸማቅቀው፣ ነጻነታቸው ተገፎ፣ በሀገራቸውና በወገናቸው መካከል የመኖርና ሃይማኖታቸውን የመከተል መብት አጥተው ባሉበት ሁኔታ ቤተ ክርስቲያንን እየጠበቅን ነው ማለት አይቻልም፡፡
ስለሆነም ሕዝበ ክርስቲያንን የመጠበቅና የማጽናናት ኃላፊነት ከሁሉ በፊት በቅዱስ ሲኖዶስ ጫንቃ ላይ ያረፈ እንደመኾኑ መጠን በኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ የሚዘንበውን መከራ ለመግታት ቅዱስ ሲኖዶስ በዚህ ጉባኤ ተገቢውን መፍትሔ ማስቀመጥ ይጠበቅበታል፤

◦ ሌላ ተቀጥላና የቤተ ክርስቲያንን ዓቅም በመከፋፈል ለማዳከም በውስጣችን የሚደረጉ ሤራዎችም ለቤተ ክርስቲያን አንድነትና ጥንካሬ ከባድ ዕንቅፋቶች እየኾኑ መምጣታቸው ሌላ የጥፋት ገጽታ ሆኖ እየታየ ነው ፡፡

በምሥራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት የተፈጸመው ሕገ ወጥና ከቀኖና ቤተ ክርስቲያን ውጭ የኾነ የኤጲስ ቆጶሳት ሢመት የኹለት ሺሕ ዘመን ሐዋርያዊ ቀኖና እና ሥርዐት ባላት ቤተ ክርስቲያናችን ቀርቶ በየትኛውም ቦታና ጊዜ ተደርጎ የማያውቅ ድፍረትና ስሕተት ነው፡፡ በመኾኑም ለዚህ ድርጊት መነሻ የኾኑ ምክንያቶችና የምክንያቱ ሰለባ የኾኑ፣ እንደዚሁም ሳይላኩና ሥልጣኑ ሳይኖራቸው ዳግም ጥምቀትን ዳግም ክህነትን በማወጅ ለዚህ አደጋ መከሠት ምክንያት የኾኑ ሁሉ በማያዳግም ሁኔታ ይህ ጉባኤ የማስቆሚያ መፍትሔ እንዲያበጅላቸው በዚህ አጋጣሚ አጥብቀን እናሳስባለን፡፡

◦ በሀገራችን ያለው ያልተረጋጋ ሁኔታ ያልኾነ መልክ እንዳይዝ መንግሥታችንና የሀገራችን ተፎካካሪ ፓርቲዎች ወንድማማቾች እንደመሆናቸው መጠን ምንም ልዩነት ሳይኖር በክብ ጠረጴዛ ኾነው በመመካከር ችግሮችን ሁሉ እንዲፈቱ እንጂ ወደ አላስፈላጊ ሁኔታ እንዳይገቡ ቤተ ክርስቲያናችን በገለልተኝነትና በእናትነት መንፈስ ማገዝ አለባት፤ ማስታረቅም ማስተማርም አለባት፤ ሁሉም ነገር በሰላምና በውይይት ብቻ እንጂ ከዚህ ባፈነገጠ መልኩ የሚደረግ አማራጭ ከጉዳት በቀር ውጤት አናገኝበትም።

የሚሉ መሠረታዊ አሳቦችን አስገንዝበዋል። እንዲህ እረኝነት ልዕልናውን ሲይዝ በጎቹም በሥርዓት ይከተላሉ።

Share @yetenantun_lenege



tg-me.com/yetenantun_lenege/309
Create:
Last Update:

+ + + + + + + + + + + + +

ራስን በራስ የመጠበቅ ጥሪ


"ቤተ ክርስቲያን ራሷን በራሷ ወደ መጠበቅ ካልተሸጋገረች ዕጣ ፈንታዋ አስጊ ኾኗል።"
ቅዱስ ፓትርያርኩ

ቅድመ ሲኖዶስ በሚካሔደው በ፴፱ኛው የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ የተናገሩት የመክፈቻ ቃል ነው። ቅዱስነታቸው ከ፳፻፲፪ ዓ.ም. የደመራ በዓል ጀምሮ ያልተሸራረፈ ቀጥ ያለ አቋማቸውን እያሰሙ ቆይተዋል። በዘንድሮው የደመራ በዓልም "ከመስቀሉ በላይ ለመኾን የሚደረግ ሩጫ አያዋጣም" ማለታቸውበአይዘነጋም።

በዛሬው የመክፈቻ ንግግራቸው ከተጠቀሱት ፡-

◦ በአሁኑ ጊዜ በቤተ ክርስቲያናችን ላይ እየደረሰ ካለው መከራ አንጻር ከምንም ጊዜ በላይ ታጥቀን ለቤተ ክርስቲያን ህልውና መቀጠልና ለሕዝበ ክርስቲያኑ የሕይወት ዋስትና መረጋገጥ በአንድነት የምንቆምበት ጊዜ ነው፤

◦ ቤተ ክርስቲያናችን ዛሬ ከገጸ ምድር እናጥፋሽ የሚሉ በምሥራቅም በምዕራብም እየተበራከቱ መጥተዋል፡፡ ከዛሬ ነገ ይሻል ይኾናል፤ ፍትሕም ይገኝ ይኾናል እያልን በተስፋ ብንጠባበቅም ሲኾን አናይም፤ ይልቁንም ከጊዜ ወደ ጊዜ ነገሩ እየተባበሰ፣ ክርስቲያን ልጆቻችንም ለተደጋጋሚ ጥቃት እየተዳረጉ በክርስቲያንነታቸው ብቻ የግፍ ግፍ እየተፈጸመባቸው ይገኛሉ፡፡

◦ አበው ሲናገሩ ‹‹ከራስ በላይ ነፋስ›› እንደሚሉት ቤተ ክርስቲያናችን እየገጠማት ያለውን ችግር ለመቋቋም ልጆቿን አስተባብራና አደራጅታ ራሷን በራሷ ወደመጠበቅ አማራጭ ካልተሸጋገረች ዕጣ ፈንታዋ እጅግ አስጊ እየሆነ መጥቶአል፤ ክርስቲያን ልጆቻችን ተሸማቅቀው፣ ነጻነታቸው ተገፎ፣ በሀገራቸውና በወገናቸው መካከል የመኖርና ሃይማኖታቸውን የመከተል መብት አጥተው ባሉበት ሁኔታ ቤተ ክርስቲያንን እየጠበቅን ነው ማለት አይቻልም፡፡
ስለሆነም ሕዝበ ክርስቲያንን የመጠበቅና የማጽናናት ኃላፊነት ከሁሉ በፊት በቅዱስ ሲኖዶስ ጫንቃ ላይ ያረፈ እንደመኾኑ መጠን በኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ የሚዘንበውን መከራ ለመግታት ቅዱስ ሲኖዶስ በዚህ ጉባኤ ተገቢውን መፍትሔ ማስቀመጥ ይጠበቅበታል፤

◦ ሌላ ተቀጥላና የቤተ ክርስቲያንን ዓቅም በመከፋፈል ለማዳከም በውስጣችን የሚደረጉ ሤራዎችም ለቤተ ክርስቲያን አንድነትና ጥንካሬ ከባድ ዕንቅፋቶች እየኾኑ መምጣታቸው ሌላ የጥፋት ገጽታ ሆኖ እየታየ ነው ፡፡

በምሥራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት የተፈጸመው ሕገ ወጥና ከቀኖና ቤተ ክርስቲያን ውጭ የኾነ የኤጲስ ቆጶሳት ሢመት የኹለት ሺሕ ዘመን ሐዋርያዊ ቀኖና እና ሥርዐት ባላት ቤተ ክርስቲያናችን ቀርቶ በየትኛውም ቦታና ጊዜ ተደርጎ የማያውቅ ድፍረትና ስሕተት ነው፡፡ በመኾኑም ለዚህ ድርጊት መነሻ የኾኑ ምክንያቶችና የምክንያቱ ሰለባ የኾኑ፣ እንደዚሁም ሳይላኩና ሥልጣኑ ሳይኖራቸው ዳግም ጥምቀትን ዳግም ክህነትን በማወጅ ለዚህ አደጋ መከሠት ምክንያት የኾኑ ሁሉ በማያዳግም ሁኔታ ይህ ጉባኤ የማስቆሚያ መፍትሔ እንዲያበጅላቸው በዚህ አጋጣሚ አጥብቀን እናሳስባለን፡፡

◦ በሀገራችን ያለው ያልተረጋጋ ሁኔታ ያልኾነ መልክ እንዳይዝ መንግሥታችንና የሀገራችን ተፎካካሪ ፓርቲዎች ወንድማማቾች እንደመሆናቸው መጠን ምንም ልዩነት ሳይኖር በክብ ጠረጴዛ ኾነው በመመካከር ችግሮችን ሁሉ እንዲፈቱ እንጂ ወደ አላስፈላጊ ሁኔታ እንዳይገቡ ቤተ ክርስቲያናችን በገለልተኝነትና በእናትነት መንፈስ ማገዝ አለባት፤ ማስታረቅም ማስተማርም አለባት፤ ሁሉም ነገር በሰላምና በውይይት ብቻ እንጂ ከዚህ ባፈነገጠ መልኩ የሚደረግ አማራጭ ከጉዳት በቀር ውጤት አናገኝበትም።

የሚሉ መሠረታዊ አሳቦችን አስገንዝበዋል። እንዲህ እረኝነት ልዕልናውን ሲይዝ በጎቹም በሥርዓት ይከተላሉ።

Share @yetenantun_lenege

BY ማዕዶት ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/yetenantun_lenege/309

View MORE
Open in Telegram


ማዕዶት ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Find Channels On Telegram?

Telegram is an aspiring new messaging app that’s taking the world by storm. The app is free, fast, and claims to be one of the safest messengers around. It allows people to connect easily, without any boundaries.You can use channels on Telegram, which are similar to Facebook pages. If you’re wondering how to find channels on Telegram, you’re in the right place. Keep reading and you’ll find out how. Also, you’ll learn more about channels, creating channels yourself, and the difference between private and public Telegram channels.

China’s stock markets are some of the largest in the world, with total market capitalization reaching RMB 79 trillion (US$12.2 trillion) in 2020. China’s stock markets are seen as a crucial tool for driving economic growth, in particular for financing the country’s rapidly growing high-tech sectors.Although traditionally closed off to overseas investors, China’s financial markets have gradually been loosening restrictions over the past couple of decades. At the same time, reforms have sought to make it easier for Chinese companies to list on onshore stock exchanges, and new programs have been launched in attempts to lure some of China’s most coveted overseas-listed companies back to the country.

ማዕዶት ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ from us


Telegram ማዕዶት ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
FROM USA