Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
መርከዘ-ኑር የቁርኣን ሒፍዝ እና መሠረታዊ የሸሪዓ ትምህርቶች ማዕከል ከስር የተዘረዘሩ መስፈርቶችን የሚያሟላ 1 የቁርኣን አስተማሪን መቅጠር ይፈልጋል
የስራ መደብ፦ ኡስታዝ
※ ብዛት፦ 1
መስፈርት፦
1.ቁርኣንን በጥሩ ተጅዊድ እና ሙራጀዓ የሀፈዘና በተጨማሪም ሸሀዳ ያለው
2. መሠረታዊ የተጅዊድ ህግጋት ላይ ግንዛቤ ያለው እና ማስተማር የሚችል
3. ደዕዋ ሰለፊያን የተረዳ ኪታቦችን የቀራ የማስተማር ልምድ ያለው
4.ለተማሪዎች በመልካም አርኣያ መሆን የሚችል
5. መስጂድ ጊቢ ውስጥ የሚገኝ መርከዝ እንደመሆኑ በተለያዩ ጊዜያቶች እየተነሳ ደዕዋ ማድረግ የሚችል
አድራሻ፦ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ #ሚዛን_አማን ከተማ
የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አስተማሪዎች በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች መደወል ይችላሉ
ለማመልከት፦
+251943877976 +251926707566
በቴሌግራም፦ @Abusehl65
#ለእርስዎ_ካልሆነ_ለሌሎች_ያጋሩ!
የስራ መደብ፦ ኡስታዝ
※ ብዛት፦ 1
መስፈርት፦
1.ቁርኣንን በጥሩ ተጅዊድ እና ሙራጀዓ የሀፈዘና በተጨማሪም ሸሀዳ ያለው
2. መሠረታዊ የተጅዊድ ህግጋት ላይ ግንዛቤ ያለው እና ማስተማር የሚችል
3. ደዕዋ ሰለፊያን የተረዳ ኪታቦችን የቀራ የማስተማር ልምድ ያለው
4.ለተማሪዎች በመልካም አርኣያ መሆን የሚችል
5. መስጂድ ጊቢ ውስጥ የሚገኝ መርከዝ እንደመሆኑ በተለያዩ ጊዜያቶች እየተነሳ ደዕዋ ማድረግ የሚችል
አድራሻ፦ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ #ሚዛን_አማን ከተማ
የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አስተማሪዎች በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች መደወል ይችላሉ
ለማመልከት፦
+251943877976 +251926707566
በቴሌግራም፦ @Abusehl65
#ለእርስዎ_ካልሆነ_ለሌሎች_ያጋሩ!
አሰላም ወአለይኩም እንዴት ነክ ወንድሜ ስሙ ጀማል ረዲ ሙዜ ይባላል ትላንት ለሊት ማለትም እሮብ ሚነጋበት ከለሊቱ 9:30 በተለምዶ ወታደር ሰፈር ካራ አካባቢ ከቤቱ ለስራ ብሎ 6 ኪሎ አትክልት ስራ ነው ሚሰራው እንደወጣ አልተመለሰም ጓደኞቹ ብንጠይቅም ስራ ቦታ አልመጣም አሉን የሶስት ልጆች አባት ነው ልጆቹ እሪ እያሉ ነው እባክህ ተባበረን ቻናልህ ላይ ለጥፍልን ወረታው እንከፍላለን የባለቤቱ ስልክ 0942183176 ከድጃ 0909539797
0911284835 a/kadir yewendm slk nachew
0911284835 a/kadir yewendm slk nachew
አፋልጉኝ!!
ከስር በፎቶ ላይ የምትመለከቱት ወንድማችን
ስሙ አብዱራሂም ታጁ ይባላል እድሜው 21ነው
አብዱራሂም ተወልዶ ያደገው በጉራጌ ዞን በእኖር ወረዳ ውስጥ ሲሆን ገና በልጅነቱ ቤተሰቡ ለመርዳት ወደ አዲስ አበባ
መቶ ጥቂት አመታት ቤተሰቡ ሲረዳ ቆይቶ ከዛሬ 5 ወር በፊት
ጠዋት ለአጎቱ ክፍለሀገር ቤተሰቦቼ ጋ እሄዳለሁ ብሎ እንደወጣ አልተመለሰም ስልክ ሲደወልለትም ስልኩ አይሰራም ቤተሰቦቹ ይገኛል ብለው የሚያሥቡበት ሁሉም
ቦታ ፈልገውታል ሊያገኙት አልቻሉም።
ከዚ በፊት ለቤተሰቦቹ ለሥራ ከሀገር መውጣት
እንደሚፈልግ ነግሯቸው ነበር በአሁን ሰአት ግን
እሱ ከሀገር ውጪ ይሁን ሀገር ውስጥ የሚያውቁ
ነገር የለም።
እና ውድ ኢትዮጲያዊያን እህት ወንድሞች
እባካቹ እሄን ወንድማችን ያለበት የሚያቅ ያየ
ካለ በነዚ ስልክ ደውለው ያሣውቁን ይላሉ ቤተሰቦቹ።
0927494473 አባቱ ታጁ ሻሚል
0955317616 ወንድሙ ዘይኑ ታጁ
እባካቹ ሼርርርርር አድርጉት እናመሠግናለን
ከስር በፎቶ ላይ የምትመለከቱት ወንድማችን
ስሙ አብዱራሂም ታጁ ይባላል እድሜው 21ነው
አብዱራሂም ተወልዶ ያደገው በጉራጌ ዞን በእኖር ወረዳ ውስጥ ሲሆን ገና በልጅነቱ ቤተሰቡ ለመርዳት ወደ አዲስ አበባ
መቶ ጥቂት አመታት ቤተሰቡ ሲረዳ ቆይቶ ከዛሬ 5 ወር በፊት
ጠዋት ለአጎቱ ክፍለሀገር ቤተሰቦቼ ጋ እሄዳለሁ ብሎ እንደወጣ አልተመለሰም ስልክ ሲደወልለትም ስልኩ አይሰራም ቤተሰቦቹ ይገኛል ብለው የሚያሥቡበት ሁሉም
ቦታ ፈልገውታል ሊያገኙት አልቻሉም።
ከዚ በፊት ለቤተሰቦቹ ለሥራ ከሀገር መውጣት
እንደሚፈልግ ነግሯቸው ነበር በአሁን ሰአት ግን
እሱ ከሀገር ውጪ ይሁን ሀገር ውስጥ የሚያውቁ
ነገር የለም።
እና ውድ ኢትዮጲያዊያን እህት ወንድሞች
እባካቹ እሄን ወንድማችን ያለበት የሚያቅ ያየ
ካለ በነዚ ስልክ ደውለው ያሣውቁን ይላሉ ቤተሰቦቹ።
0927494473 አባቱ ታጁ ሻሚል
0955317616 ወንድሙ ዘይኑ ታጁ
እባካቹ ሼርርርርር አድርጉት እናመሠግናለን
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ይህ ልጃችን አቡበከር በድሩ ዛሬ ከ አስር በኋላ ከሚኖርበት ወለቴ ቴሌ አካባቢ እንደወጣ አልተመለሰም ። እሱን ያየ ወይም ያገኘ በነዚህ ስልኮች ይደውልልን።
0931081308
0910759051
0970186059
0ጀዛኩሙላሁ ኸይራ።
ይህ ልጃችን አቡበከር በድሩ ዛሬ ከ አስር በኋላ ከሚኖርበት ወለቴ ቴሌ አካባቢ እንደወጣ አልተመለሰም ። እሱን ያየ ወይም ያገኘ በነዚህ ስልኮች ይደውልልን።
0931081308
0910759051
0970186059
0ጀዛኩሙላሁ ኸይራ።
አፋልጉኝ ማስታወቂያ
ከለይ በፎቶ የምትመለከቷት
ወይዘሮ ሀቢባ ኑሪ ሻፊ የምትባል እህታችን
በቀን15 /09 /2017 ጠዋት 2:00 ሰዓት ከቤት ወጥታ አልተመለሰችም
ስትጣ የለበሰችው ጥቁር ንቃብ በጥቁር ጅልባብ ግሪ ነጠላ ጫማ እናጥቁር. የእጅ. ቦርሳ ይዛ ነበር. እችን እህት ያየ ወይም ያለችበትን የምያቅ ሰው?
በስልክ ቁጥር
0913824661
0911609352
0911737781
0901367534
0929757500
በመደወል ይተባበረን ቤተሰቡ በሙሉ በከፍተኛ ጭንቅ. ውስጥ ነው ያለው
ባረከላሁ ፊኩም
ከለይ በፎቶ የምትመለከቷት
ወይዘሮ ሀቢባ ኑሪ ሻፊ የምትባል እህታችን
በቀን15 /09 /2017 ጠዋት 2:00 ሰዓት ከቤት ወጥታ አልተመለሰችም
ስትጣ የለበሰችው ጥቁር ንቃብ በጥቁር ጅልባብ ግሪ ነጠላ ጫማ እናጥቁር. የእጅ. ቦርሳ ይዛ ነበር. እችን እህት ያየ ወይም ያለችበትን የምያቅ ሰው?
በስልክ ቁጥር
0913824661
0911609352
0911737781
0901367534
0929757500
በመደወል ይተባበረን ቤተሰቡ በሙሉ በከፍተኛ ጭንቅ. ውስጥ ነው ያለው
ባረከላሁ ፊኩም
ሐሰን መስጂድ እና መድረሳ የቁርዓን አስተማሪ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ አይነት= ወንድ ኡስታዝ እና ሴት ኡስታዛ
ቦታ= ሃሰን መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75፡ አዲስ አበባ )
ደሞዝ= 5000
የስራ ሰዓት= ማታ ከ10፡30 -12፡30 ሰአት
አስፈላጊ መስፈርቶች
1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ ህፃናትን ከኑራንያ ጀምሮ በማስተማር እስከ ሂፍዝ የማብቃት ብቁ ልምድ ያለው
3፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ቀን ከግንቦት 17 እስከ 20 /2017 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ
ለበለጠ መረጃ፡-
ስልክ ቁጥር +251714027479
የስራ አይነት= ወንድ ኡስታዝ እና ሴት ኡስታዛ
ቦታ= ሃሰን መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75፡ አዲስ አበባ )
ደሞዝ= 5000
የስራ ሰዓት= ማታ ከ10፡30 -12፡30 ሰአት
አስፈላጊ መስፈርቶች
1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ ህፃናትን ከኑራንያ ጀምሮ በማስተማር እስከ ሂፍዝ የማብቃት ብቁ ልምድ ያለው
3፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ቀን ከግንቦት 17 እስከ 20 /2017 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ
ለበለጠ መረጃ፡-
ስልክ ቁጥር +251714027479