Telegram Group & Telegram Channel
Forwarded from 4-3-3 ስፖርት በ ኢትዮጵያ (Teddy Soccer)
እባካችሁ ለልጆቿ እንድትኖር እንድረስላት

ስሟ ወይንሸት ፀጋዬ ይባላል፡፡ ነዋሪነቷ በሀዋሳ ከተማ ባህል አዳራሽ ክፍለከተማ ሀረር ቀበሌ ውስጥ በኪራይ ቤት ውስጥ ነው፡፡ በየሰው ቤት በእሳት እንጀራ በመጋገር እና ምሽት ላይ በየ መንገድ ዳር ቆሎ በመሸጥ የ11 እና የ10 አመት ልጆቿን እያሳደገች አልፎም ደግሞ እያስተማረች የነበረችው ወይንሸት አሁን አቅም ከድቷት በአልጋ ላይ ስቃይ እያሳለፈች ትገኛለች፡፡ በገጠማት የጡት እና የአጥንት ካንሰር ለልጆቿ በእሳት ተቃጥላ የዕለት ጉርሳቸውን ታቀርብ የነበረችሁ እናት ዛሬ ግን አይደለም ለልጆቿ ለራሷ መሆን አቅቷት ህክምና እንዳገኝ እርዱኝ ስትል ለኢትዮጵያ ህዝብ ተማፅኖዋን እያቀረበች ትገኛለች፡፡

እኔም እናንተ ደጋግ የሀገሬ ልጆች ወይንሸትን እንድትደግፏት እና ቢያንስ ለልጆቿ እንድትኖርላቸው ስል በእግዚአብሔር ስም ጥሪዬን አቀርብላችዋለሁ፡፡

ወይንሸት ፀጋዬን መርዳት የምትፈልጉ "በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በስሟ በተከፈተው የሂሳብ ቀጥር 1000256462528 እንዲሁም በቀጥታ በመደወል ወይንሸት በስልክ ማግኘት የፈለገ በ0934720273 እና የቅርብ አስታማሚዋ ማርታ መጃ ስልክ 0926044328 በመደወል ማግኘትም ሆነ መርዳት ይችላሉ፡፡

ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ታከለ

#ሼር በማድረግ ለሌሎች እንዲደርስ ለምስኪኗ እናት እንድረስላት !



tg-me.com/mahderetena/11063
Create:
Last Update:

እባካችሁ ለልጆቿ እንድትኖር እንድረስላት

ስሟ ወይንሸት ፀጋዬ ይባላል፡፡ ነዋሪነቷ በሀዋሳ ከተማ ባህል አዳራሽ ክፍለከተማ ሀረር ቀበሌ ውስጥ በኪራይ ቤት ውስጥ ነው፡፡ በየሰው ቤት በእሳት እንጀራ በመጋገር እና ምሽት ላይ በየ መንገድ ዳር ቆሎ በመሸጥ የ11 እና የ10 አመት ልጆቿን እያሳደገች አልፎም ደግሞ እያስተማረች የነበረችው ወይንሸት አሁን አቅም ከድቷት በአልጋ ላይ ስቃይ እያሳለፈች ትገኛለች፡፡ በገጠማት የጡት እና የአጥንት ካንሰር ለልጆቿ በእሳት ተቃጥላ የዕለት ጉርሳቸውን ታቀርብ የነበረችሁ እናት ዛሬ ግን አይደለም ለልጆቿ ለራሷ መሆን አቅቷት ህክምና እንዳገኝ እርዱኝ ስትል ለኢትዮጵያ ህዝብ ተማፅኖዋን እያቀረበች ትገኛለች፡፡

እኔም እናንተ ደጋግ የሀገሬ ልጆች ወይንሸትን እንድትደግፏት እና ቢያንስ ለልጆቿ እንድትኖርላቸው ስል በእግዚአብሔር ስም ጥሪዬን አቀርብላችዋለሁ፡፡

ወይንሸት ፀጋዬን መርዳት የምትፈልጉ "በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በስሟ በተከፈተው የሂሳብ ቀጥር 1000256462528 እንዲሁም በቀጥታ በመደወል ወይንሸት በስልክ ማግኘት የፈለገ በ0934720273 እና የቅርብ አስታማሚዋ ማርታ መጃ ስልክ 0926044328 በመደወል ማግኘትም ሆነ መርዳት ይችላሉ፡፡

ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ታከለ

#ሼር በማድረግ ለሌሎች እንዲደርስ ለምስኪኗ እናት እንድረስላት !

BY ማህደረ ጤና☞mahdere tena







Share with your friend now:
tg-me.com/mahderetena/11063

View MORE
Open in Telegram


ማህደረ ጤናmahdere tena Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram announces Search Filters

With the help of the Search Filters option, users can now filter search results by type. They can do that by using the new tabs: Media, Links, Files and others. Searches can be done based on the particular time period like by typing in the date or even “Yesterday”. If users type in the name of a person, group, channel or bot, an extra filter will be applied to the searches.

In many cases, the content resembled that of the marketplaces found on the dark web, a group of hidden websites that are popular among hackers and accessed using specific anonymising software.“We have recently been witnessing a 100 per cent-plus rise in Telegram usage by cybercriminals,” said Tal Samra, cyber threat analyst at Cyberint.The rise in nefarious activity comes as users flocked to the encrypted chat app earlier this year after changes to the privacy policy of Facebook-owned rival WhatsApp prompted many to seek out alternatives.ማህደረ ጤናmahdere tena from us


Telegram ማህደረ ጤና☞mahdere tena
FROM USA