Telegram Group & Telegram Channel
🔸የሆቴል የሚከፍለው አጥቶ ተጨዋቾቹን በትራንስፖርት አያንከራተተ ያለው

🔸 ያለ ቅያሪ ማልያ በአንድ ማልያ ብቻ ዓመቱን እየዘለቀ ያለው

🔸የክለቡን ካዝና ዘርፎ ባዶ ያስቀረው በሌሎች ላይ ለማሳበብ የሚጥረው

🔸ወሳኝ ተጫዋቾችን በክለቡ ማቆየት የተሳነው

🔸የገቡትን ቃሎች መፈፀም ያልቻሉ አሁንም ተጨማሪ ቃሎችን ለደጋፊው እየተናገሩ ሊያሞኙ የሚፈልጉ

🔸ደጋፊን ለየብቻ በስልክ እየጠሩ ለሁለት የሚከፋፍሉ የሚቃወማቸውን ደጋፊ በጠላትነት የሚፈርጁ አልፎም አስተያየት እንዳይሰጥ ከገፁ ላይ Block የሚያደርጉ

🔸የተጫዋቾች ደሞዝ መከፈል ያቃተው አመራር እኮ ነው ዛሬም እኛ ብቻ ነህ የምናውቅልህ እያሉን ያሉት

ማፈሪያ አመራር ከዚህ በላይ ውድቀት ውስጥ ክለቡን እንድትከቱት አንፈቅድም

ጀግኖች ተጫዋቾቻችን እንወዳቹኋለን እኛ በእናንተ ላይ ምንም ተቃውሞ የለንም የምችሉትን እያደረጋችሁ ነው 🙏

#ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️

👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈

፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️



tg-me.com/SAINTGEORGEFC/22764
Create:
Last Update:

🔸የሆቴል የሚከፍለው አጥቶ ተጨዋቾቹን በትራንስፖርት አያንከራተተ ያለው

🔸 ያለ ቅያሪ ማልያ በአንድ ማልያ ብቻ ዓመቱን እየዘለቀ ያለው

🔸የክለቡን ካዝና ዘርፎ ባዶ ያስቀረው በሌሎች ላይ ለማሳበብ የሚጥረው

🔸ወሳኝ ተጫዋቾችን በክለቡ ማቆየት የተሳነው

🔸የገቡትን ቃሎች መፈፀም ያልቻሉ አሁንም ተጨማሪ ቃሎችን ለደጋፊው እየተናገሩ ሊያሞኙ የሚፈልጉ

🔸ደጋፊን ለየብቻ በስልክ እየጠሩ ለሁለት የሚከፋፍሉ የሚቃወማቸውን ደጋፊ በጠላትነት የሚፈርጁ አልፎም አስተያየት እንዳይሰጥ ከገፁ ላይ Block የሚያደርጉ

🔸የተጫዋቾች ደሞዝ መከፈል ያቃተው አመራር እኮ ነው ዛሬም እኛ ብቻ ነህ የምናውቅልህ እያሉን ያሉት

ማፈሪያ አመራር ከዚህ በላይ ውድቀት ውስጥ ክለቡን እንድትከቱት አንፈቅድም

ጀግኖች ተጫዋቾቻችን እንወዳቹኋለን እኛ በእናንተ ላይ ምንም ተቃውሞ የለንም የምችሉትን እያደረጋችሁ ነው 🙏

#ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️

👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈

፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️

BY ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ










Share with your friend now:
tg-me.com/SAINTGEORGEFC/22764

View MORE
Open in Telegram


ቅ ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The seemingly negative pandemic effects and resource/product shortages are encouraging and allowing organizations to innovate and change.The news of cash-rich organizations getting ready for the post-Covid growth economy is a sign of more than capital spending plans. Cash provides a cushion for risk-taking and a tool for growth.

ቅ ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ from us


Telegram ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ
FROM USA