Telegram Group Search
በአራዳ ክ/ከተማ ምክር ቤት ጽ/ቤት የህግ ጥናት ማውጣትና ስርጭት ቡድን ለክፍለ ከተማ ነዋሪዎች በደንብ ቁጥር 121/1013 ዓ.ም ህገወጥነትን ለሚጠይቁ መረጃ አቅራቢዎች ስለሚሰጥ ማበረታቻ የወጣ ደንብ እና በአዲስ አበባ አስተዳደር ህገወጥነትን ለሚጠቁሙ መረጃ አቅራቢዎች ስለሚሰጥ ማበረታቻ የአፈፃፀም መመሪያ ቁጥርt112/2014ዓ.ሞ ታህሳስ 24 _25 ቀን ስልጠና ሰጠ።
በአራዳ ክፍለ ከተማ ም/ቤት ጽ/ቤት የህግ ጥናትና ማውጣት ስርጭት ቡድን ለክ/ከተማ ነዋሪዎች ፣ለወረዳ ምክር ቤት አመራሮች በጉዲፈቻ አሰጣጥ እና አቀባበል ህግ ላይበዛሬው ቀን በ27/04/2015 ዓ/ም ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል።
The owner of this channel has been inactive for the last 5 months. If they remain inactive for the next 18 days, they may lose their account and admin rights in this channel. The contents of the channel will remain accessible for all users.
2024/05/03 09:15:28
Back to Top
HTML Embed Code: