Forwarded from አንደሉስ መድረሳ (ቄራ ሰላም መስጂድ)
የግጥሙ ትርጉም
የጭንቀት ወታደሮች ቢዘምቱብህ
በረሱል ላይ ሰለዋትህ አንኮታኮቱልህ
የጭንቀት ወታደሮች ቢዘምቱብህ
በረሱል ላይ ሰለዋትህ አንኮታኮቱልህ
Forwarded from Woliyu Assefa
ጌታዬ ከረህመትህ አንጠግብም!
አላህ(ሱ. ወ) የነብዩላህ አዩብን(ዐ. ሰ) ዱአ ተቀብሎ ከመከራቸው ነፃ አወጣቸው፣ከሰማይም ከወርቅ የሆነ አንበጣን አዘነበላቸው፣እርሳቸውም በጣም ተደስተው በልብሳቸው ላይ ይሰበስቡት ጀመር በዚህ ወቅት ከጌታቸው ዘንድ*አዩብ ሆይ! አትጠግብምን? ተብለው ተጠየቁ፣*ጌታዬ ሆይ! ከራህመትህ ማን ይጠግባል? በማለት መለሱ።
አላህ(ሱ. ወ) የነብዩላህ አዩብን(ዐ. ሰ) ዱአ ተቀብሎ ከመከራቸው ነፃ አወጣቸው፣ከሰማይም ከወርቅ የሆነ አንበጣን አዘነበላቸው፣እርሳቸውም በጣም ተደስተው በልብሳቸው ላይ ይሰበስቡት ጀመር በዚህ ወቅት ከጌታቸው ዘንድ*አዩብ ሆይ! አትጠግብምን? ተብለው ተጠየቁ፣*ጌታዬ ሆይ! ከራህመትህ ማን ይጠግባል? በማለት መለሱ።
العلم مطلوب من الكل كما يقال-العلم من المهد إلى اللحد- إستفيدوا وبادروا بالتسجيل
الكلية للجميع لا تعنى أي قوميات ولا يوجد فيهالجور الكل يستفيد فيها على حد سواء ليس كبعض المدارس التي تهتم بقومياتها فقط
بادرو بالتسجيل الله يعينكم وانشروها حتى يستفيدوا إخوانكم
أخوكم أبو نور الزمان عبد الرحمن إبراهيم- مشرف مركز الريان لرعاية الأيتام وتحفيظ القرآن الكريم -
الكلية للجميع لا تعنى أي قوميات ولا يوجد فيهالجور الكل يستفيد فيها على حد سواء ليس كبعض المدارس التي تهتم بقومياتها فقط
بادرو بالتسجيل الله يعينكم وانشروها حتى يستفيدوا إخوانكم
أخوكم أبو نور الزمان عبد الرحمن إبراهيم- مشرف مركز الريان لرعاية الأيتام وتحفيظ القرآن الكريم -
Forwarded from Woliyu Assefa
አል—አህነፍ የተባሉ አዋቂ ሰው ጓደኛህ በአንተ ላይ እነዚህ መብቶች ሊኖሩት ይገባል ይላሉ፣
1,በንዴት ጊዜ ወሰን ሊጥስ
2,ላንተ ካለው ጥልቅ ውዴታ ድንበር ሊተላለፍ እና
3,ያላሰበውን ስህተት ሊፈጥር
1,በንዴት ጊዜ ወሰን ሊጥስ
2,ላንተ ካለው ጥልቅ ውዴታ ድንበር ሊተላለፍ እና
3,ያላሰበውን ስህተት ሊፈጥር
Forwarded from Woliyu Assefa
ልጆችን ስንቀርፃቸው በእስላማዊ እሴቶቻችን ሊሆን ይገባል፣ቅንነትን፣የተቸገሩን መርዳትን፣ለታናሽ ማዘንን፣ታላቅን ማክበር እና ሌሎችንም የተርቢያ ዘርፎች ልናስገነዝባቸው ግድ ይላል። አላህ ይወፍቀን።
Forwarded from Woliyu Assefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from Woliyu Assefa
እንግዲህ እነዚህ ልጆች ባስ ውስጥ እየተጓዙ ነው፣መልካም ጉዞ