Telegram Group Search
Forwarded from ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ (💠 ✞ SAMI ✞ BREAVHEART💠)
#አምላካችን ሆይ
እንደ ቸርነትህ ነው እንጂ እንደበደላችን አይሁን::

ለመቀላቀል

👇👇👇👇👇👇👇
@ortodoxtewahedo
Forwarded from ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ (💠 ✞ SAMI ✞ BREAVHEART💠)
#አምላካችን ሆይ
እንደ ቸርነትህ ነው እንጂ እንደበደላችን አይሁን::

ለመቀላቀል

👇👇👇👇👇👇👇
@ortodoxtewahedo
Forwarded from ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ (💠 ✞ SAMI ✞ BREAVHEART💠)
#አምላካችን ሆይ
እንደ ቸርነትህ ነው እንጂ እንደበደላችን አይሁን::

ለመቀላቀል

👇👇👇👇👇👇👇
@ortodoxtewahedo
#በውስጥ መስመር ለተጠየቀ ጥያቄ መልስ።

#እግዚኦ_መሐረነ_ክርስቶስ_ለምን _እንላለን ?.......

—————“ #ሚስጢሩ ”—————

በቤተክርስቲያናችን ስርዓት ሁል ጊዜ ካህኑ እግዚአብሔር ከታሰራችሁበት ኃጥያት ማሰሪያይፍታቹ ሲሉ

❖ 12 ጊዜ እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስና
❖ 12 ጊዜ ደግሞ በእንተ እግዝትነ ማርያም መሐረነ ክርስቶስ ያስብላሉ ።

ካህናትና ምእመናን በጣቶቻችን እየቆጠርን ይህኑን 12 ጊዜ እንላለን ።
             ============
እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ ማለት አቤቱ ክርስቶስ ማረን ሲሆን በእንተ እግዝእትነ ማርያም መሐረነ ክርስቶስ ደግሞ ስለ እመቤታችን ማርያም ብለህ ክርስቶስ ሆይ ማረን ማለት ነው ።
        =============
አስራ ሁሉት ጊዜ መሐረነ መባሉ ለቀኑ 12 ሰዓት በእንተ እግዝእትነ ማርያም ደግሞ ለሊቱን
12 ሰዓት ሲሆን በአጠቃላይ በየሰዓቱ ለሰራነው ኃጥያት በሃያ አራቱ 24ቱ ሰዓት ምሕረት እናገኝ ዘንድ ነው።

🌼ሌላው አስራ ሁለት ጊዜ የሆነበት ምክንያት፦

☞ 1ኛ በስመ ሥላሴ ነው በእያንዳንዱ ፊደል•••

• አ ብ ወ ል ድ መ ን ፈ ስ ቅ ዱ ስ
፩ ፪ ፫ ፬ ፭ ፮ ፯ ፰ ፱ ፲ ፲፩ ፲፪

☞2ኛ የድህነታችን ምክንያት በሆነች በእመቤታችን ስም ፊደል ነው ።

• ቅ ድ ስ ት ድ ን ግ ል ማ ር ያ ም
፩ ፪ ፫ ፬ ፭ ፮ ፯ ፰ ፱ ፲ ፲፩ ፲፪

—————“እግዚኦ”————-

አቆጣጠረም እግዚኦ መሐረነ ሲባል በአውራ ጣት እየቆጠሩ ከጠቋሚ ጣት ወደ ታች ፣ቀጥሎ በመሐል ጣት ወደ ላይ ከዚያም በቀለበት ጣት ወደ ታች ተደርጎ በማርያም ጣት / በትንሿ/ ጣት ወደ ላይ ነው ።

ከጠቋሚ ጣት ወደ ታች ~ አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ እኛን ለማዳን ከሰማየ ሰማያት መውረዱን በዚህ ምድር መመላለሱን ሕማሙንና ሞቱን እናስባለን ።

=====================
መሐል ጣት ወደ ላይ ~ማረጉን ወደ ሰማይ መውጣቱን በቀለበት ጣት ወደ ታች ስንቆጥር ወደዚች አለም ለፍርድ መምጣቱን፤

• በትንሿ/ ጣት ወደ ላይ ስንወጣ ደግሞ በትንሳኤ ዘጉባኤ ይዞን ወደ ሰማይ እንደሚያወጣን እያሰብን ነው።

—————“ብእንተ”————-

በእንተ እግዝትነ ማርያም ስንል አቆጣጠሩ
•  ከትንሿ ጣት ወደ ታች ይጀመርና

• በጠቋሚ ጣት ወደ ላይ ይፈጸማል ይህም እመቤታችን ድንግል ማርያም ከትሕትና ወደ ልዕልና ከፍ ማለቷን
የሚያሳይ ምሥጢር ነው ።

• ብእንት ሲባል በትንሿ ጣት ወደ ታች የሚጀመር ራሷን ዝቅ አድርጋ የትህትናዋ ምሳሌ ስለሆነ ነው ከላይ ወደ ታች ሚጀመረው።
         ==============
“ራሱን ከፍ የሚያደርግ ሁሉ ይዋረዳል፥ ራሱንም የሚያዋርድ ሁሉ ከፍ ይላል” - የማት ወን23፣12

•  የበእንት ፍጻሜ ወደላይ የሚያልቀው ሚስጢሩ እመቤታችን በመቃብር አልቆየችም ወደላይ አረገች ማለት ነው።

“ አቤቱ፥ ወደ ዕረፍትህ ተነሥ፥ አንተና የመቅደስህ ታቦት”- መዝ 132፡8

ስንዱዋ እመቤት ቅድስት ቤተክርስቲያን ማንኛውም ነገር ያለ ትርጉም አታደርግም።

   http://www.tg-me.com/ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ/com.ortodoxtewahedo
#አመስግነው

አንድ ስጋ የምትጠብስ ሴት ስጋውን መጥበሻው ላይ ትጥድና ታገላብጠዋለች ። ከዛ መብሰል አለመብሰሉን በሹካ ወጋ ወጋ አድርጋ ታየዋለች ። ከበሰለ ታወርድና ለመዓድ ገበታ ላይ ታቀርበዋለች።

ፈጣሪም እኛን እውቀት ይሰጡናል ያበስሉናል ብሎ ባሰባቸው በተለያዩ ነገሮች ላይ ይጥደንና ፍቅረኛ ማጣት ፣ ስራ ማጣት ፣ ገንዘብ ማጣት ... በተባሉ ሹካዎች ወጋ ወጋ አድርጎ መብሰል አለመብሰላችንን ያረጋግጣል።

ችግር ውስጥ ሆነን ካመሰገንን በስለናል ካማረርን ግን ይቀረናልና በተለያዩ ችግር ውስጥ ጥዶ ያገላብጠናል። 1 ካሜራ ማን እኛን ፎቶ ከማንሳቱ በፊት ፈገግ በል ቀና በል ትንሽ ወደ ቀኝ ምናምን እያለ ያስተካክለናል ከዛ ያነሳናል ። ፈጣሪም እኛን በተለያዩ ችግሮች ውስጥ እያስገባ ነው ህይወታችንን ሚያስተካክለው።

መከራ ፈጣሪ እኛን ወደሱ የሚጎትትበት ገመድ ነው። ዳይመንድን ውድ ካደረጉት ነገሮች መካከል አንዱ አቆራረጡ ነው ። ዳይመንድን የምናውቀውን ቅርፁን ያስያዘውና ከተለያየ አቅጣጫ እንዲያንፀባርቅ ያደረገው አቆራረጡ ነው ።

እኛንም ዛሬ እየቆረጡንና እያማረርንባቸው ያሉ ችግሮች ነገ እኛን ዉድና የሚያበራ ማንነት ባለቤት የሚያደርጉን ናቸው ። ማዕበል ሲነሳና ባህሩን ሲያማስለው ሁሉም እንስሶች ይሸሻሉ። ንስር ግን በመሀሉ ገብቶ አሳ ይዞ ይወጣል ።

ወዳጄ be like Eagle በችግር ውስጥ እራስህን አንፅ። ሸክላ የምትሰራ ሴት እንኳን ሸክላዋን ሰርታ ስትጨርስ እንዲጠነክርላት በእሳት ነው ምትጠብሰው ። ዛሬ የሚጠብሱህ ችግሮች ማንነትህን ነው የሚያጠነክሩልህ ።

ስለዚህ ስለሆነው ስለሚሆነው እየሆነ ስላለው ፣ ስለተደረግልህ ስላልተደረገልህ ፣ ስለ ሰጠህ ስለ ነፈገህ ነገር ሁሉ እሱን አመስገነው ። እንዲ በለው " ደስታንም ሆነ መከራን ብትሰጠው ከኔ ይልቅ ለኔ አንተ ነህ ምትቀርበው "

https://www.tg-me.com/ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ/com.ortodoxtewahedo
#ማእበሉን አይታቹ ተሥፋ እንዳትቀርጡ፤
ፈታኝ ቆሞ ፊታቹ መንገድ እንዳታጡ ።
በነብስ ዝላቹ እንዳትታክቱ፤
ወደ ምስራቅ ተመልከቱ።

ለመቀለቀል 👉@Ortodoxtewahedo
#አብርሀምን ላምላክ ወገን ያደረግው

#በሀዋርያት ላይ መንፋሱን የላከው

#ሰለስቱ ደቂቅን ከሳት ያወጣቸው

#ከተራቡ እናብስት ድንኤልን ያዳነው

#ከእደ ረበናት ሶስናን የረዳት

#እንድ እምነት እሱም ተዋህዶ ነው

#ከእግዚአብሔር የተወለደ ሁሉ ዓለምን ያሸንፋልና ዓለምን የሚያሸንፋው እምነታቹ ነው

1ኛ ዩሐ 5፥4 http://www.tg-me.com/ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ/com.ortodoxtewahedo
#መዝሙር_ዘሆሳዕና
"ወእንዘ ሰሙን"

በዕለቱ ቅዳሴ ሰዓት የሚነበ መልዕክታት
ወንጌልና ምስባክ፡፡

ዲ/ን ዕብ 9÷11- ፍ ም
ን/ዲ 1ጴጥ 4÷1-12
ን/ካ ግብ፡ሐዋ 28÷11-ፍ ም

#የዕለቱ_ምስባክ
መዝ 8÷2
እምአፈ ደቂቅ ወሕፃናት አስተዳሎከ ስብሐተ
በእንተ ጸላኢ
ከመ ትንሥቶ ለጸላኢ ወለገፋዒ

#ትርጒም
ጠላትን ለማሳፈር ቂመኛንና ግፈኛንም ለማጥፋት ከህፃናትና ከሚጠቡ ልጆች አፍ ምስጋናን አዘጋጀህ::

#የዕለቱ_ወንጌል
ዮሐ 5÷11-31

ቅዳሴ: ዘጎርጎርዮስ

http://www.tg-me.com/ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ/com.ortodoxtewahedo
" #ከሕፃናትና ከሚጠቡ ልጆች አፍ ምስጋናን አዘጋጀህ ..."

#መዝ 8፣2
_

" የሚቀድሙትም ሕዝብ የሚከተሉትም። ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፤ ሆሣዕና በአርያም እያሉ ይጮኹ ነበር።"

#ማቴ 21፣9

#ሆሣዕና_በአርያም
#ሆሣዕና_በአርያም
#ሆሣዕና_በአርያም

#ሆሳህና በአርያም ለወልደ ዳዊት

📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖

#ሰላምሽ_ዛሬ_ነው

ሰላምሽ ዛሬ ነው እየሩሳሌም
ወደአንች መጥቷልና አምላክ ዘላአለም/2/ 

ሆሣእና በአርያም እያሉ ዘመሩ 
ሕፃናት በኢየሩሳሌም 

አንቺ ቤተልሄም የዳዊት ከተማ
የሕዝቦችሽ ብርሃን መጣልሽ በግርማ/2 /

ኪሩቤል መንበሩን የሚሸከሙለት
መስቀል ተሸከመ ሊሆነን መድኃኒት /2 /

የኢየሱስን ሕማም ደናግልም አይተው
እያለቀሱለት ሄዱ ተከትለው/2/ 


ለመቀላቀል👉
@ortodoxtewahedo
🌿 🌴 ሥርዓተ ዋዜማ ወማኅሌት ዘሆሣዕና 🌿 🌴

ሥርዓተ ዋዜማ

በእምርት ዕለት በዓልነ ንፍሑ ቀርነ በጽዮን፤
ወስብኩ በደብረ መቅደስየ፤
እስመ ይቤ ዛቲ ዕለት በዓለ እግዚአብሔር፤
ሆሣዕና በአርያም፤
ቡሩክ አንተ ንጉሠ እሥራኤል።

አመላለስ፦

ቡሩክ አንተ ንጉሠ እሥራኤል፤/2/
ቡሩክ አንተ ንጉሠ እሥራኤል/4/

ለእግዚአብሔር ምድር በምልዓ (መዝ: ፳፫)

ይብሉ ሆሣዕና በአርያም፤
ለንጉሥ ለወልደ ዳዊት፤
ይብሉ ሆሣዕና በአርያም።

እግዚአብሔር ነግሠ (መዝ: ፺፪)

ተፈሥሑ በእግዚአብሔር ዘርድአነ፤
ወየብቡ ለአምላከ ያዕቆብ፤
ንፍሑ ቀርነ በጽዮን በዕለተ ሠርቅ፤
በዕምርት ዕለት በዓልነ።

በ፭ እግዚኦ ጸራሕኩ ኃቤከ (መዝ: ፻፵)

ደቂቅኒ እንዘ ይጸርሑ፤
ወሕዝብኒ ኪያሁ ይሴብሑ፤
ደቂቅኒ እንዘ ይጽርሑ።

ይትባረክ (ጸሎተ ፫ቱ ደቂቅ: ፱)

ሆሣዕና በአርያም ለወልደ ዳዊት ለንጉሠ እሥራኤል፤
ዘይሁብ ዝናመ ተወን ከመ ትካት ይመልአ ዓውደ እክል፤
በረከተ ምክያዳተ ወይን።

ሰላም

ወእንዘ ሰሙን በዓለ ፋሲካ ዓርገ ኢየሱስ ኢየሩሳሌም፤
ወተቀበልዎ ሕዝብ ብዙኃን፤
ወበልዋ ለወለተ ጽዮን ነዋ ንጉሥኪ ጻድቅ ወየዋህ ዘእሤቱ ምስሌሁ፤ ወምግባሩ ቅድመ ገጹ፤
ወይከውን ሰላም በመዋዕሊሁ

።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ሥርዓተ ማኅሌት

ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ ሃሌ ሉያ፤
ሃሌ ሉያ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ ሃሌ ሉያ፤
ሃሌ ሉያ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፤
በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኀቤየ ሃሌ ሉያ፤
ሃሌ ሉያ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ፤
ሃሌ ሉያ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤
ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤
ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤
ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤ በአሐቲ ቃል።

መልክአ ሥላሴ

ሰላም ዕብል ለዘዚአክሙ ቆም፤
ዓለማተ ዓለም ሥላሴ ዘአልብክሙ ዓለም፤
እምኔክሙ ፩ በእንተ ፩ አዳም፤
እመኒ በምድር ተወክፎ ለነግደ ጲላጦስ ሕማም፤
ሆሣዕና በአርያም ሆሣዕና በአርያም ሆሣዕና በአርያም።

ዚቅ፦

እምሆሣዕናሁ አርአየ ተአምረ ወመንክረ፤
ዘኢተገብረ እምቅድመዝ፤
ወኢይከውን እምድኅረዝ።

በዐቢየ እግዚዕ ዚቅ፦

ሃሌ ሉያ ለአብ ሃሌ ሉያ ለወልድ ሃሌ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ ምስለ አቡሁ አሐደ ፈቃድ፤
ቅድመ ገፀ ጸላዒ ጽኑዕ ማህፈድ፤
ተፅዕነ ዲበ ዕዋል ዘእሳት ነድ፤
ያጹ ሆሳዕና ዘአብ ወልድ

በዐቢየ እግዚዕ ፦

ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤
ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤
መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤
ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤
እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።

ዚቅ፦

ዘበእንቲአሃ ኢሳይያስ ጸርሐ፤
እንዘ ይብል አብርሂ አብርሂ ተፈስሒ በንጉሥኪ በጽሐ፤
ኢየሩሳሌም ዜነዋ ፍስሐ

መልክአ ኢየሱስ፦

ሰላም ለዝክረ ስምከ ስመ መሃላ ዘኢይሔሱ፤
ዘአንበረ ቅድመ እግዚአብሔር በአትሮንሱ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ለዳዊት ባሕርየ ከርሱ፤
አክሊለ ስምከ እንዘ ይትቌጸል በርእሱ፤
አህጉረ ፀር ወረሰ ኢያሱ።

ዚቅ፦

ሆሣዕና በአርያም ለወልደ ዳዊት ለንጉሠ ፳ኤል፤
ዘይሁብ ዝናመ ተወን ከመ ትካት ይመልአ ዓውደ እክል፤
በረከተ ምክያዳተ ወይን።

በዐቢየ እግዚዕ ዚቅ ፦

ይብሉ ሆሣዕና በአርያም፤
ለንጉሥ ለወልደ ዳዊት፤
ይብሉ ሆሣዕና በአርያም።

መልክአ ኢየሱስ፦

ሰላም ለመትከፍትከ ከመ ልብሰ ክህነት ሎግዮ፤
ጊዜ ጸዓተ ፍትሕ ዘፆረ አርዑተ መስቀል በቀራንዮ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ በግዓ መድኃኒት ወአስተሥርዮ፤
አስተዳሎከ ለርእስከ ውስተ ዓፀደ ግፍዕ ተርእዮ፤
ወኲሎ በዘይደሉ አቅደምከ ሀልዮ።

ዚቅ፦

ኢይብከያ ዘከልአ ደናግለ፤
አርዑተ መስቀል ፆረ፤
እስከ ቀራንዮሰ ሖረ፤
ኢይብከያ ዘከልአ ደናግለ።

መልክአ ኢየሱስ፦

ሰላምን ለአእጋሪከ እለ ጠብዐ ለቀዊም፤
ቅድመ ጲላጦስ ፈታሒ መስፍነ ይሁዳ ወሮም ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ዘትማልም ወዮም፤
ኀበ ወረደ ወነጠበ ዝናመ አእጋሪከ ደም፤
ለመስቀልከ በሰጊድ ሰላም።

ዚቅ፦

ኦ አእጋር እለ አንሶሰዋ ውስተ ገነት፤
ተቀነዋ በቅንዋተ መስቀል።

በዐቢየ እግዚዕ፦ መልክአ ኢየሱስ፦

ሰላም ለአፅፋረ እግርከ በደመ ቅንዋት እለ ተጠምዐ፤
እስከ ጽዕዳዌዎን ለብሰ ልብሰተ ጠባይዕ ካልዐ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተሰቅልከ በአፍዐ፤
ከመ ይዜኑ ሂሩትከ ወእከውዕን ስምዐ፤
መምህረ ረሰይኩከ ረስየኒ ረድዐ ።

ዚቅ፦

አስተይዎ ብሂዓ ዘምስለ ሐሞት ለዘያዳ ሆሳዕና በክብር ሰቀልዎ ዲበ ዕፀ መስቀል፤ አይሁድ ዐማፅያን

መዝሙር፦

ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ
ወእንዘ ሰሙን በዓለ ፋሲካ ቀርቡ አርዳኢሁ ለአምላከ ጽድቅ፤
ኀበ ደብረ ዘይት ሙራደ ዓቀብ፤
ሀገረ እግዚአብሔር፤
ወተቀበልዎ ሕዝብ ብዙኃን፤
አዕሩግ ወሕፃናት፤
ነሢኦሙ አዕጹቀ በቀልት፤ እንዘ ይብሉ ሆሣዕና በአርያም፤
ተጽኢኖ ዲበ ዕዋል፤
ቦአ ሀገረ ኢየሩሳሌም፤
በትፍሥሕት ወበኃሤት ይሁቦሙ ሃይለ ወሥልጣነ።

አመላለስ፦

በትፍሥሕት ወበኃሤት/፪/
ይሁቦሙ ሃይለ ወሥልጣነ/፬/

ለመቀላቀል

👉 @ortodoxtewahedo
Audio
ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል
                      
Size 23.MB
Length 1:08:39

  በርዕሰ ሊቃውንት የኔታ አባ ገብረ ኪዳን ግርማ

ለመቀላቀል

👉 @ortodoxtewahedo
2024/04/28 08:21:36
Back to Top
HTML Embed Code: