የCIA ምልምሉ ወይም ስራ አስፈፃሚው ሰውዬ በአርባ ሚሊዮን ብር ድርድር ሊለቀቅ ነው የምትሉኝ ዋጋህን ታገኛለህ!
🔥#ሸዋ_አማራ‼️

ከደብረብርሃን ዩንቨርስቲ የአማራኛ የቋንቋ ትምህርት ክፍል እንዲዘጋ ፣ዩንቨርስቲው ውስጥ የሚገኙ ታሪካዊ ነገሮች እንዲወድሙ ያደረገው እና የአማራ የህልውና ትግል እንዲከስም ሲሰራ የነበረው ፀረ አማራው የደብረብርሃን ዩንቨርስቲ ፕሬዝዳንት ንጉሱ ታደሰ (ዶ.ር) የአማራ ፋኖ በሸዋ ዕዝ 25 ቀን በፈጄ አስደማሚ ኦፕሬሽን መያዙን ከሳምንታት በፊት እንዳጋራናችሁ ይታወቃል። ይሁን እንጅ በአሁኑ ሰዓት ይህንን #ፀረ_አማራ ሰው #በ40_ሚሊዮን_ብር ተደራድሮ ለመልቀቅ እና ኪሱን ለማድለብ የተነሳ ቡድን ተፈጥሯል። ስለሆንም ንጉሱ ታደሰ (ዶ.ር)  ከተለቀቀ የሸዋ አማራ ወደ አንድነት ይመጣል ብለን በማሰብ ዝም ያልናቼውን  ታላላቅ ስም ያላቼውን ምግባራቼው ትንሽ ሆነው የተገኙትን ሰዎች ይፋ ለማድረግ እንገደዳለን‼️

ስለሆነም ይህንን ግለሰብ በብር ለመልቀቅ የምትደራደሩ ሰዎች ከድርጊታችሁ  እንድትታቀቡ እንዲሁም መረጃውን የሚመለከታቼው ግለሰቦች ስለሚያነቡት አንባቢያን ኮሜንት እንድታስቀምጡላቼው እንጠይቃለን‼️

#ድል_ለሸዋ_አማራ‼️
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

13/08/16 ዓ.ም

@NISIREamhra
"…አስተማማኝ መረጃ እና ማስረጃ ይዘን በአሁን ሰዓት የኦነግ ሸኔውን መሪ ጃልመሮን እና የአማጺ ሠራዊቱን ከፍተኛ አመራሮች ከበባ ውስጥ አስገብተናል። በሕይወት እንያዛቸው ወይስ እንደምስሳቸው? በማለት በጋምቤላ ጃልመሮን ከበባ ውስጥ ያስገቡት ጄነራል ለአለቃቸው ለፊልድ ማረሻ ብርሃኑ ጁላ መልእክት ያስተላልፋሉ።

"…ፊልድ ማረሻውም መልሰው ከጋምቤላ ከሚደውሉት ጄነራል የደረሰውን መልእክት እንደሰማ ለጄነራሉ እንዲህ በማለት ይመልሳል። " ቆየኝማ… በከበበው እርግጠኛ ከሆናችሁ ወደ እርምጃ ከመግባታችሁ በፊት እንዲህ ያለውን ከፍ ያለ ጉዳይ መወሰን ያለባቸው ጠሚው ስለሆነ ለእሱ ልንገርና ውሳኔውን ላሳውቅህ ይለዋል።

"…ቆይቶ ራሱ አቢይ አሕመድ ወደ ጀነራሉ ደወለ። ጀነራሉንም ከፊልድ ማረሻው የሰማውን የጃልመሮን በጋምቤላ ክልል በመከላከያ ሠራዊት መከበብንም ጠይቆ አረጋገጠ። እናም ለጄነራሉም አለው። …የሚገርም አጋጣሚ ነው። ሰሞኑን ለአንድ ከፍተኛ ተልእኮ አጭተንህ ቴሌግራም ልናደርግልህ እያሰብን እያለን ሳለ ነው መልእክትህ የደረሰን። አሁን ሠራዊቱ በሰዎቹ ላይ እርምጃ እንዳይወስድ። ከበባውን ትቶም ወደ ኋላ ይመለስ። አንተ ግን አሁን ቴሌግራም ይደርስሃል። ለከፍተኛም ግዳጅ ተዘጋጅ እናም በአስቸኳይ የታዘዝከውን ፈጽም ብሎ ዘጋው።

"…ጄነራሉና ሠራዊቱ ጃልመሮን ከነሙሉ ኃይሉ አይናቸው እያየ ትተዉት። ወደ ኋላም ተመለሱ። ወደ ማረፊያ ሆቴሉ የተመለሰው ጄነራሉም ታመመ። በንዴት ደም አስመለሰው፣ ደምም አስተፋው። "ለከፍተኛ ሀገራዊ ግዳጅ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ተዘዋውረሃል።" የሚል የቴሌግራም መልእክትም ከጠሚው በፍጥነት ደረሰው። ጄነራሉም በቀናት ውስጥ ተዘዋወረ።

"…የአባ ገዳይ ልጆች በቁማሩ በገገማ ማሸነፋቸውን ቀጥለዋል። በሰው ነፍስ መጫወቱም ቀጥሏል። ግን እስከመቼ የሚለው ጥያቄ መልስ ይፈልጋል።
🔥#መረጃ...‼️

ኦነግ ብልፅግና ሚሊሻ እና አድማ ብተናን እየረሸነ ነው...‼️

ባለፈው ሳምንት በራያ አላማጣ ወያኔ ወረራ ስታደረግ ከጀርባ ሆኖ የአማራ ሚሊሻን ሲመታ የነበረው የኦነግ ብልፅግና #መከላከያ ነበር:: ወረራውን ተከትሎ የብልፅግና እና ወያኔ ሴራ የገባቸው ሚሊሻዎች #ከ1000 በላይ የሆኑት የምስራቅ አማራ ፋኖን ተቀላቅለዋል ተብሏል::

ከዚህም በተጨማሪ በሸዋ ፣ ጎንደር ፣ ጎጃምና እና ቤተ አማራ ወሎ በርካታ ሚሊሻ እና አድማ ብተና ፖሊስ አማራ ፋኖን መቀላቀላቸው ቀጥሏል:: ይህ #ያስደነገጠው አገዛዝ ሚሊሻ አድማ ብተና እና ፖሊስ ትጥቃቸውን እንዲያስረከቡ በተለያዩ አካባቢዎች ትዕዛዝ ያስተላለፈ ሲሆን ትጥቅ አላስረክብም ያሉትን እና አስረክበው ሊመለሱ ያሉትንም እየሰበሰበ #እየረሸነ ይገኛል::

በጎጃም መርጦለማርያም ብቻ ትጥቅ አላወርድም ያሉ 5 የአድማ ብተና አባላት በኦነግ ብልፅግና መከላከያ #ታርደው ተገኝተዋል::

መረሸናችሁ ካልቀረ በጊዜ ትጥቃችሁን ይዛችሁ ህዝባችሁን ተቀላቀሉ‼️

#መረጃው_ይዛመት‼️

17/08/16 ዓ.ም

@NISIREamhra
Forwarded from ፷ ፬
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ዝንጀሮዎች እንዲመሩን ከፈቀድን እንጠፋለን ፡ በአድዋ ያሸነፍነው ሃሳብ በዩኒቨርሲቲ በኩል አሸንፎናል ፡ ሰው ገድሎ እና አፈናቅሎ ሰላት መስገድ እና ማስቀደስ
🔥ሰበር መረጃ እና የጥንቃቄ መልእክት…‼️

የምስራቅ አማራ ፋኖ ዩኒፎርም ለአየር ወለድ ኮማንዶ አባላት በነፍስ ወከፍ መታደሉ ተሰማ!

የአየር ወለድ ኮማንዶ 107ኛ ክ/ጦር ስር ለሚገኙ የአንድ ሻለቃ ኮማንዶ አባላት ለእያንዳንዳቸው የምስራቅ አማራ ፋኖ መለዮ ልብስ መታደሉን የአማራ ድምፅ ሚድያ ታማኝ ምንጮች አረጋግጠዋል።

በአየር ወለድ ኮማንዶ 107ኛ ክ/ጦር  ስር የምትገኘው ሻለቃዋ፡ መቀመጫዋ ደሴ ከተማ ሲሆን ከነገ ጀምሮ ወደ መርሳ ከተማ እንደምትንቀሳቀስም የአማራ ድምፅ ሚድያ ያገኘው መረጃ ያመላክታል።

ለሻለቃ አባላቱ ለእያንዳንዳቸው ትናንት ሚያዝያ 18/2016 ዓ/ም አመሻሹን ጀምሮ እስከ ዛሬ ረፋድ ድረስ የምስራቅ አማራ ፋኖ መለዮ ልብስ ከታደሉ በኋላ በወታደራዊ ቦርሳቸው ደብቀው እንዲይዙም ጥብቅ ትዕዛዝ እንደተሰጣቸውም ተሰምቷል።

እንደ መረጃ ምንጮቻችን ገለፃ፡ ከሰሞኑ ማለትም እስከ ፋሲካ በዓል ባለው መርሳ ዙሪያውን ጨምሮ በጉባላፍቶ ወረዳ፣ ከውጫሌ እስከ አምባሰል እና ደላንታ ድረስ ባለው አከባቢ ከፍተኛ የሆነ የድሮን ጥቃት እንደሚፈፀም፡ በዚህም በየአከባቢው ተሰባስቦ የነበረው ፋኖ በጥቃቱ ኢላማ ላለመሆን በየአቅጣጫው ሲበታተን የምስራቅ አማራ ፋኖ መለዮ ልብስ የተሰጣቸው የኮማንዶ አባላቱ የተሰጣቸውን ልብስ ለብሰው ሰርገው በመግባት ጥቃት እንዲከፍቱ መታቀዱን ተናግረዋል።

በዕቅዱ መሰረት ከሀይቅ እሰከ ግሸን አምባሰልና ደላንታ እንዲሁም ከመርሳ እስከ ውርጌሳ ባለው ኦፕሬሽኑ ይካሄዳል የተባለ ሲሆን የምስራቅ አማራ ፋኖ መለዮ ልብስ የተሰጣቸው የኮማንዶ አባላቱ ጥቃት ከከፈቱ በፋኖዎች መካከል የእርስ በእርስ ግጭት መቀስቀስ ይቻላል የሚል አላማ እንዳለውም ታውቋል።

በተጨማሪም የኮማንዶ አባላቱ የምስራቅ አማራ ፋኖን መለዮ ልብስ እንደለበሱ በሚንቀሳቀሱበት ቀጠና አስገድዶ መድፈርና ንብረት ዘረፋ እንዲፈፅሙ ተልዕኮ ተሰቷቸዋል ነው የተባለው።

ይህ ኦፕሬሽን ሲካሄድም የኔቶርክ አገልግሎት እንደሚቋረጥ የተገለፀ ሲሆን፡ የአማራ ድምፅ ሚድያ ባሰባሰበው መረጃ መሠረት ካለፉት ሁለት ቀናት ጀምሮ በደቡብ ወሎ አምባሰል ወረዳ ስር በሚገኙ በርካታ ቀበሌዎች እና በሰሜን ወሎ ዞን ጉባላፍቶ ወረዳ ስር በሚገኙ የተለያዩ አከባቢዎች የኔቶርክ አገልግሎት ተቋርጧል።

@ የአማራ ድምፅ

መረጃውን እናዛምት!

#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

19/08/16 ዓ.ም

@NISIREamhra
Forwarded from Bahir Dar WikiLeaks - BW
ዛሬ በኮምቦልቻ ከተማ የታቀደው ሴራ!

በዛሬው ዕለት ተመስገን ጥሩነህ ከሌሎች የፋሽስቱ አገዛዝ አመራሮች ጋር ኮምቦልቻ ከተማ መግባታቸው በአገዛዙ ሚዲያዎችም የተዘገበ ነው። ታዲያ የአማራ ክልል ደህንነቶች፣ የመከላከያ አመራሮችና የአማራ ክልል የኮሚዮኒኬሽን ሰዎችን በያዘው ስብሰባ የተሰጠ አደገኛ ስምሪት መኖሩን ባህርዳር ዊክሊክስ ከምንጮቿ ያገኘችው መረጃ ያስረዳል።

በዚህ ዝግ ስብሰባም "የፋኖን ትኩረት እንዴት ማሳት እንችላለን" በሚል አጀንዳ እንደተወያዩ ለማወቅ ችለናል። የውይይቱ ዓላማ "ፋኖ አይኖቹን ከአዲስአበባ ነቅሎ ጠላቶቹን ከመቀሌ እንዲፈልግ" ማድረግ ያለመ ሲሆን ይህንንም "የአማራ ሴቶች ተደፈሩ፣ ቤቶች ተቃጠሉ፣ ቅርሶች ተዘረፉ፣ ድልድይ ተሰበር፣ መዳበረያ ተዘረፈ ወዘተ" በሚል የሚድያ ፕሮፖጋንዳ እንዲታጀብም ስምምነት ላይ ደርሰዋል።

"ይህንን የሚዲያ ፕሮፕጋንዳ በመስራትና የፋኖን ትኩረት በማሳት፣ ወደ አንድ አካባቢ በመሳብና ከበባ ውስጥ በማስገባት ክረምት ሳይገባ መጨረስ አለብን" የሚል ቅዥት በእቅድ መልኩ ሰፍሮ ስብሰባው መቋጨቱን የደረሰን መረጃ ያስረዳል።

የጠላቶቻችን የእቅድ መረጃው ይኑረን፤ የትግል እንቅስቃሴያችን ግን ትርፉን ባሰላ መልኩ በእራስ እቅድ ብቻ ይሁን።
"በኢንጎልስታድት ተወልዶ ያደገውና በእየሱሳውያን የምስጥር ማኅበር ትምህርት ተኮትክቶ ያደገው አዳም ዋይሻፕት የካኖን የሕግ ፕሮፌሰር ማዕርግ በ 1772 እ.ጎ.አ ተቀበለ። የእየሱሳውያን ማኅበር አባል የነበረው ዋይሻፕት የሕግ ፕሮፌሰርነት ማዕርግ ካገኝ በኋላ ግን የራሱ ነጻ የሆነ ሃይማኖታዊና ፖለቲካዊ እይታ በመያዝ ከእየሱሳውያን የምስጥር ማኅበር ራሱን አገለለ።

ግንቦት 1, 1776 እ.ጎ.አ "ፐርፈክቲቢሊስት' ማኅበር መሰረተ። ይህ ማኅበር በአሁኑ ጊዜ "ኢሉሚናቲ" በመባል ይታወቃል። ዋይሻፕት የኢሉሚናቲ ማኅበር ከመሰርተ በኋላ ስፓርታክስ የሚል የምስጥር ስም መጠቀም ጀመረ። ጀርመናዊው የመደብ አልባ ስርዓተ ማህበር (communism) ርዕየተ ዓለም አመንጪ  ካርል ማርክስ የኢሉሚናቲ ምስጥር ማኅበር አባል ነበር። ኢሉሚናቲ የተመሰረተበት ግንቦት 1 የመደብ አልባ ስርዓተ ማህበር (ላብ አደሮች) ቀን "May Day" በሚል ሽፋንም ይከበራል። ግንቦት 1 እ.ጎ.አ በኢሉሚናቲ ማኅበር አባላት ዘንድ ትልቅ ባዕዳዊ የሆነ ሰነ ስርዓት በማካሄድ የሚከበርበት ቀን ነው። ይህም ሰውን መስዋእት እስከማድረግ ይደርሣል። ስነ ስርዓቱ በጠቅላላ ጥንቆላና የጣኦት አምልኮ በማካሄድ ድከበራል።  ኮሙኒስቶች ይህንን በዓል ለማክበር የላብ አደሮች (May Day) የሚል ሽፋን ይጠቀማሉ።  እኛም ይህንን በዓል ከማክበርና ከሴራቸው መጠበቅ ይገባናል።"

ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ
🔥የፋሲካ ሰሞን የጥንቃቄ መልዕክት ለፋኖዎቻችን‼️
//////////////////////////////////////////////////////////
የአገዛዙ ሰራዊት መጪውን የትንሳኤ በዓል አስመልክቶ ፋኖዎች ተዘናግተዋል ብሎ በገመተው ሰዓት ድንገተኛ ጥቃት ሊፈጽም እንደሚችል ከውስጥ የተገኙ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡

በተለይም የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በብዛት በሚገኙባቸው የጎጃም፣ ሸዋ፣ ጎንደር እና ወሎ አካባቢዎች በዓሉን ሰብሰብ ብለው በሚያከብሩ ፋኖዎች ላይ ድንገተኛ የድሮን ጥቃት በመፈጸም ጉዳት ለማድረስ ታስቧል፡፡

ከዚህ በተጨማሪም ፋኖዎች የበዓል ሰሞን ከምሽግ ወጥተው ወደ የቤተሰቦቻቸው የሚሄዱ ስለሚኖሩ በተናጠል ቤታቸውን በመክበብ ማጥቃት አለብን ብለው ማቀዳቸው ታውቋል፡፡

ሌላኛው እቅድ ፋኖዎች በበዓሉ ወቅት እንደማንኛውም ሰው መጠጥ ይጠጣሉ እሱን ማዘናጊያ አድርገው ጥቃት ሊከፉቱ አስበዋል፡፡

መላው ሰውነታቸው በአልኮል የሚዝልበትን ሰዓት በደህንነቶች በማጥናት ራሳቸውን መከላከል የማይችሉበትን ትክክለኛ ሰዓት በማገናዘብ ድንገተኛ ከበባ አድርገን እንጨርሳቸዋልን የሚል እቅድ መኖሩ ተሰምቷል፡፡

በመሆኑም ማንኛውም የፋኖ መሪ፣ አስተባባሪ እና ታጋይ የሚከተለውን ጥንቃቄ ያድርግ ስንል እንመክራለን፡፡

  በዓሉን ለማክበር ከምሽግ ወጥቶ ወደ የቤተሰቡ ወይም ከገጠር ወደ ከተማ ለመሄድ ያሰበ ፋኖ ካለ ሊታሰብበት ይገባል፣

  የበዓሉ አከባበር በውጊያ ወቅት ሲደረግ እንደነበረው የጥንቃቄ እርምጃ ለድሮን ኢላማ አመቺ ሆኖ አለመገኘት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል፣

  ለበዓሉ እንኳን አደረሰን በሚል በጋራ/በቡድን የሚደረጉ ጭፈራዎች፣ዳንኪራዎች ሊታሰብበት ይገባል፣

  በበዓሉ ወቅት በእንኳን አደረሰን የደስታ ስሜት ተነሳስቶ አላግባብ ጥይት መተኮስ እና ተተኳሽ ማባከን ሊታሰብበት ይገባል፣

  የበዓል ሰሞን ወታደራዊ ልዩ ቃኝ ቡድን ማጠናከር ያስፈልጋል፡፡

አገዛዙ በፋኖዎቻችን ላይ ድንገተኛ ጥቃት ለመክፈት በዚህ ልክ አቅዶ የሚንቀሳቀስ ከሆነ በፋኖዎቻችን በኩል ተመሳሳይ እርምጃ ሊኖር ይገባል፡፡

ከትጥቅ ትግል ጎን ለጎን በሚዲያ ትግላችን ከእናንተ አንለይምና የግንባር መረጃዎችን ከቦታው ለእናንተ እናደርሳችኃለን ተከተሉን‼️

ይፋቴው💪

#ድል_ለአማራ_ፋኖ‼️
 
#ድል_ለአማራ_ህዝብ‼️

26/08/16 ዓ.ም

@NISIREamhra
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መፍትሔ ፩ ! ቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ አትጠጡ አትሽጡ!
እስራኤላውያን ከህገ እግዚአብሔር ሲወጡ ጨካኙን ፈርዖንን አምጦ
ሹሞባቸዋል አይደል!
ከ1915 ዓ.ም ጀምሮ በታላቁ የኢትዮጵያ ወታደር የአድዋ ጦርነት መንፈሳዊ
ወታደር ስም አስካሪ መጠጥ ማለቴ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ተመሰረተ ይህም
የሆነበት ምክንያት ኢትዮጵያን ለመጣል መንፈሳዊ ሀይሏን ገዝግዞ መጣል ነው
ብለው በወሰኑት መሰረት መሆኑ ነው ይህም ሆነ የኢትዮጵያ ህዝብ ቅዱስ
ጊዮርጊስ ቢራን እየተቀባበለ ጠጣው ሰከረበት ቅዱሱን ሰማዕታት ስሙንም
ስዕለ አድኖውንም በጫማው እየረገጡ ሲሰክሩም እየተደባደቡበት... ሆቴሎች
ከቆሻሻ ጋር ቆሻሻ መጣያ ላይ ጣሉት በዕሳት አቃጠሉት ከቆሻሻ ጋር! ነጮች
ፀረ ኢትዮጵያውያን ደስ አላቸው መከራችንም ፀናብን!
2024/06/06 18:20:21
Back to Top
HTML Embed Code: