የንሰሀና የውዳሴ ፀሎት | ውዳሴ አምላክ ዘዘወትር
https://youtube.com/watch?v=EFMOGhrXpFU&si=mvLfvROXYG9uF1Q2
https://youtube.com/watch?v=EFMOGhrXpFU&si=mvLfvROXYG9uF1Q2
YouTube
የንሰሀና የውዳሴ ፀሎት | ውዳሴ አምላክ ዘዘወትር
የእግዚአብሔር ቃል via @like
📖 “በኃጢአት የተገኘ መዝገብ ጥቅም የለውም፤ ጽድቅ ግን ከሞት ያድናል።” 📖
— ምሳሌ 10፥2
ክርስቲያኖች በዚች ምድር በተሰጠን ዘመን በቅጥርም በግልም በምንንቀሳቀስባቸው ሁኔታዎች ውስጥ አገልግሎታችን ከእግዚአብሔር ጋር በማይጣላ መልኩ መሆኑን እርግጠኛ መሆን አለብን።
በሀጢዓት የተገኘ መዝገብ ጥቅም የለውም ማለቱም ይህ ነው። ነጋዴዎች ከሆንን ለህዝብ የተበላሸን ነገር ቀባብተን ከሸጥን አገልግሎትን የጨረሰ እቃ አዲስ አስመስለን ከሸጥን በሀጢአት የምንሰበስበው ገንዘብ መልሶ ይበላናል።
በቅጥር ህይወት የምንንኖር ከሆነም አለቃችን አላየንም ብለን በግድየለሽነት ስራችንን በአግባቡ ማንሰራ ከሆነ ነገም አድገን ሰራተኛ ስንቀጥር እደራሳችን ያለ ቅጥር ነው ሚያጋጥመን ምክንያቱም የዘራነውን ነው የምናጭደውና።
ምንም አለቃችን መጥፎ ቢሆን እሱን የበደልን መስሎን እንክርዳድ ከምንዘራና የወደፊት ህይወታችንን ከምናበላሽ ለሱ "እሺ" ብንል ከእግዚአብሔር ሺ እንረከባለን ምክንያቱም ቃሉ ፅድቅ ግን ከሞት ያድናል ይላልና።
— ምሳሌ 10፥2
ክርስቲያኖች በዚች ምድር በተሰጠን ዘመን በቅጥርም በግልም በምንንቀሳቀስባቸው ሁኔታዎች ውስጥ አገልግሎታችን ከእግዚአብሔር ጋር በማይጣላ መልኩ መሆኑን እርግጠኛ መሆን አለብን።
በሀጢዓት የተገኘ መዝገብ ጥቅም የለውም ማለቱም ይህ ነው። ነጋዴዎች ከሆንን ለህዝብ የተበላሸን ነገር ቀባብተን ከሸጥን አገልግሎትን የጨረሰ እቃ አዲስ አስመስለን ከሸጥን በሀጢአት የምንሰበስበው ገንዘብ መልሶ ይበላናል።
በቅጥር ህይወት የምንንኖር ከሆነም አለቃችን አላየንም ብለን በግድየለሽነት ስራችንን በአግባቡ ማንሰራ ከሆነ ነገም አድገን ሰራተኛ ስንቀጥር እደራሳችን ያለ ቅጥር ነው ሚያጋጥመን ምክንያቱም የዘራነውን ነው የምናጭደውና።
ምንም አለቃችን መጥፎ ቢሆን እሱን የበደልን መስሎን እንክርዳድ ከምንዘራና የወደፊት ህይወታችንን ከምናበላሽ ለሱ "እሺ" ብንል ከእግዚአብሔር ሺ እንረከባለን ምክንያቱም ቃሉ ፅድቅ ግን ከሞት ያድናል ይላልና።
Forwarded from ⛪️የተዋህዶ መዝሙር ቤት⛪️
YouTube
ሰይፈ ሥላሴ የዘወትር ፀሎት - ህያው ቲዩብ