Telegram Group & Telegram Channel
Forwarded from መርጌታ መላክ
በአንድ ዘመን የሚኖር አንድ ንጉስ ነበረ። ንጉሱም በሀገሪቷየሚኖሩትን ሰአሊወች አንድ ትዛዝ ያዛቸዋል። እሱም ሰላምን በስዕል እንዲገልፁ ነበር።ሰአሊወቹም የታዘዙትን ለመስራት ተነሱ።ከጥቂት ቀናት በኋላ ስራቸውን ይዘው ወደ ንጉሱ ቀረቡ። ሁሉም በራሱ አገላለፅ ሰላምን ሳሏት።
#አንደኛው ሰአሊ ሰላምን ሲስላት ሰፊ....ለ...ጥ.... ያለ አረንጓዴ..... መስክ ፥መስኩ ላይም ህፃናቶች ሲቦርቁ ሳለ።
#ሁለተኛው ሰአሊ ደግሞ ትልቅ... እንዲሁም ሰፊ....ሰማ..ያ...ዊ.. ሀይቅ በመሳል ሰላምን ገለፃት።
#የሶስተኛው ሰአሊ ሰላምን የገለፀበት መንገድ ከሁለቱ ይለይ ነበር። በጣም ከፍ ያለ ፏፏቴ በሀይል እየተምዘገዘገ ቁልቁል ሲወርድ ይታያል ከስሩ ደግሞ አንድ የድንጋይ አለት ነበር።ሌላው የሚገርመው ደሞ አንዲት እርግብ ከአለቱ ስር ለጥ.... ብላ ተኝታለች
እርግቧከላይ ተንደርድሮ ሚመጣው ፏፏቴ ይነካኛል ብላ ሳታስብ አለቱን ተማምና ተኝታ ነበር
ንጉሱም የሶስተኛውን ሰዐሊ ስዕል ከተመለከተ በኋላ ይሄ በትክክል ሰላምን ይገልፃል ብሎት ሰአሊውን ሸለመው።

የተወደዳቹ የአምላኬ ብሩካን በአሁን ሰአት ብዙዎች የሰላም ትርጉሙ ጠፍቷቸዋል። ሰላምን ለማግኘት የተለያዩ ነገሮችን ያደርጋሉ። ግን ሊያገኟት አልቻሉም ይበልጥ እራሳቸውን ወደተለያዩ ሱሶች እና ድብርት ውስጥ ይከታሉ በዚም እስከ ሞት ድረስ እራሳቸውን ያደርሳሉ። ሰላም ውጪያዊ ብቻ አይደለም ውስጣዊም ነው። የውስጣዊ ሰላማችን ካልተጠበቀ ደሞ በዙሪያችን ለምናያቸው የሰላም ችግሮች መፍትሄ ማግኘት ያቅተናል።
(ዩሐ 14:27) ክርርስቶስ በራሳችን ብቃት እና በአለም ባሉ ነገሮች የማናገኘውን ሰላም ሰቶናል። እሱ የሰጠን ሰላም በሁኔታዎች ላይ ያልተመረኮዘ፥ በማግኘት እና በማጣት ላይ ያልተመሰረተ እሱን በማመናችን ብቻ የተሰጠን እረፍት አለ።
እርግቢቷ የፏፏቴውን ሀይሉን እና ድምፁ ሳያሳስባት እሷን ሳይሆን አለቱን እንደሚመታው አምና ከስሩ ተኝታለች።
እኛም የሰላማችን አለት ክርስቶስ ነው የሚመጣው ማንኛውም ነገር ችግር ቢሆን መከራም ቢሆን ብቻ ህይወታችንን ሊያውክ የሚመጣ እኛን አያገኝም ውሀው አለቱን እንደመታው የሰላማችን ጠሮችም ክርስቶስን ነው ሚያገኙት። ስለዚ
(ኤፌ 2:14) ክርስቶስ ሰላማችን ነው::

🙏 ሰላማቹ በክርስቶስ ይብዛ
ወንጌል ለሁሉም

https://www.tg-me.com/joinchat-AAAAAFIS4nf6oUcao6PigQ



tg-me.com/Peace1st/7
Create:
Last Update:

በአንድ ዘመን የሚኖር አንድ ንጉስ ነበረ። ንጉሱም በሀገሪቷየሚኖሩትን ሰአሊወች አንድ ትዛዝ ያዛቸዋል። እሱም ሰላምን በስዕል እንዲገልፁ ነበር።ሰአሊወቹም የታዘዙትን ለመስራት ተነሱ።ከጥቂት ቀናት በኋላ ስራቸውን ይዘው ወደ ንጉሱ ቀረቡ። ሁሉም በራሱ አገላለፅ ሰላምን ሳሏት።
#አንደኛው ሰአሊ ሰላምን ሲስላት ሰፊ....ለ...ጥ.... ያለ አረንጓዴ..... መስክ ፥መስኩ ላይም ህፃናቶች ሲቦርቁ ሳለ።
#ሁለተኛው ሰአሊ ደግሞ ትልቅ... እንዲሁም ሰፊ....ሰማ..ያ...ዊ.. ሀይቅ በመሳል ሰላምን ገለፃት።
#የሶስተኛው ሰአሊ ሰላምን የገለፀበት መንገድ ከሁለቱ ይለይ ነበር። በጣም ከፍ ያለ ፏፏቴ በሀይል እየተምዘገዘገ ቁልቁል ሲወርድ ይታያል ከስሩ ደግሞ አንድ የድንጋይ አለት ነበር።ሌላው የሚገርመው ደሞ አንዲት እርግብ ከአለቱ ስር ለጥ.... ብላ ተኝታለች
እርግቧከላይ ተንደርድሮ ሚመጣው ፏፏቴ ይነካኛል ብላ ሳታስብ አለቱን ተማምና ተኝታ ነበር
ንጉሱም የሶስተኛውን ሰዐሊ ስዕል ከተመለከተ በኋላ ይሄ በትክክል ሰላምን ይገልፃል ብሎት ሰአሊውን ሸለመው።

የተወደዳቹ የአምላኬ ብሩካን በአሁን ሰአት ብዙዎች የሰላም ትርጉሙ ጠፍቷቸዋል። ሰላምን ለማግኘት የተለያዩ ነገሮችን ያደርጋሉ። ግን ሊያገኟት አልቻሉም ይበልጥ እራሳቸውን ወደተለያዩ ሱሶች እና ድብርት ውስጥ ይከታሉ በዚም እስከ ሞት ድረስ እራሳቸውን ያደርሳሉ። ሰላም ውጪያዊ ብቻ አይደለም ውስጣዊም ነው። የውስጣዊ ሰላማችን ካልተጠበቀ ደሞ በዙሪያችን ለምናያቸው የሰላም ችግሮች መፍትሄ ማግኘት ያቅተናል።
(ዩሐ 14:27) ክርርስቶስ በራሳችን ብቃት እና በአለም ባሉ ነገሮች የማናገኘውን ሰላም ሰቶናል። እሱ የሰጠን ሰላም በሁኔታዎች ላይ ያልተመረኮዘ፥ በማግኘት እና በማጣት ላይ ያልተመሰረተ እሱን በማመናችን ብቻ የተሰጠን እረፍት አለ።
እርግቢቷ የፏፏቴውን ሀይሉን እና ድምፁ ሳያሳስባት እሷን ሳይሆን አለቱን እንደሚመታው አምና ከስሩ ተኝታለች።
እኛም የሰላማችን አለት ክርስቶስ ነው የሚመጣው ማንኛውም ነገር ችግር ቢሆን መከራም ቢሆን ብቻ ህይወታችንን ሊያውክ የሚመጣ እኛን አያገኝም ውሀው አለቱን እንደመታው የሰላማችን ጠሮችም ክርስቶስን ነው ሚያገኙት። ስለዚ
(ኤፌ 2:14) ክርስቶስ ሰላማችን ነው::

🙏 ሰላማቹ በክርስቶስ ይብዛ
ወንጌል ለሁሉም

https://www.tg-me.com/joinchat-AAAAAFIS4nf6oUcao6PigQ

BY Peace


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/Peace1st/7

View MORE
Open in Telegram


Peace Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram Be The Next Best SPAC

I have no inside knowledge of a potential stock listing of the popular anti-Whatsapp messaging app, Telegram. But I know this much, judging by most people I talk to, especially crypto investors, if Telegram ever went public, people would gobble it up. I know I would. I’m waiting for it. So is Sergei Sergienko, who claims he owns $800,000 of Telegram’s pre-initial coin offering (ICO) tokens. “If Telegram does a SPAC IPO, there would be demand for this issue. It would probably outstrip the interest we saw during the ICO. Why? Because as of right now Telegram looks like a liberal application that can accept anyone - right after WhatsApp and others have turn on the censorship,” he says.

Mr. Durov launched Telegram in late 2013 with his brother, Nikolai, just months before he was pushed out of VK, the Russian social-media platform he founded. Mr. Durov pitched his new app—funded with the proceeds from the VK sale—less as a business than as a way for people to send messages while avoiding government surveillance and censorship.

Peace from us


Telegram Peace
FROM USA