Telegram Group & Telegram Channel
የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ የማስፈታት እና ወደ ማህበረሰቡ መልሶ የማዋሃድ የቅድመ ማስጀመሪያ ምክክር በመቀለ ተጀመረ!

የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ የማስፈታት፣መበተን እና ወደ ማህበረሰቡ መልሶ የማዋሃድ የቅድመ ማስጀመሪያ ምክክር በትግራይ መዲና መቀለ ተጀመረ።ትናንት ግንቦት 5/ 2016 ዓ.ም በተጀመረው በዚህ ምክክር ላይ የፌደራል መንግሥት ተወካዮች፣ የትግራይ ጊዜያዊ መንግሥት አመራሮች እና የአፍሪካ ኅብረት የስምምነት ክትትል፣ አረጋጋጭ እና አስከባሪ ኮሚቴ አባላት መገኘታቸውን የብሔራዊ ተሐድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ተመስገን ጥላሁን በኤክስ ገጻቸው አስታውቀዋል።

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዚዳንቶች ጄነራል ታደሰ ወረደ እና ጄኔራል ጻድቃን ገብረትንሳኤን ጨምሮ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በዚህ ምክክር ላይ ተዋጊዎችን በመበተን እና ሁለንተናዊ በሆነ መልኩ ወደ ህብረተሰቡ ለማዋሃድ ፕሮግራም፣ ፕሮጀክቶች መንደፍ እንዲሁም የመጀመሪያው የትግበራ እቅድ ላይ ውይይት እንደሚደረግ ተጠቅሷል።

ኮሚሽነሩ በተጨማሪም “ተዋጊዎች የሚበተኑበት የተመረጡ ስፍራዎች የመስክ ጉብኝት እንደሚካሄድም” በትናንትናው ዕለት ባሰፈሩት የኤክስ መልዕክታቸው ጠቁመዋል።ለሁለት ዓመት የዘለቀውን ደም አፋሳሽ የቋጨው የፕሪቶሪያው ግጭትን በዘላቂነት የማስቆም ስምምነት እና የናይሮቢ የትግበራ ሰነድ የትግራይ ኃይሎች የከባድ መሳሪያ ማውረድ የሚካሄደው የውጭ እና የፌደራሉ መከላከያ ሠራዊት ያልሆኑ የክልል ኃይላት ከትግራይ በተመሳሳይ ወቅት ሲወጡ እንደሆነ ጠቅሷል።

ሙሉ ዘገባውን ለማንበብ:-

https://www.bbc.com/amharic/articles/cv2001z2zdxo

@YeneTube @FikerAssefa



tg-me.com/yenetube/50179
Create:
Last Update:

የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ የማስፈታት እና ወደ ማህበረሰቡ መልሶ የማዋሃድ የቅድመ ማስጀመሪያ ምክክር በመቀለ ተጀመረ!

የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ የማስፈታት፣መበተን እና ወደ ማህበረሰቡ መልሶ የማዋሃድ የቅድመ ማስጀመሪያ ምክክር በትግራይ መዲና መቀለ ተጀመረ።ትናንት ግንቦት 5/ 2016 ዓ.ም በተጀመረው በዚህ ምክክር ላይ የፌደራል መንግሥት ተወካዮች፣ የትግራይ ጊዜያዊ መንግሥት አመራሮች እና የአፍሪካ ኅብረት የስምምነት ክትትል፣ አረጋጋጭ እና አስከባሪ ኮሚቴ አባላት መገኘታቸውን የብሔራዊ ተሐድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ተመስገን ጥላሁን በኤክስ ገጻቸው አስታውቀዋል።

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዚዳንቶች ጄነራል ታደሰ ወረደ እና ጄኔራል ጻድቃን ገብረትንሳኤን ጨምሮ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በዚህ ምክክር ላይ ተዋጊዎችን በመበተን እና ሁለንተናዊ በሆነ መልኩ ወደ ህብረተሰቡ ለማዋሃድ ፕሮግራም፣ ፕሮጀክቶች መንደፍ እንዲሁም የመጀመሪያው የትግበራ እቅድ ላይ ውይይት እንደሚደረግ ተጠቅሷል።

ኮሚሽነሩ በተጨማሪም “ተዋጊዎች የሚበተኑበት የተመረጡ ስፍራዎች የመስክ ጉብኝት እንደሚካሄድም” በትናንትናው ዕለት ባሰፈሩት የኤክስ መልዕክታቸው ጠቁመዋል።ለሁለት ዓመት የዘለቀውን ደም አፋሳሽ የቋጨው የፕሪቶሪያው ግጭትን በዘላቂነት የማስቆም ስምምነት እና የናይሮቢ የትግበራ ሰነድ የትግራይ ኃይሎች የከባድ መሳሪያ ማውረድ የሚካሄደው የውጭ እና የፌደራሉ መከላከያ ሠራዊት ያልሆኑ የክልል ኃይላት ከትግራይ በተመሳሳይ ወቅት ሲወጡ እንደሆነ ጠቅሷል።

ሙሉ ዘገባውን ለማንበብ:-

https://www.bbc.com/amharic/articles/cv2001z2zdxo

@YeneTube @FikerAssefa

BY YeneTube




Share with your friend now:
tg-me.com/yenetube/50179

View MORE
Open in Telegram


YeneTube Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram hopes to raise $1bn with a convertible bond private placement

The super secure UAE-based Telegram messenger service, developed by Russian-born software icon Pavel Durov, is looking to raise $1bn through a bond placement to a limited number of investors from Russia, Europe, Asia and the Middle East, the Kommersant daily reported citing unnamed sources on February 18, 2021.The issue reportedly comprises exchange bonds that could be converted into equity in the messaging service that is currently 100% owned by Durov and his brother Nikolai.Kommersant reports that the price of the conversion would be at a 10% discount to a potential IPO should it happen within five years.The minimum bond placement is said to be set at $50mn, but could be lowered to $10mn. Five-year bonds could carry an annual coupon of 7-8%.

YeneTube from us


Telegram YeneTube
FROM USA