Telegram Group & Telegram Channel
#እናቴ እመቤቴ

እናቴ እመቤቴ/ የማትጠፊው ከአፌ/2/
በረከቴ አንቺ ነሽ/ የመስቀል ስር ትርፌ /2/
አምላኬ ሸልሞኝ ለዘላለም ያዝኩሽ
ጌታን የማይብሽ ብሌኔ አደረኩሽ


በልቤ ላይ ይፍሰስ የፍቅርሽ ፀዳሉ
የሚጣፍጥ ስምሽ መድኃኒት ለሁሉ
ተወዳጁ ልጅሽ ፀጋውን ያብዛልኝ
እድሜዬ እስኪ ፈፀም ለክብርሽ እንድቀኝ

/አዝ====

ነፍሴ እንዳትጎዳ እንዳትቀር ባክና
ብርታት ሆኖልኛል የስምሽ ምስጋና
እኖራለሁ ገና ንኢ ንኢ ስልሽ
ክብሬ ነሽ ጌጤ ነሽ ከአፌ የማልነጥልሽ

/አዝ =====

ሲነጋም ጠራሁሽ ሲመሽም ጠራሁሽ
ስዕልሽ ፊት ቆሜ ሰአሊ ለነ እያልኩሽ
አሜን የምልብሽ መነጋገሪያዬ
የአማኑኤል እናት አንቺ ነሽ ቋንቋዬ

/አዝ=====

መች በስጋ ጥበብ ሰው ለአንቺ ይቀኛል
ከአምላክ ከአልተላከ ከፊትሽ ይቆማል
አንቺን ማመስገኔ አንቺን ማወደሴ
በልቡ ያሰበሽ ፈቅዶ ነው ስላሴ

/አዝ=====

ብዙ ተቀብዬ ጥቂት አልዘምርም
ለእናትነት ፍቅርሽ ከቶ ዝም አልልም
እኔን በእደ ፍቅርሽ የምትባርኪ
ኦ ምልዕይተ ፀጋ ድንግል ሰላም ለኪ

@MEZMURA



tg-me.com/MEZMURA/80
Create:
Last Update:

#እናቴ እመቤቴ

እናቴ እመቤቴ/ የማትጠፊው ከአፌ/2/
በረከቴ አንቺ ነሽ/ የመስቀል ስር ትርፌ /2/
አምላኬ ሸልሞኝ ለዘላለም ያዝኩሽ
ጌታን የማይብሽ ብሌኔ አደረኩሽ


በልቤ ላይ ይፍሰስ የፍቅርሽ ፀዳሉ
የሚጣፍጥ ስምሽ መድኃኒት ለሁሉ
ተወዳጁ ልጅሽ ፀጋውን ያብዛልኝ
እድሜዬ እስኪ ፈፀም ለክብርሽ እንድቀኝ

/አዝ====

ነፍሴ እንዳትጎዳ እንዳትቀር ባክና
ብርታት ሆኖልኛል የስምሽ ምስጋና
እኖራለሁ ገና ንኢ ንኢ ስልሽ
ክብሬ ነሽ ጌጤ ነሽ ከአፌ የማልነጥልሽ

/አዝ =====

ሲነጋም ጠራሁሽ ሲመሽም ጠራሁሽ
ስዕልሽ ፊት ቆሜ ሰአሊ ለነ እያልኩሽ
አሜን የምልብሽ መነጋገሪያዬ
የአማኑኤል እናት አንቺ ነሽ ቋንቋዬ

/አዝ=====

መች በስጋ ጥበብ ሰው ለአንቺ ይቀኛል
ከአምላክ ከአልተላከ ከፊትሽ ይቆማል
አንቺን ማመስገኔ አንቺን ማወደሴ
በልቡ ያሰበሽ ፈቅዶ ነው ስላሴ

/አዝ=====

ብዙ ተቀብዬ ጥቂት አልዘምርም
ለእናትነት ፍቅርሽ ከቶ ዝም አልልም
እኔን በእደ ፍቅርሽ የምትባርኪ
ኦ ምልዕይተ ፀጋ ድንግል ሰላም ለኪ

@MEZMURA

BY mezmurat


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/MEZMURA/80

View MORE
Open in Telegram


mezmurat Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Unlimited members in Telegram group now

Telegram has made it easier for its users to communicate, as it has introduced a feature that allows more than 200,000 users in a group chat. However, if the users in a group chat move past 200,000, it changes into "Broadcast Group", but the feature comes with a restriction. Groups with close to 200k members can be converted to a Broadcast Group that allows unlimited members. Only admins can post in Broadcast Groups, but everyone can read along and participate in group Voice Chats," Telegram added.

In many cases, the content resembled that of the marketplaces found on the dark web, a group of hidden websites that are popular among hackers and accessed using specific anonymising software.“We have recently been witnessing a 100 per cent-plus rise in Telegram usage by cybercriminals,” said Tal Samra, cyber threat analyst at Cyberint.The rise in nefarious activity comes as users flocked to the encrypted chat app earlier this year after changes to the privacy policy of Facebook-owned rival WhatsApp prompted many to seek out alternatives.mezmurat from sa


Telegram mezmurat
FROM USA