Telegram Group & Telegram Channel
ከአባቶች አንደበት 🙏🙏🙏

"ጸሎት የማያፈቅር ሰው ብታይ ምንም ዓይነት በጎ ነገር በውስጡ እንደሌለ ትረዳለኽ - ወደ እግዚአብሔር የማይጸልይ ከኾነ በመንፈሳዊነቱ ሞቷል ሕይወትም የለውም"
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

"ጸሎት ችላ የሚል ሰው እንዲኹም ለንስሐ የሚያበቃ ሌላ በር አለ ብሎ የሚያስብ በዲያቢሎስ ተሸንግሏል"
ማር ይስሐቅ

"ጸሎት አእምሮን ወደ እግዚአብሔር ማቅረብ ነው"
ማር ይስሐቅ"

ሙሽራውን ሰውቶ ለሙሽራይይቱ የሚመግባት ይህ እንደምን ያለ ነገር ነው? መላዕክት ሊነኩት የማይቻላቸውን ምድራዊና አፈር ሲሆን በእጆቹ ዳሶ ፈትቶ ሙሽሪትን በስብከቱ ጠርቶ ሙሽራውን የሚመግባት ይህ እንደምን ያለ ነው? ለእዚህ መደነቅ ይገባል፡፡"
...#አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ                    
  -------------
@gitim_menfesawi



tg-me.com/gitim_menfesawi/2753
Create:
Last Update:

ከአባቶች አንደበት 🙏🙏🙏

"ጸሎት የማያፈቅር ሰው ብታይ ምንም ዓይነት በጎ ነገር በውስጡ እንደሌለ ትረዳለኽ - ወደ እግዚአብሔር የማይጸልይ ከኾነ በመንፈሳዊነቱ ሞቷል ሕይወትም የለውም"
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

"ጸሎት ችላ የሚል ሰው እንዲኹም ለንስሐ የሚያበቃ ሌላ በር አለ ብሎ የሚያስብ በዲያቢሎስ ተሸንግሏል"
ማር ይስሐቅ

"ጸሎት አእምሮን ወደ እግዚአብሔር ማቅረብ ነው"
ማር ይስሐቅ"

ሙሽራውን ሰውቶ ለሙሽራይይቱ የሚመግባት ይህ እንደምን ያለ ነገር ነው? መላዕክት ሊነኩት የማይቻላቸውን ምድራዊና አፈር ሲሆን በእጆቹ ዳሶ ፈትቶ ሙሽሪትን በስብከቱ ጠርቶ ሙሽራውን የሚመግባት ይህ እንደምን ያለ ነው? ለእዚህ መደነቅ ይገባል፡፡"
...#አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ                    
  -------------
@gitim_menfesawi

BY ከራድዮን


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/gitim_menfesawi/2753

View MORE
Open in Telegram


ከራድዮን Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

To pay the bills, Mr. Durov is issuing investors $1 billion to $1.5 billion of company debt, with the promise of discounted equity if the company eventually goes public, the people briefed on the plans said. He has also announced plans to start selling ads in public Telegram channels as soon as later this year, as well as offering other premium services for businesses and users.

ከራድዮን from us


Telegram ከራድዮን
FROM USA