Telegram Group & Telegram Channel
አሚር

በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።

9፥71 ምእመናን እና ምእምናት ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው፡፡ በደግ ነገር ያዛሉ፤ ከክፉም ይከለክላሉ፡፡ وَالْمُؤْمِنُونَ وَالْمُؤْمِنَاتُ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ ۚ يَأْمُرُونَ بِالْمَعْرُوفِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ الْمُنكَرِ

"አምር" أَمْر የሚለው ቃል "አመረ" أَمَرَ ማለትም "አዘዘ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ትእዛዝ" ማለት ነው፥ በመልካም የሚያዙ አዛዥ "አሚር" أَمِير ሲባሉ የሚታዘዙ ታዛዥ ደግሞ "መእሙር" مَأْمُور ይባላሉ፦
3፥104 ከእናንተም ወደ በጎ ነገር የሚጠሩ በመልካም ሥራም የሚያዙ ከክፉ ነገርም የሚከለክሉ ሕዝቦች ይኑሩ፡፡ እነዚያም እነርሱ የሚድኑ ናቸው፡፡ وَلْتَكُن مِّنكُمْ أُمَّةٌ يَدْعُونَ إِلَى الْخَيْرِ وَيَأْمُرُونَ بِالْمَعْرُوفِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ الْمُنكَرِ ۚ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُفْلِحُونَ
9፥71 ምእመናን እና ምእምናት ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው፡፡ በደግ ነገር ያዛሉ፤ ከክፉም ይከለክላሉ፡፡ وَالْمُؤْمِنُونَ وَالْمُؤْمِنَاتُ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ ۚ يَأْمُرُونَ بِالْمَعْرُوفِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ الْمُنكَرِ

በደግ ነገር በማዘዝ እና በክፉ ነገር በመከልከል የምታዝ ሴት አማኝ "አሚራህ" أَمِيرَة ትባላለች፥ አሏህ በከለከለው መጥፎ ነገር የሚከለክል እና ባዘዘው መልካም ነገር የሚያዝ አሚርን መታዘዝ ግዴታ ነው፦
4፥59 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገዙ! መልእክተኛውን እና ከእናንተ የትእዛዝ ባለቤቶችን ታዘዙ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَأُولِي الْأَمْرِ مِنكُمْ ۖ

"ከ" የሚለው መስተዋድድ ያለበት "እናንተ" የሚለው ተውላጠ ስም የሚያመለክተው ምእመናንን ብቻ ሲሆን "ኡውሊል አምር" أُولِي الْأَمْر የተባሉት አሚራት ከምእመናን ብቻ መሆናቸውን ቁልጭ አርጎ ያሳያል። አሚራትን መታዘዝ በእርግጥ ነቢያችንን"ﷺ" መታዘዝ ነው፥ አሚራትን ማመጽ ነቢያችንን"ﷺ" ማመጽ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 33, ሐዲስ 46
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "እኔን የሚታዘዝ በእርግጥ አሏህን ታዘዘ፥ እኔን የሚያምጽ በእርግጥ አሏህን አመጸ። አሚር የሚታዘዝ በእርግጥ እኔን ታዘዘ፥ አሚርን የሚያምጽ በእርግጥ እኔን አመጸ"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏"‏ مَنْ أَطَاعَنِي فَقَدْ أَطَاعَ اللَّهَ وَمَنْ يَعْصِنِي فَقَدْ عَصَى اللَّهَ وَمَنْ يُطِعِ الأَمِيرَ فَقَدْ أَطَاعَنِي وَمَنْ يَعْصِ الأَمِيرَ فَقَدْ عَصَانِي ‏"‏

አምላካችን አሏህ አሚራትን የምንታዘዝ ባሮቹ ያድርገን! አሚን።

ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://www.tg-me.com/us/ወሒድ የንጽጽር ማኅደር/com.Wahidcom

ወሠላሙ ዐለይኩም



tg-me.com/Wahidcom/3168
Create:
Last Update:

አሚር

በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።

9፥71 ምእመናን እና ምእምናት ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው፡፡ በደግ ነገር ያዛሉ፤ ከክፉም ይከለክላሉ፡፡ وَالْمُؤْمِنُونَ وَالْمُؤْمِنَاتُ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ ۚ يَأْمُرُونَ بِالْمَعْرُوفِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ الْمُنكَرِ

"አምር" أَمْر የሚለው ቃል "አመረ" أَمَرَ ማለትም "አዘዘ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ትእዛዝ" ማለት ነው፥ በመልካም የሚያዙ አዛዥ "አሚር" أَمِير ሲባሉ የሚታዘዙ ታዛዥ ደግሞ "መእሙር" مَأْمُور ይባላሉ፦
3፥104 ከእናንተም ወደ በጎ ነገር የሚጠሩ በመልካም ሥራም የሚያዙ ከክፉ ነገርም የሚከለክሉ ሕዝቦች ይኑሩ፡፡ እነዚያም እነርሱ የሚድኑ ናቸው፡፡ وَلْتَكُن مِّنكُمْ أُمَّةٌ يَدْعُونَ إِلَى الْخَيْرِ وَيَأْمُرُونَ بِالْمَعْرُوفِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ الْمُنكَرِ ۚ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُفْلِحُونَ
9፥71 ምእመናን እና ምእምናት ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው፡፡ በደግ ነገር ያዛሉ፤ ከክፉም ይከለክላሉ፡፡ وَالْمُؤْمِنُونَ وَالْمُؤْمِنَاتُ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ ۚ يَأْمُرُونَ بِالْمَعْرُوفِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ الْمُنكَرِ

በደግ ነገር በማዘዝ እና በክፉ ነገር በመከልከል የምታዝ ሴት አማኝ "አሚራህ" أَمِيرَة ትባላለች፥ አሏህ በከለከለው መጥፎ ነገር የሚከለክል እና ባዘዘው መልካም ነገር የሚያዝ አሚርን መታዘዝ ግዴታ ነው፦
4፥59 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገዙ! መልእክተኛውን እና ከእናንተ የትእዛዝ ባለቤቶችን ታዘዙ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَأُولِي الْأَمْرِ مِنكُمْ ۖ

"ከ" የሚለው መስተዋድድ ያለበት "እናንተ" የሚለው ተውላጠ ስም የሚያመለክተው ምእመናንን ብቻ ሲሆን "ኡውሊል አምር" أُولِي الْأَمْر የተባሉት አሚራት ከምእመናን ብቻ መሆናቸውን ቁልጭ አርጎ ያሳያል። አሚራትን መታዘዝ በእርግጥ ነቢያችንን"ﷺ" መታዘዝ ነው፥ አሚራትን ማመጽ ነቢያችንን"ﷺ" ማመጽ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 33, ሐዲስ 46
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "እኔን የሚታዘዝ በእርግጥ አሏህን ታዘዘ፥ እኔን የሚያምጽ በእርግጥ አሏህን አመጸ። አሚር የሚታዘዝ በእርግጥ እኔን ታዘዘ፥ አሚርን የሚያምጽ በእርግጥ እኔን አመጸ"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏"‏ مَنْ أَطَاعَنِي فَقَدْ أَطَاعَ اللَّهَ وَمَنْ يَعْصِنِي فَقَدْ عَصَى اللَّهَ وَمَنْ يُطِعِ الأَمِيرَ فَقَدْ أَطَاعَنِي وَمَنْ يَعْصِ الأَمِيرَ فَقَدْ عَصَانِي ‏"‏

አምላካችን አሏህ አሚራትን የምንታዘዝ ባሮቹ ያድርገን! አሚን።

ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://www.tg-me.com/us/ወሒድ የንጽጽር ማኅደር/com.Wahidcom

ወሠላሙ ዐለይኩም

BY ወሒድ የንጽጽር ማኅደር


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/Wahidcom/3168

View MORE
Open in Telegram


ወሒድ የንጽጽር ማኅደር Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram announces Anonymous Admins

The cloud-based messaging platform is also adding Anonymous Group Admins feature. As per Telegram, this feature is being introduced for safer protests. As per the Telegram blog post, users can “Toggle Remain Anonymous in Admin rights to enable Batman mode. The anonymized admin will be hidden in the list of group members, and their messages in the chat will be signed with the group name, similar to channel posts.”

What is Telegram?

Telegram’s stand out feature is its encryption scheme that keeps messages and media secure in transit. The scheme is known as MTProto and is based on 256-bit AES encryption, RSA encryption, and Diffie-Hellman key exchange. The result of this complicated and technical-sounding jargon? A messaging service that claims to keep your data safe.Why do we say claims? When dealing with security, you always want to leave room for scrutiny, and a few cryptography experts have criticized the system. Overall, any level of encryption is better than none, but a level of discretion should always be observed with any online connected system, even Telegram.

ወሒድ የንጽጽር ማኅደር from us


Telegram ወሒድ የንጽጽር ማኅደር
FROM USA